Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42881
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የጉራጌ ብልጽግና ፓርቲ እራሱን የገመገመበት ሰነድ ተገኘ! የጉራጌን ክልልነት ጥያቄ በኢዜማ ላይ ደፈደፉት!!

Post by Horus » 11 Oct 2022, 22:22

እነዚህ ሹክሻክ ብልጽግና ተብዬ የጉራጌን ሕዝብ ድምጽ ማዳመጥ ያቃታቸው ክህሎት አልባ ካድሬዎች ትልቅ ቅርቃር ገብተዋል። የጉራጌ ሕዝብ ውሳኔውን ወስኖ ቁጭ ብሏል ። የብልጽግና ካድሬ ጉራጌን መምራት አይችሉም! ስለዚህ ስልጣን ማስረከብ ነው ያለባቸው! ጉራጌ በየቀኑ ይበልጥ እየተደራጀ እና በክልልነት ዙሪያ አንድ ሕዝብ እየሆነ ነው ። እነዚህ ጉራጌ ተብዬ የኦሮሙማ ብልጽግና አሽከሮች መላ ጉራጌ በነቂስ እናውቃቸዋለን ። ሕዝብን የማያከብር ካሬ አይመራም!!!