Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 4796
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

ከሚኒስትሩ ማስታወሻ “እነዚህ ተወገዱ ማለት . . . ”

Post by Meleket » 27 Oct 2022, 03:06

ለፈገግታ ያህል ነው! :mrgreen:
“ለመሆኑ በስብሰባው የሚካፈሉት እነማን ናቸው?”

ሚኒስትሩ የማስታወሻ ደብተሩን ገላልጦ ማንበብ ጀመረ

“ . . . መለስ ዜናዊ - ዋና ፀሀፊው ማለት ነው፣ ስዬ ኣብርሃ፣ ፃድቃን ገብረትንሳኤ፣ ኣባይ ፀሀዬ፣ ስብሀት ነጋ፣ አለምሰገድ ገብረአምላክ፣ ክንፈ ገብረመድህን - ይኸ የህወሀት የስለላ ጉዳይ ሀላፊ ነው። ተወልደ ወልደማርያም - ስዩም መስፍን - ይኸ የውጭ ጉዳዮቻቸውን የሚከታተል ነው፣ እና . . . እና ለዘመናት እንደ አሳ እየተሙለጨለጨ ሲያመልጠን የኖረው የወያኔ ቁልፍ ሰው . . . ሀየሎም አርአያ! . . . እነዚህ ናቸው ፊትአውራሪዎቹ። እነዚህ ተወገዱ ማለት ወያኔ ኣከተመለት ማለት ነው። በጣም . . . በጣም . . . ባለን አቅም ሁሉ መስዋእትነት ከፍለን እነዚህን መርዘኞች ካጠፋን ሁሉም ነገር ይዘጋል . . . ሁሉም ነገር ይዳፈናል። የኢትዮጵያ ህዝብም የእፎይታ ባለቤት ይሆናል። ይኸው ነው!

ገጽ 17-18 የቡርቃ ዝምታ በተስፋዬ ገብረአብ 1992 ዓ.ም

ትንሽ ነገሮችን ለመታዘብ ያህል ነው። ይህ ጥሁፍ በ1992 ነፍስኄር ተስፋዬ ገብረአብ ከጣፈው የቡርቃ ዝምታ የተቀነጨበ ነው። አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር እንድናናብበው ነው። የማስታወሻ ደብተሩን የገለጠው ሚኒስትር የደርግ ሚኒስትር እንደነበር ነው ተስፋዬ የተረከልን። . . . “ከምኡ’ዩ ዘሎ እቲ ወረ!” ብሎ እንዳቀነቀነው ኤርትራዊ ድምጻዊ ተመስገን (ጣኒቆ) . . . አሁንም ከሰላሳ ዓመታት በኋላም ወሬውም ጨዋታውም የተቀየረ አልመሰለም። ኣይደል? :mrgreen:

ሰላም ዚደሊ ሰላም ይሃቦ፡
ውግእ ዚደሊ ባርዕ ትረኽቦ!
(ድምጻዊ ሳሚ ብርሃነ) :mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 4796
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ከሚኒስትሩ ማስታወሻ “እነዚህ ተወገዱ ማለት . . . ”

Post by Meleket » 28 Oct 2022, 02:49

ይድረስ ትግራይን በዚህ ክፍለዘመን በምስለኔ 'ለማስተዳደር' እየቋመጡ ነው ተብለው ለሚታሙት ለጦቢያው ጠቅላዪ ለሚኒስትሮቻቸውና ለፓርላማ ኣባላቶቻቸው እንዲሁም ለተደራዳሪዎቻቸው ባሉበትና ኅሊና ላላቸው ላፍሪካ ቀንድ ዜጎች ባጠቃላዪ ለማለት ያክል ነው።

"ዋዛ ምስ ቍምነገር" እንዲሉ የኛዎቹ ሊቆች፡ ቀልድ ቢጤ ቁምነገር የተቀላቀለበት መልእክት የመነጨው ከኛ የ"ቡርቃን ዝምታ" ሰብረን ቡርቃን ካናገርናት፡ ከኛ ከኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነው - ድንበራችን በሄጉ ብዪን መሰረት ይሰመርልን።
:mrgreen:
Meleket wrote:
27 Oct 2022, 03:06
ለፈገግታ ያህል ነው! :mrgreen:
“ለመሆኑ በስብሰባው የሚካፈሉት እነማን ናቸው?”

ሚኒስትሩ የማስታወሻ ደብተሩን ገላልጦ ማንበብ ጀመረ

“ . . . መለስ ዜናዊ - ዋና ፀሀፊው ማለት ነው፣ ስዬ ኣብርሃ፣ ፃድቃን ገብረትንሳኤ፣ ኣባይ ፀሀዬ፣ ስብሀት ነጋ፣ አለምሰገድ ገብረአምላክ፣ ክንፈ ገብረመድህን - ይኸ የህወሀት የስለላ ጉዳይ ሀላፊ ነው። ተወልደ ወልደማርያም - ስዩም መስፍን - ይኸ የውጭ ጉዳዮቻቸውን የሚከታተል ነው፣ እና . . . እና ለዘመናት እንደ አሳ እየተሙለጨለጨ ሲያመልጠን የኖረው የወያኔ ቁልፍ ሰው . . . ሀየሎም አርአያ! . . . እነዚህ ናቸው ፊትአውራሪዎቹ። እነዚህ ተወገዱ ማለት ወያኔ ኣከተመለት ማለት ነው። በጣም . . . በጣም . . . ባለን አቅም ሁሉ መስዋእትነት ከፍለን እነዚህን መርዘኞች ካጠፋን ሁሉም ነገር ይዘጋል . . . ሁሉም ነገር ይዳፈናል። የኢትዮጵያ ህዝብም የእፎይታ ባለቤት ይሆናል። ይኸው ነው!

ገጽ 17-18 የቡርቃ ዝምታ በተስፋዬ ገብረአብ 1992 ዓ.ም

ትንሽ ነገሮችን ለመታዘብ ያህል ነው። ይህ ጥሁፍ በ1992 ነፍስኄር ተስፋዬ ገብረአብ ከጣፈው የቡርቃ ዝምታ የተቀነጨበ ነው። አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር እንድናናብበው ነው። የማስታወሻ ደብተሩን የገለጠው ሚኒስትር የደርግ ሚኒስትር እንደነበር ነው ተስፋዬ የተረከልን። . . . “ከምኡ’ዩ ዘሎ እቲ ወረ!” ብሎ እንዳቀነቀነው ኤርትራዊ ድምጻዊ ተመስገን (ጣኒቆ) . . . አሁንም ከሰላሳ ዓመታት በኋላም ወሬውም ጨዋታውም የተቀየረ አልመሰለም። ኣይደል? :mrgreen:

ሰላም ዚደሊ ሰላም ይሃቦ፡
ውግእ ዚደሊ ባርዕ ትረኽቦ!
(ድምጻዊ ሳሚ ብርሃነ) :mrgreen:

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ከሚኒስትሩ ማስታወሻ “እነዚህ ተወገዱ ማለት . . . ”

Post by Axumezana » 28 Oct 2022, 04:23

ሁተውተው፤ እንጣጢእ፥ ንዘርእ፥አለና፤

Meleket
Member
Posts: 4796
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ከሚኒስትሩ ማስታወሻ “እነዚህ ተወገዱ ማለት . . . ”

Post by Meleket » 28 Oct 2022, 10:53

"ብሱሩ ብሱሩ ክባን ዕጽዋን መኣስ "ክትፍንጽሑ" ኢኹም ሕዪ እንጣጢእ ትዘርኡ?" ብምባል ኣይንሓተኩምዪ። :mrgreen: ልምንታዪ እንተልካ "ከምኡ'ዩ ዛሎ እቲ ወረ" ዚብል ዜማ'ና ነስተማቕር ዝንሄና። :lol:
Axumezana wrote:
28 Oct 2022, 04:23
ሁተውተው፤ እንጣጢእ፥ ንዘርእ፥አለና፤

Post Reply