Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

Meleket ዓጋሜ ነው

Post by wazzupdog » 21 Oct 2022, 16:16

ዓጋሜን ዓጋሜ ካላልከው ኤርትራዊ ነኝ ብሎ ይፈተፍታል :mrgreen:

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10193
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Meleket ዓጋሜ ነው

Post by Digital Weyane » 22 Oct 2022, 04:03

በድሮ ዘመን ተጋሩ አያቶቻችን ዎደ ኤርትራ ለግብርና ሥራ ይሰደዱ ነበር። የዓድዋ ተወላጅ የሆኑ ስደተኞች <<የወርቅ ዘር ነን>> እያሉ የበላይነታቸው ለማሳየት ሌላው ትግራዋይ ስደተኛን በንቀት <<ዓጋመ>> ብለው ሲሰድቡ ኤርትራውያን ይሰሙና ፣ በተገላቢጦሽ ለዓድዋ ተወላጆቹ ዓጋመ ብለው መጥራት ይጀምራሉ።

ድርጊቱ በዓድዋ ተወላጆቹ ላይ የበታችነት/የዝቅተኝነት ስሜት ሊያሳድር ቻለ። <<ኤርትራውያን ይንቁናል>> በሚል በሽታ መሰቃየት ጀመሩ። የሌላው ትግራዋይን ክብር ለመንካትና ለማዋረድ ታጥቀው የተነሱ የዓድዋ ተወላጆች በመጨረሻ የራሳቸውን Karma ገጠማቸው።

ዛሬ በአሸባሪ ጁንታ የሚታወቁ ልጆቻቸውም ከበሽታው እንዲድኑ እድል ቢሰጣቸውም ከባንዳነትና ከከሀዲነት ሌላ ታሪክ ስለሌላቸው በዓድዋ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣው የበታችነት በሽታ ሊያስቆሙት አልቻሉም። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Meleket
Member+
Posts: 5072
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Meleket ዓጋሜ ነው

Post by Meleket » 22 Oct 2022, 04:57

ወዳጃችን ተራ ካድሬው ይሄ የጻፍከው "ርእሰ ዓንቀጽ" መሆኑ ነው? :mrgreen: በዚህ ክፍለዘመንም ዓድዋ ሽሬ ዓጋሜ ሸዌ ጐንደሬ ወሎዬ ጐጃሜ ብለህ ሰው መከፋፈል ያምርሃል ኣይደል፡ ምን ዓይነቱ ኣንቀልባ ነህ ባክህ! :mrgreen:

ለማንኛውም ትዕግሥት አድርግ ከፒፒ ጋር ተነጋግረንም በጥያቄህ መሰረት "የዓድዋ ኣስተዳዳሪ ኣድርገን እንሾምሃለን፡ ግን ጠባዪ ከገዛህ ብቻ ነው የምንሾምህ!" እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች!
:mrgreen:
Digital Weyane wrote:
22 Oct 2022, 04:03
በድሮ ዘመን ተጋሩ አያቶቻችን ዎደ ኤርትራ ለግብርና ሥራ ይሰደዱ ነበር። የዓድዋ ተወላጅ የሆኑ ስደተኞች <<የወርቅ ዘር ነን>> እያሉ የበላይነታቸው ለማሳየት ሌላው ትግራዋይ ስደተኛን በንቀት <<ዓጋመ>> ብለው ሲሰድቡ ኤርትራውያን ይሰሙና ፣ በተገላቢጦሽ ለዓድዋ ተወላጆቹ ዓጋመ ብለው መጥራት ይጀምራሉ።

ድርጊቱ በዓድዋ ተወላጆቹ ላይ የበታችነት/የዝቅተኝነት ስሜት ሊያሳድር ቻለ። <<ኤርትራውያን ይንቁናል>> በሚል በሽታ መሰቃየት ጀመሩ። የሌላው ትግራዋይን ክብር ለመንካትና ለማዋረድ ታጥቀው የተነሱ የዓድዋ ተወላጆች በመጨረሻ የራሳቸውን Karma ገጠማቸው።

ዛሬ በአሸባሪ ጁንታ የሚታወቁ ልጆቻቸውም ከበሽታው እንዲድኑ እድል ቢሰጣቸውም ከባንዳነትና ከከሀዲነት ሌላ ታሪክ ስለሌላቸው በዓድዋ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣው የበታችነት በሽታ ሊያስቆሙት አልቻሉም። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Post Reply