Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

የጫት ነጋዴው ብርሃኑ ነጋ ዶክተር አንዱዓለም አድማሴን በሸፈራው ሽጉጤ ተካው

Post by wazzupdog » 14 Oct 2022, 18:43

ጉደኛው በርጫ ነጋዴ ብርአምጡ ነጋ የትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበረውን ዶክተር አንዱዓለም አድማሴ አባሮ በወያኔው ሽፈራው ሽጉጤ ተክቶታል:: የኢትዮጵያ ትምህርት የቁልቁለት መንገድ እጅጉን ተራዘመ :cry: