Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Za-Ilmaknun » 14 Oct 2022, 14:29

How is this going to help stop the downward spiral of the economy? How much foreign currency would be saved by banning the legal import of chocolate, chewing gums and toiletries? :mrgreen:

Whoever has old cars, great time is coming to cash out. :mrgreen:

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Wedi » 14 Oct 2022, 14:42

Za-Ilmaknun wrote:
14 Oct 2022, 14:29
How is this going to help stop the downward spiral of the economy? How much foreign currency would be saved by banning the legal import of chocolate, chewing gums and toiletries? :mrgreen:

Whoever has old cars, great time is coming to cash out. :mrgreen:
it is a desperate move by the galla mafia government.

banning some of the import goods make the dollar shortage even worst.

By the way the gallas are the one who do all the illigal and dollar black market.

just look at this website
https://kanapress.com/black-market/

Right
Member
Posts: 4834
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Right » 14 Oct 2022, 15:18

When you don’t know what you are doing and mess up the economy trust me sooner or later you will be exposed. In today’s Ethiopia much of the population is experiencing hunger and starvation.

Money printing, self serving laws and cheap propaganda won’t cover it.

In situations like this you may be tempted to bring in foreigners to fix it for you. But that too won’t work as they will demand money, restructuring and political fairness.
Too much borrowing is not an option as you have already borrowed to the tune of 25$b under 5 years.

Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Abere » 14 Oct 2022, 15:21

____ With the exception of automobiles, most or all of these imports are substitutable. Vehicles although important and are high ticket items they are not basic for most people. None of these are production inputs, they do not affect productivity and national income. One can say these commodities are non-essential or less essential in the market for most consumers. Consumers can easily adjust their behavior if they had been heavily reliant on these commodities.

_____ How much foreign currency could be saved from this measure depends how much used to be the volume of import. There will be some saving in hard currency, but it will not be enough certainly. Very marginal saving of hard currency. There has to be significant export items that can generate enough foreign currency. The country should be in a position to produce more export items for international markets and less of a consumer of imports. Luckily, Ethiopian economy being not fully monetized ( i.e. still agrarian) is made it insensitive to the pressure of changes in capital market or international money markets. The effect is felt much by the urban population and those spoiled corrupt elite classes who physically live in Addis Ababa but dine and wine like just like the 1% rich of the Western world.

____ Cutting conspicuous consumption helps, but the root causes are corruption, embezzlement, violence, lawlessness and laziness. Unless these evils are stopped the country will keep bleeding economically and morally. The government is blaming black market and shadow economy, while it is not taking responsibility for delivering truck loads of printed money to banks in Oromiya destined to be looted by OLF. It is that kind of money being illegally circulated in the market and rendered the economy useless. ከሌባ የሚገዛ ነገር ሁሉ እርካሽ ነው - ምክንያቱም አልደከመበት አልሰራ። ለዚህ ነው ባንክ 50 ብር ለ1 ዶላር ሲያወጣ የዘረፉት ኦነጎች ደግሞ 105 ብር የሚከፍሉበት።

Horus wrote:
14 Oct 2022, 13:21

Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Horus » 14 Oct 2022, 15:40

Abere wrote:
14 Oct 2022, 15:21
____ With the exception of automobiles, most or all of these imports are substitutable. Vehicles although important and are high ticket items they are not basic for most people. None of these are production inputs, they do not affect productivity and national income. One can say these commodities are non-essential or less essential in the market for most consumers. Consumers can easily adjust their behavior if they had been heavily reliant on these commodities.

_____ How much foreign currency could be saved from this measure depends how much used to be the volume of import. There will be some saving in hard currency, but it will not be enough certainly. Very marginal saving of hard currency. There has to be significant export items that can generate enough foreign currency. The country should be in a position to produce more export items for international markets and less of a consumer of imports. Luckily, Ethiopian economy being not fully monetized ( i.e. still agrarian) is made it insensitive to the pressure of changes in capital market or international money markets. The effect is felt much by the urban population and those spoiled corrupt elite classes who physically live in Addis Ababa but dine and wine like just like the 1% rich of the Western world.

____ Cutting conspicuous consumption helps, but the root causes are corruption, embezzlement, violence, lawlessness and laziness. Unless these evils are stopped the country will keep bleeding economically and morally. The government is blaming black market and shadow economy, while it is not taking responsibility for delivering truck loads of printed money to banks in Oromiya destined to be looted by OLF. It is that kind of money being illegally circulated in the market and rendered the economy useless. ከሌባ የሚገዛ ነገር ሁሉ እርካሽ ነው - ምክንያቱም አልደከመበት አልሰራ። ለዚህ ነው ባንክ 50 ብር ለ1 ዶላር ሲያወጣ የዘረፉት ኦነጎች ደግሞ 105 ብር የሚከፍሉበት።

Horus wrote:
14 Oct 2022, 13:21
አበረ፣
You are on the money. እነዚህ ሳይሰሩ እከበሩ ሌቦች ያለ የሌለ የቅንጦት ሸቀጥ በሰማይ ጠቀስ ዋጋ ሲሸምቱ፤ ምድረ አየር ባየር አስመጪ ተብዬ ነጋ ጠባ ዱባይ፣ ታይላንድና ቻይና እየተመላለሰ የላየኞቹን ቅራቅምቦ እያመጣ ገበያ ላይ ያፈሳል ። ልክ ፌክ ኒውስ እንደ ገነነው ፌክ ኢኮኖሚ/ገበያም ያው ነው ። እነዚህ በሺዎች ዱባይና ታይላንድ ሚመላለሱ እግረ መንገዳቸውን ድብቅ ዶላር የሚያሸሹ ገንዘብ አጣቢዎች ናቸው ።

Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Abere » 14 Oct 2022, 16:07

ሆረስ፥

_የጠቀስከው ነው ትልቁ የኢኮኖሚው በሽታ መንስዔው። የፓለቲካ ስርዐቱ በደዌ መመታት ያስከተለው ጣጣ ነው። የላይኛው የፓለቲካ መዋቅር (ላዕላዊ) መዛነፍ እና ስንፈት ነው የኢኮኖሚውን ችግር በህዝብ ላይ የደፋው።በአጭሩ ከላይ በስልጣን መንበሩ ላይ የተሳፈሩት በሙሉ በሌብነት ስራ ላይ የሚተዳደሩ ስለሆነ ለታችኛው ብዙሃን ምንም የሚተርፍለት ነገር የለም - ከታችኛው ህዝብ ተነጥቆ ላይ የሚዘረፈው። ለዚህ ነው የብልጽግና ካድሬ የሆነ ሁሉ በየትኛውም ክልል ብትሄድ ሆዱን እንጅ ህሌናውን ወይም ህዝቡን አያዳምጥም - እንደት እንደሚዘርፍ እና እንደት ስልጣን ላይ እንደሚቆይ ነው ሲያወጣ ሲወርድ የሚውለው የሚያድረው።እነኝህ ደግሞ ለ30 አመታት በዚህ ተክነውበታል። ዋናው ጥያቄ ይህ ችግር እንደት ይቀረፋል በዘላቂነት።አሁን ብልጥግና ችግሩን እየሸወደች ያለችው over the counter ማስታገሻ ነው :mrgreen:



Horus wrote:
14 Oct 2022, 15:40

አበረ፣
You are on the money. እነዚህ ሳይሰሩ እከበሩ ሌቦች ያለ የሌለ የቅንጦት ሸቀጥ በሰማይ ጠቀስ ዋጋ ሲሸምቱ፤ ምድረ አየር ባየር አስመጪ ተብዬ ነጋ ጠባ ዱባይ፣ ታይላንድና ቻይና እየተመላለሰ የላየኞቹን ቅራቅምቦ እያመጣ ገበያ ላይ ያፈሳል ። ልክ ፌክ ኒውስ እንደ ገነነው ፌክ ኢኮኖሚ/ገበያም ያው ነው ። እነዚህ በሺዎች ዱባይና ታይላንድ ሚመላለሱ እግረ መንገዳቸውን ድብቅ ዶላር የሚያሸሹ ገንዘብ አጣቢዎች ናቸው ።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Za-Ilmaknun » 14 Oct 2022, 16:50

These are just gimmicks, unfortunately. The items included in the ban do not consume much of the country's hard currencies (since the ban is on legal imports), except probably vehicles which are mostly imported by the Public sector. At this point, our people are more than willing to give up the consumption of these items. In economics, a luxury good is a good for which demand increases more than proportionally as income rises. Does the realty of our country reflect the rising of income for the majority?

On another note, the illegal import of these commodities will be multiplied if there is any market that could afford the relatively exorbitant pricing that will follow the ban. clunkers will enjoy a heyday as they also worth millions more than their actual price. Banning usually leads to unintended results the effect of which could mostly be contrary to intentions.

The real problem is shortage of forex as most of it is directed to finance the raging war and, what is left off is mishandled at the hands of corrupt bankers, politicians and, their vulture buddy traders. We do not export enough to generate forex that can meet the growing demands of the economy as well. The parallel market mushroomed and thriving not because people are chewing more gums but the country hasn't been able to provide legally enough forex for the import sector that does show astronomical growth following consumer demands. When you print money more than what should be in circulation, the excess has to find a way to leak out and be useful somewhere. That somewhere is called the black market :mrgreen:

Now what are the solutions? Hopefully Ethioash will step in :mrgreen: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Horus » 14 Oct 2022, 19:53

አበረ&ዛኢልማኩን፣
ኢኮኖሚው በብዙ መልኩ የተበላሸ ስለሆነ ቀላል መልስ ያለ አይመስለኝም። አንድ ምሳሌ ብቻ ልጥቀስ። አሁን ያለው ኦሮሞ መር መንግስት በፖሊሲ ደረጃ የከተማው ሕዝብ በገሬው እንዲመዘበር ፖሊሲ ያለው ይመስለኛል። ይህ የሆነብት ክንኛት በኔ ግምት በዲያስፖራና ሬሚታንስ ገንዘብ ነው። ብዙ ሰው ይህ ሁሉ የከተማ ስራ አልባና ድሃ እንዴት ነው የሚኖረው በዚህ እጅግ ሰማይ በነካ ኢንፍሌሽና የኑሮ መወደድ እያለ ይጠይቃል መልሱ የዲያስፖራ ሬሚታንስ ነው ።

ይህ የሬሚታንስ ኢኮኖሚ አሁን ላይ ከ6 ቢሊዮን ዶላር ባመት በላይ ነው ይባላል። ልብ በሉ ዲያስፖራው በእቃና ቁሳቁስ መልክ የሚያስገባው መድሃኒት፣ ልብስ፣ ኮስሜኢክስ፣ ቾምፑተር ምናምን ሳይጨምር ለቤት ለዘመድ ምኖሪያ የሚልከውና ቤት ለማሰራት፣ ቢዝነስ ለመጀር የሚያስገባውን ደማምረን ነው ።

የዚህ ነጻ ዌልፌር ሬሚታንስ ፍሰት የገባው ንጋዴና ገበሬ የሁሉም ነገር ዋጋ ካገሪቱ ሕዝብ ፐር ካፒታ ሺ ግዜ እጥፍ ሰቅሎታል። ለዚህ ነው አለምንም የደሞዝና ግቢ እድገት የምግብና እቃዎች ዋጋ ዝም ብሎ የሚያድገው ። ይህን የሬሚታንስ ዶላር ፈሰስ የሚቋምጠው ካድሬና ቢሮ ከበርቴ ከገበሬ ጋር በመሻረክ አይደለም በሬ፣ በግ፣ ፍየልና ዶሮ ፤ አይደለም ቴፍ፣ ስንዴና ገብስ ፣ ቲማቲም ቃሪያ፣ ሽንኩርት ጎመን ሁሉ ሰማይ ጠቀስ ዋጋ ይጠይቃሉ ። ለምን ከተባለ ከተሜ ረብጣ ዶላር ከየዲያስፖርው ስለሚላክለት አሁን ሃብት እየተዘዋወረ ያለው ከከተማ ወደ ገጠር ነው ።

አንድ በሬ ለማስባት ስንት ስለወሰደ ነው በ200 ሺ ብር ማለት በሩብ ሚሊዮን ብር የሚሸጠው? ይህ እብደት አይደለም፣ ስህተት አይደለም፣ አይን ያወጣ መንግስት የሚደግፈው ዝርፊያ ነው ። ያው ከተሜ የፖለቲካ ንቃቱን ከፍ ያለ ለፒፒ ፓርቲም የሶሻል መሰረቱ ሳላልሆነ ልክ እንደ ወያኔ ዘመን አሁን እየተቀጣ ነው።

ስለዚህ ከላይ ያነሳችሁት ማክሮ ፊስካልና ሞኒትርይ ችግሮች እንዳሉ ሆነው ይህ በሬሚታንስ እስትንፋስ የሚነቃነቀው ኮንሲዩመር ሴክተር አጭር መፍሄ አይኖረውም ። እንኳንስ ሰው ሬሚታንስ መላክ ሊቆም ህጋዊ በሆነ በባንክ አማካይነት እንኳ መላክ አይፈልግም። አሁን የምንዛሪው ልዩነት በእጥፍ ስለሚለያይ ማለት ነው። ችግሩ ፌክ ኢኮኖሚ ስለሆነ ነው ። የእቃ ዋጋ ያን እቃ ለማምረት ከሚፈጀው ወጪ ጋር ግንኙነት የለውም ። የሰዉ የመግዛት አቅም ከዚያ ገዥ ገቢ ጋር ግንኙነት የለውም። ስለዚህ የነ አደም እስሚዝ ፍላጎትና አቅርቦት በኢትዮጵያ የለም አይሰራም!!

አንድ ቦታ አበረ እንዳለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ኢመደበኛ፣ ኢንፎርማል፣ ኢሎጂካል ኢኮኖሚ ነው ።

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Selam/ » 15 Oct 2022, 00:09

Not only politicians but also everyone has now become a thief. While accusing the government of corruption, the diaspora avoids the national bank when sending remittances, which itself is a corruption. When a driver bribes a policeman to avoid prosecution, he or she commits a petty crime. A farmer or retailer that inflates the price of goods is participating in a financial crime, which in turn results in frequent thefts and murder. A tenant that subdivides & sublets a Kebele house at exorbitant price is committing a criminal offense. When a private or public institution treasurer submits fake or forged proformas and invoices, the theft isn’t any different from that of politicians. A parent that bribes a teacher to be easy on his child is part of the problem. The greedy medical doctors that prescribe medication with no or without adequate diagnosis & result in a disability or death of their patients are criminals. All these things are happening in Ethiopia as we speak and if you are one of the diasporas that sends remittances illegally as noted above, you better shut the fvck up.
Horus wrote:
14 Oct 2022, 19:53
አበረ&ዛኢልማኩን፣
ኢኮኖሚው በብዙ መልኩ የተበላሸ ስለሆነ ቀላል መልስ ያለ አይመስለኝም። አንድ ምሳሌ ብቻ ልጥቀስ። አሁን ያለው ኦሮሞ መር መንግስት በፖሊሲ ደረጃ የከተማው ሕዝብ በገሬው እንዲመዘበር ፖሊሲ ያለው ይመስለኛል። ይህ የሆነብት ክንኛት በኔ ግምት በዲያስፖራና ሬሚታንስ ገንዘብ ነው። ብዙ ሰው ይህ ሁሉ የከተማ ስራ አልባና ድሃ እንዴት ነው የሚኖረው በዚህ እጅግ ሰማይ በነካ ኢንፍሌሽና የኑሮ መወደድ እያለ ይጠይቃል መልሱ የዲያስፖራ ሬሚታንስ ነው ።

ይህ የሬሚታንስ ኢኮኖሚ አሁን ላይ ከ6 ቢሊዮን ዶላር ባመት በላይ ነው ይባላል። ልብ በሉ ዲያስፖራው በእቃና ቁሳቁስ መልክ የሚያስገባው መድሃኒት፣ ልብስ፣ ኮስሜኢክስ፣ ቾምፑተር ምናምን ሳይጨምር ለቤት ለዘመድ ምኖሪያ የሚልከውና ቤት ለማሰራት፣ ቢዝነስ ለመጀር የሚያስገባውን ደማምረን ነው ።

የዚህ ነጻ ዌልፌር ሬሚታንስ ፍሰት የገባው ንጋዴና ገበሬ የሁሉም ነገር ዋጋ ካገሪቱ ሕዝብ ፐር ካፒታ ሺ ግዜ እጥፍ ሰቅሎታል። ለዚህ ነው አለምንም የደሞዝና ግቢ እድገት የምግብና እቃዎች ዋጋ ዝም ብሎ የሚያድገው ። ይህን የሬሚታንስ ዶላር ፈሰስ የሚቋምጠው ካድሬና ቢሮ ከበርቴ ከገበሬ ጋር በመሻረክ አይደለም በሬ፣ በግ፣ ፍየልና ዶሮ ፤ አይደለም ቴፍ፣ ስንዴና ገብስ ፣ ቲማቲም ቃሪያ፣ ሽንኩርት ጎመን ሁሉ ሰማይ ጠቀስ ዋጋ ይጠይቃሉ ። ለምን ከተባለ ከተሜ ረብጣ ዶላር ከየዲያስፖርው ስለሚላክለት አሁን ሃብት እየተዘዋወረ ያለው ከከተማ ወደ ገጠር ነው ።

አንድ በሬ ለማስባት ስንት ስለወሰደ ነው በ200 ሺ ብር ማለት በሩብ ሚሊዮን ብር የሚሸጠው? ይህ እብደት አይደለም፣ ስህተት አይደለም፣ አይን ያወጣ መንግስት የሚደግፈው ዝርፊያ ነው ። ያው ከተሜ የፖለቲካ ንቃቱን ከፍ ያለ ለፒፒ ፓርቲም የሶሻል መሰረቱ ሳላልሆነ ልክ እንደ ወያኔ ዘመን አሁን እየተቀጣ ነው።

ስለዚህ ከላይ ያነሳችሁት ማክሮ ፊስካልና ሞኒትርይ ችግሮች እንዳሉ ሆነው ይህ በሬሚታንስ እስትንፋስ የሚነቃነቀው ኮንሲዩመር ሴክተር አጭር መፍሄ አይኖረውም ። እንኳንስ ሰው ሬሚታንስ መላክ ሊቆም ህጋዊ በሆነ በባንክ አማካይነት እንኳ መላክ አይፈልግም። አሁን የምንዛሪው ልዩነት በእጥፍ ስለሚለያይ ማለት ነው። ችግሩ ፌክ ኢኮኖሚ ስለሆነ ነው ። የእቃ ዋጋ ያን እቃ ለማምረት ከሚፈጀው ወጪ ጋር ግንኙነት የለውም ። የሰዉ የመግዛት አቅም ከዚያ ገዥ ገቢ ጋር ግንኙነት የለውም። ስለዚህ የነ አደም እስሚዝ ፍላጎትና አቅርቦት በኢትዮጵያ የለም አይሰራም!!

አንድ ቦታ አበረ እንዳለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ኢመደበኛ፣ ኢንፎርማል፣ ኢሎጂካል ኢኮኖሚ ነው ።

Right
Member
Posts: 4834
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Right » 15 Oct 2022, 06:27

This is just a psychological work by the government. Only 1% of the population consumes luxurious goods in Ethiopia. They are mostly elites with special relationships with the government and members of government officials. The population will be happy by such declaration which may not be enforced at all. That is where the psychological game ends.

Briefly, a foreign currency reserve can’t be augmented by banning the imports of luxurious goods.
Exports and securing intl loans are the two main sources of foreign currency reserves. Yes, heavily taxing imports of luxurious goods is another way of securing currency reserves but for a country like Ethiopia it is insignificant.

You can run but can’t hide.

Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Educator » 15 Oct 2022, 08:43

The cause of the collapse of the Ethiopian economy is very simple. It is loss of productivity. There is nothing being produced in the country. Agriculture products' supply is way below demand. Manufacturing is ceased for the last 5 years. Even those export oriented manufacturing entities have ceased to exist due to the consequences of the ongoing civil war.

The shortage of foreign currency is exacerbated by the government childish policy and corruption. If the banks don't have any dollar to sell, then don't force people to sell their hard earned foreign currency to the banks at the official exchange rate. Liberalizing the exchange market will eventually slow down the spiralling downfall of the Birr.

Now as for inflation, the main cause is the government itself. It is printing and spending money as if there is no tomorrow. Instead of allocating meager resource on essential things, the Mamo Killo principle is to hire italians and foreigners to build his palaces or science museum or flower gardens that have zero benefits to the economy or the population other than exacerbating the inflation. Inflation can only be controlled by stopping spending, nothing else.

The wutaf nekais who claim that remittances are the cause of inflation or done in the black market is theft, they are wrong. Wutaf nekais need a lot of education, unfortunately it takes a lot to get through the thick narrow minded and tribalist skull.

Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Abere » 15 Oct 2022, 09:48


ሆረስ፥

___ጥሩ ጉዳይ ጠቅሰኻል - የዲያስፓራ ገንዘብ በተመለከተ። ቀደም ብሎ ወያኔዎች ይህን የዲያስፓራ የኢኮኖሚ ሚና በመደባበቅ የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እንዳሻሻሉት ሲደሰኩሩበት የነበረ ጉዳይ ነው - ያነሳኸው ። እውነቱ ግን በርካታ የከተማ ደሳሳ የቀበሌ ቤቶች ሳይቀሩ የብረት በር፤ሶፋ፤ቴሊቭዥን፤የቁጠባ ሂሳብ ደብተር፤ ጸዐዳ ልብስ ወዘተ ያመጡት ዐረብ አገር ከሰው ቤት ተቀጥረው በሚሰሩት ኢትዮጵያዊያን እንጅ በወያኔ አልነበረም - በአውሮፓ እና በአሜሪካ የሚኖረውን በሚልዮን የሚቆጠር ኢትዮጵያዊ ሳልጠቅስ።በእርግጥም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የሬሚታንስ ኢኮኖሚ ነው። ምናልባት ከቡና እና ቆዳ እና ሌጦ ቢበልጥ እንጅ የሚተናነስ አይደለም። ሬሚታንስ በነጻ የሚገኝ ገቢ ነው ቡና ቆዳ እና ሌጦ ግን ከገቢ ላይ ወጭ ተቀንሶ የሚሰሉ ናቸው። We remember when the diaspora boycotted TPLF on buying or sending remittances, how much it was felt.ከእነኝህ የገቢ ምንጮች ብቻ ሳይሆን ከውጭ በዕርዳታ ለአገሪቱ የሚሰጥ ገንዘብ ሳይቀር ወደ ባለስልጣናት ኪስ ገቢ ይሆናል። ኢኮኖሚው እና ፓለቲካው በስርዐት እና በግልጽነት ቢመራ ኑሮ እንደ ኢትዮጵያ ትልቅ ህዝብ ያለው አገር የት እና የት በደረሰ ነበር። አሁን የዚህ ሁሉ የወረቀት ብር ጋጋታ ማንን ይጎዳል ተገዶ ማዳበሪያ እንድገዛ የተፈረደበት ገበሬ። የማዳበሪያ ሱስ የያዘው የእርሻ ማሳውን ለማልማት ሳይወድ በግድ የቤት እንሰሳውን እና ያገኛትን ምርት ለወረቀት ብር ጥሎ ይሄዳል። አንድ ገበሬ 4 ወር ወይም አመታት የለፋበትን ምርት በነጻ ሰጥቶ ይመለሳል።

___አሁን ያለው ኢኮኖሚ ልክ እንደ ክልል እና ህገ-መንግስቱ የወያኔ legacy/ ትውፊት/ነው። ምንም መሰረታዊ የባህርይ ልዩነት የለውም ሰዎቹም ኢኮኖሚክ ስርዐቱም። It is much like doing the same thing again and again.

___አገሪቱን አሁን የዶላር እጥረት ስለገጠማት እና ህገ-ወጥ የዶላር ዝውውር መስፈን በተመለከተ። ይህ ጉዳይ የመንግስት ሃጥያት እንጅ የዲያስፓራው አይመስለኝም። በእውነት ዲያስፓራው ዐብይ አህመድ እና የእርሱን መንግስት እጅግ ደግፈውት አይደለም ህገ-ወጥ ገንዘብ ሊልኩ እንደ ዜግነት የሚቻላቸውን በቋሚነት ሊልኩ የተነሳሱ ኢትዮጵያዊ ማህበራት ነበሩ - የሚልኩም ነበሩ። ነገሮች የተበላሹት ዐብይ አህመድ የኦሮሙማ ካባውን ማጥለቅ ሲጀምር እና ሰበርናቸው (convince and confuse) እያስባለ በነቢብም በገቢርም ሲያይ ብቻውን አፈረጠው። አንዳንዶችም No more! እያሉ አዲስ አበባ ድረስ ኽጂ ሂደው ባሉበት ፊታቸው ላይ ስብሃት እና ጁሃርን ፈታባቸው። አሁን ስንት No more ! እንዳሉ አላውቅም - ምናልባት ደመወዝተኛ No Moreች ሊኖሩ ይችላሉ።

_____በየዕለቱ ተዘረፈ የሚባለው የባንክ ቤት ቁጥር እያሻቀበ መጣ። አዲስ አበባ እነ አዳነች አቤቤ እና ጓዶቿ ስርቆቱን አጧጧፉት፥ ስርቆት በረከተ። ዲያስፓራው ለአገሩ በህጋዊ መንገድ ገንዘብ በቅናሽ ለአገሩ ሲልክ አገር ቤት ያለው ተረኛ ኦሮሙማ ሌባ እየዘረፈ መሆኑን ተረዳ - ለኦነግ (በሌላ ስሙ ሸኔ) ስናይፐር እና ዲሽቃ መግዣ መላክ እንደ ሃጢያት ቆጠረው። ብዙዎች በህጋዊ መንገድ የሚልኩ ሃሳባቸውን ቀይረው አሁን የዲያስፓራ ዶላር ባንክ ቤት ሳይሆን ሌላ መንገድ መከተል ጀመረች። ስለዚህ መንግስት ታማኝ ቢሆን፥ በቃሉ ቢጸና፤ የጎሳ መድሎ ባያደርግ፥ የዜግነት ስሜት ቢጠብቅ፤ሰርቶ ቢይሳይ አይደለም በህጋዊ መንገድ በባንክ ገንዘብ ቤተሰቡን እና አገሩን ለመርዳት ቀርቶ ከሚያገኛት በዜግነት ለአገሩ በቋሚነት ሊያዋጣ ይችላል። ተአማኒነት በሂሳብ የማይሰላ የላቀ ዋጋ አላት።

____የዐብይ አህመድ የባህርይ መዋዠቅ የብር የገበያ ዋጋ እንድ ዋዥቅ 100 % አስተዋጽ አድርጓል

Union

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Union » 15 Oct 2022, 10:27

What you are saying does not make sense. The diaspora avoids the banks mainly because they dont believe they have a government. They actually fight the government by any means. So that is not a corruption by the diaspora, lady!

Selam/ wrote:
15 Oct 2022, 00:09
Not only politicians but also everyone has now become a thief. While accusing the government of corruption, the diaspora avoids the national bank when sending remittances, which itself is a corruption. When a driver bribes a policeman to avoid prosecution, he or she commits a petty crime. A farmer or retailer that inflates the price of goods is participating in a financial crime, which in turn results in frequent thefts and murder. A tenant that subdivides & sublets a Kebele house at exorbitant price is committing a criminal offense. When a private or public institution treasurer submits fake or forged proformas and invoices, the theft isn’t any different from that of politicians. A parent that bribes a teacher to be easy on his child is part of the problem. The greedy medical doctors that prescribe medication with no or without adequate diagnosis & result in a disability or death of their patients are criminals. All these things are happening in Ethiopia as we speak and if you are one of the diasporas that sends remittances illegally as noted above, you better shut the fvck up.
Horus wrote:
14 Oct 2022, 19:53
አበረ&ዛኢልማኩን፣
ኢኮኖሚው በብዙ መልኩ የተበላሸ ስለሆነ ቀላል መልስ ያለ አይመስለኝም። አንድ ምሳሌ ብቻ ልጥቀስ። አሁን ያለው ኦሮሞ መር መንግስት በፖሊሲ ደረጃ የከተማው ሕዝብ በገሬው እንዲመዘበር ፖሊሲ ያለው ይመስለኛል። ይህ የሆነብት ክንኛት በኔ ግምት በዲያስፖራና ሬሚታንስ ገንዘብ ነው። ብዙ ሰው ይህ ሁሉ የከተማ ስራ አልባና ድሃ እንዴት ነው የሚኖረው በዚህ እጅግ ሰማይ በነካ ኢንፍሌሽና የኑሮ መወደድ እያለ ይጠይቃል መልሱ የዲያስፖራ ሬሚታንስ ነው ።

ይህ የሬሚታንስ ኢኮኖሚ አሁን ላይ ከ6 ቢሊዮን ዶላር ባመት በላይ ነው ይባላል። ልብ በሉ ዲያስፖራው በእቃና ቁሳቁስ መልክ የሚያስገባው መድሃኒት፣ ልብስ፣ ኮስሜኢክስ፣ ቾምፑተር ምናምን ሳይጨምር ለቤት ለዘመድ ምኖሪያ የሚልከውና ቤት ለማሰራት፣ ቢዝነስ ለመጀር የሚያስገባውን ደማምረን ነው ።

የዚህ ነጻ ዌልፌር ሬሚታንስ ፍሰት የገባው ንጋዴና ገበሬ የሁሉም ነገር ዋጋ ካገሪቱ ሕዝብ ፐር ካፒታ ሺ ግዜ እጥፍ ሰቅሎታል። ለዚህ ነው አለምንም የደሞዝና ግቢ እድገት የምግብና እቃዎች ዋጋ ዝም ብሎ የሚያድገው ። ይህን የሬሚታንስ ዶላር ፈሰስ የሚቋምጠው ካድሬና ቢሮ ከበርቴ ከገበሬ ጋር በመሻረክ አይደለም በሬ፣ በግ፣ ፍየልና ዶሮ ፤ አይደለም ቴፍ፣ ስንዴና ገብስ ፣ ቲማቲም ቃሪያ፣ ሽንኩርት ጎመን ሁሉ ሰማይ ጠቀስ ዋጋ ይጠይቃሉ ። ለምን ከተባለ ከተሜ ረብጣ ዶላር ከየዲያስፖርው ስለሚላክለት አሁን ሃብት እየተዘዋወረ ያለው ከከተማ ወደ ገጠር ነው ።

አንድ በሬ ለማስባት ስንት ስለወሰደ ነው በ200 ሺ ብር ማለት በሩብ ሚሊዮን ብር የሚሸጠው? ይህ እብደት አይደለም፣ ስህተት አይደለም፣ አይን ያወጣ መንግስት የሚደግፈው ዝርፊያ ነው ። ያው ከተሜ የፖለቲካ ንቃቱን ከፍ ያለ ለፒፒ ፓርቲም የሶሻል መሰረቱ ሳላልሆነ ልክ እንደ ወያኔ ዘመን አሁን እየተቀጣ ነው።

ስለዚህ ከላይ ያነሳችሁት ማክሮ ፊስካልና ሞኒትርይ ችግሮች እንዳሉ ሆነው ይህ በሬሚታንስ እስትንፋስ የሚነቃነቀው ኮንሲዩመር ሴክተር አጭር መፍሄ አይኖረውም ። እንኳንስ ሰው ሬሚታንስ መላክ ሊቆም ህጋዊ በሆነ በባንክ አማካይነት እንኳ መላክ አይፈልግም። አሁን የምንዛሪው ልዩነት በእጥፍ ስለሚለያይ ማለት ነው። ችግሩ ፌክ ኢኮኖሚ ስለሆነ ነው ። የእቃ ዋጋ ያን እቃ ለማምረት ከሚፈጀው ወጪ ጋር ግንኙነት የለውም ። የሰዉ የመግዛት አቅም ከዚያ ገዥ ገቢ ጋር ግንኙነት የለውም። ስለዚህ የነ አደም እስሚዝ ፍላጎትና አቅርቦት በኢትዮጵያ የለም አይሰራም!!

አንድ ቦታ አበረ እንዳለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ኢመደበኛ፣ ኢንፎርማል፣ ኢሎጂካል ኢኮኖሚ ነው ።
Last edited by Union on 15 Oct 2022, 10:29, edited 1 time in total.

Right
Member
Posts: 4834
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Right » 15 Oct 2022, 10:29

currency:
The inflation and the rise of the cost of living is the result of cheap money. Strict control of the supply and demand of money by competent bank authorities is very very important. Printing money recklessly is trouble.

Currency black market:
All currencies USD-EUR-Pound that comes into the country will go out of the country by siphoning productivity and end up in the hands of the real owners of the currency.
There is a pro and con of currency black market. The pro being it will support the relatives of those people who come into the country with the money and low level exchange traders. But damages the health of the nation’s economy that does not control it. Black market is a sign of economic ruins. Usually followed by catastrophic collapse. Sound economical system solves it but draconian measures makes it worst.

Union

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Union » 15 Oct 2022, 10:34

:lol: exactly

That is how you know the wahabi OLF abiy has no real work expriance and is as a stup'id as it can get. He thought he could build the economy like you said by:

"Mamo Killo principle is to hire italians and foreigners to build his palaces or science museum or flower gardens"

:lol: :lol: :lol:

Educator wrote:
15 Oct 2022, 08:43
The cause of the collapse of the Ethiopian economy is very simple. It is loss of productivity. There is nothing being produced in the country. Agriculture products' supply is way below demand. Manufacturing is ceased for the last 5 years. Even those export oriented manufacturing entities have ceased to exist due to the consequences of the ongoing civil war.

The shortage of foreign currency is exacerbated by the government childish policy and corruption. If the banks don't have any dollar to sell, then don't force people to sell their hard earned foreign currency to the banks at the official exchange rate. Liberalizing the exchange market will eventually slow down the spiralling downfall of the Birr.

Now as for inflation, the main cause is the government itself. It is printing and spending money as if there is no tomorrow. Instead of allocating meager resource on essential things, the Mamo Killo principle is to hire italians and foreigners to build his palaces or science museum or flower gardens that have zero benefits to the economy or the population other than exacerbating the inflation. Inflation can only be controlled by stopping spending, nothing else.

The wutaf nekais who claim that remittances are the cause of inflation or done in the black market is theft, they are wrong. Wutaf nekais need a lot of education, unfortunately it takes a lot to get through the thick narrow minded and tribalist skull.

Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Selam/ » 15 Oct 2022, 12:03

That’s bullsh!t, even supporters of the government don’t use the bank either. We don’t have a culture of living by example. Period! We are only good at complaining, pointing fingers & blaming others.
union wrote:
15 Oct 2022, 10:27
What you are saying does not make sense. The diaspora avoids the banks mainly because they dont believe they have a government. They actually fight the government by any means. So that is not a corruption by the diaspora, lady!

Selam/ wrote:
15 Oct 2022, 00:09
Not only politicians but also everyone has now become a thief. While accusing the government of corruption, the diaspora avoids the national bank when sending remittances, which itself is a corruption. When a driver bribes a policeman to avoid prosecution, he or she commits a petty crime. A farmer or retailer that inflates the price of goods is participating in a financial crime, which in turn results in frequent thefts and murder. A tenant that subdivides & sublets a Kebele house at exorbitant price is committing a criminal offense. When a private or public institution treasurer submits fake or forged proformas and invoices, the theft isn’t any different from that of politicians. A parent that bribes a teacher to be easy on his child is part of the problem. The greedy medical doctors that prescribe medication with no or without adequate diagnosis & result in a disability or death of their patients are criminals. All these things are happening in Ethiopia as we speak and if you are one of the diasporas that sends remittances illegally as noted above, you better shut the fvck up.
Horus wrote:
14 Oct 2022, 19:53
አበረ&ዛኢልማኩን፣
ኢኮኖሚው በብዙ መልኩ የተበላሸ ስለሆነ ቀላል መልስ ያለ አይመስለኝም። አንድ ምሳሌ ብቻ ልጥቀስ። አሁን ያለው ኦሮሞ መር መንግስት በፖሊሲ ደረጃ የከተማው ሕዝብ በገሬው እንዲመዘበር ፖሊሲ ያለው ይመስለኛል። ይህ የሆነብት ክንኛት በኔ ግምት በዲያስፖራና ሬሚታንስ ገንዘብ ነው። ብዙ ሰው ይህ ሁሉ የከተማ ስራ አልባና ድሃ እንዴት ነው የሚኖረው በዚህ እጅግ ሰማይ በነካ ኢንፍሌሽና የኑሮ መወደድ እያለ ይጠይቃል መልሱ የዲያስፖራ ሬሚታንስ ነው ።

ይህ የሬሚታንስ ኢኮኖሚ አሁን ላይ ከ6 ቢሊዮን ዶላር ባመት በላይ ነው ይባላል። ልብ በሉ ዲያስፖራው በእቃና ቁሳቁስ መልክ የሚያስገባው መድሃኒት፣ ልብስ፣ ኮስሜኢክስ፣ ቾምፑተር ምናምን ሳይጨምር ለቤት ለዘመድ ምኖሪያ የሚልከውና ቤት ለማሰራት፣ ቢዝነስ ለመጀር የሚያስገባውን ደማምረን ነው ።

የዚህ ነጻ ዌልፌር ሬሚታንስ ፍሰት የገባው ንጋዴና ገበሬ የሁሉም ነገር ዋጋ ካገሪቱ ሕዝብ ፐር ካፒታ ሺ ግዜ እጥፍ ሰቅሎታል። ለዚህ ነው አለምንም የደሞዝና ግቢ እድገት የምግብና እቃዎች ዋጋ ዝም ብሎ የሚያድገው ። ይህን የሬሚታንስ ዶላር ፈሰስ የሚቋምጠው ካድሬና ቢሮ ከበርቴ ከገበሬ ጋር በመሻረክ አይደለም በሬ፣ በግ፣ ፍየልና ዶሮ ፤ አይደለም ቴፍ፣ ስንዴና ገብስ ፣ ቲማቲም ቃሪያ፣ ሽንኩርት ጎመን ሁሉ ሰማይ ጠቀስ ዋጋ ይጠይቃሉ ። ለምን ከተባለ ከተሜ ረብጣ ዶላር ከየዲያስፖርው ስለሚላክለት አሁን ሃብት እየተዘዋወረ ያለው ከከተማ ወደ ገጠር ነው ።

አንድ በሬ ለማስባት ስንት ስለወሰደ ነው በ200 ሺ ብር ማለት በሩብ ሚሊዮን ብር የሚሸጠው? ይህ እብደት አይደለም፣ ስህተት አይደለም፣ አይን ያወጣ መንግስት የሚደግፈው ዝርፊያ ነው ። ያው ከተሜ የፖለቲካ ንቃቱን ከፍ ያለ ለፒፒ ፓርቲም የሶሻል መሰረቱ ሳላልሆነ ልክ እንደ ወያኔ ዘመን አሁን እየተቀጣ ነው።

ስለዚህ ከላይ ያነሳችሁት ማክሮ ፊስካልና ሞኒትርይ ችግሮች እንዳሉ ሆነው ይህ በሬሚታንስ እስትንፋስ የሚነቃነቀው ኮንሲዩመር ሴክተር አጭር መፍሄ አይኖረውም ። እንኳንስ ሰው ሬሚታንስ መላክ ሊቆም ህጋዊ በሆነ በባንክ አማካይነት እንኳ መላክ አይፈልግም። አሁን የምንዛሪው ልዩነት በእጥፍ ስለሚለያይ ማለት ነው። ችግሩ ፌክ ኢኮኖሚ ስለሆነ ነው ። የእቃ ዋጋ ያን እቃ ለማምረት ከሚፈጀው ወጪ ጋር ግንኙነት የለውም ። የሰዉ የመግዛት አቅም ከዚያ ገዥ ገቢ ጋር ግንኙነት የለውም። ስለዚህ የነ አደም እስሚዝ ፍላጎትና አቅርቦት በኢትዮጵያ የለም አይሰራም!!

አንድ ቦታ አበረ እንዳለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ኢመደበኛ፣ ኢንፎርማል፣ ኢሎጂካል ኢኮኖሚ ነው ።


Selam/
Senior Member
Posts: 17918
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ወደ አገር እንዳይገቡ የታገዱ 38 ሸቀጣ ሸቀጦች

Post by Selam/ » 15 Oct 2022, 19:45

ሂውማን ሄይር አሁን ተከልክሏል፣ ሴቶቹ የድመት ፀጉር ወይንም የፈረስ ጭራ ያደርጉ እንደሆነ እናያለን።

Post Reply