Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23414
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Fed_Up » 07 Oct 2022, 09:08

"እምቧቧቧቧቧ" እንዳትል ብልህ "እምቤኤኤኤኤኤኤ" ?
በል ሂድና ቅጠላ ቅጠል ብላ:: ሚጢጢዬ የኤርሚያስ ካድሬ::

አጋሜ እኮ ትንሽ ፊት ከሰጡት ተቀምጬ ላውራህ ይላል:: በል ጥርግ በል አቦ.. እኩያህን ፈልግ "መዛርብትኻ ድለይ" ቆዳር

Meleket wrote:
07 Oct 2022, 09:00
ሬሞርኬው Fed_Up እዬተንዘላዘልክ መጣህ ኣዪደል! ዋው ታድለን "ርእሰ ኣንቀጽ" ልትጽፍልን ነው ማለት ነው! :mrgreen:

ኤርትራ ያንተን ኣዪነቱን ዬዘቀጠ ኣስተሳሰብ ያለው፡ ምድረ ባለጌና ዋልጌ "ካድሬ" ካደረገችማ፡ ምኑን ኤርትራ ሆነችው፡ ኤርትራ እኮ ሃገረ ሰማእታት እና ሃገረ ጭዋታት ናት ወዳጄ! :mrgreen:

ኣታፍርም ደግሞ "ጠብደል ካድሬ ነኝ" ስትል ድንቄም? ኣንተ እኮ ኣውርቶ ኣደር እና ዋሾ ብቻ ነህ። ወዴት መንጠራራት ነው!!

በል እስቲ ያ ለኢትዮጵያውያን ከልብህ ዬምትመኘው ጦርነት ዬት ደረሰ ግለጥልን እስቲ፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ነገሮችን በሰላምና በጠረጴዛ ዙርያ ፍታ ብለን እንመክርሃለን፡ ደም ካማረህ ደግሞ "መንገዱን ጨርቅ" ያድርግልህ ኣንልህም፡ ወደ ልብህ ትመለስ ዘንድ እንጸልይልሃለን እንጂ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር!
[ኣራት ሚለየን ነጥቦች]
:mrgreen:

Fed_Up wrote:
07 Oct 2022, 08:12
አጋሜው yaballo

ኤርትራን ለቀቅ አጋሜን ጠበቅ አድርግ:: አንተ ግን የጋማ ከብት ነህ እንዴ? እየህ ለኤርትራ አይደለም ካድሬ ሳዋ ወርደን ነፍጥ ተሸክመን ነፍሳችንን ሰጠን ያገለገልን ለማገልገል የተዘጋጀን እኮ ነው:: ኤርትራዊ ብቻ ነው ይህ የሚገባው:: ለኤርትራ አይደለም ካድሬ እንደ ከብት ተጠምደን ለማገልገል ብሎም ለመሞት ወደ ሆላ የማንል ግግም ያአል ካድሬዎች ነን:: እያንዳንዱ ኤርትራዊ/ት ለኤርትራ ሁሉም ነገር ነው ማለትም ካድሬ ወታደር ሰራተኛ ነው :: በነፃ የምንሰራ ከሌብነት እና ውሽት የነጣን በምዳፋችን ብቻ ሳይሆን በጥርሳችንም ለመስራት የቆምን ጠብደል ካድሬዎች ነን:: ይህን ጥልቅ እውነታ ስንናገር ግን ለመረዳት ኤርትራዊነት ይጠይቃል::

አንድ ያእገባህ ነገር ቢኖር የለምድ አጎዛህን ገፈን በወያኔ ወአጋሜ ማሊያህ ቁመህ እንድትታይ አድርገንሃ:: እኞች ካድሬዎች እንዲህ ነን::

ያአው ማሲንቆ ጎደለህ እንጂ ግጥሙ ለአጋስሱ ገጥመህለት ነበር:: መችም አጋሜዎች ጥሎባችሁ ጌቶቻችሁን ስታሞካሹ እና ስታዜሙላቸእ እና ስትቅኝላቸው እግራቸውን ስትልሱ .. ይሄው የአለም መጨረሻው ደረሰ:: ታጥቦ ጭቃዎች:: መችስ "ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም" ይላሉ ጌቶችህ ሲተርቱ::

መልካም የግጦሽ ቀን ይሁንልህ:: ይህን አለኝ ብለህ "እምቧቧቧቧቧቧ" በል እሉህ ደግሞ::
Meleket wrote:
07 Oct 2022, 05:15
ወዳጃችን Weyane.is.dead የምን መንጫጫት ነው፡ :mrgreen: እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ስንል እኮ፡ እናንተ ተራ ካድሮቹንና ወደል ካድሬዎቹን እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኖችን (ጦ.ጥ.) እንደማይወክል ቍልጭ ኣድርገን ነግረንሃል እኮ። :mrgreen:
Weyane.is.dead wrote:
07 Oct 2022, 04:36
No we didn't you son of a b.itch. you don't represent Eritreans. Filthy vermin. Fvck the wishy-washy Ermias and fvck you too.
yes.hermuta lij wrote:
07 Oct 2022, 03:47
ምነው ብቻህን ቆምክ ይለዋል ተጋድሞ፡
በመንጋ ተኝቶ በነቃው ተገርሞ። . . . ነበር ያለው ኃይለማርያም አስፋው

የትንታጉ ኤርምያስ ለገሰ እና የኣማራጩ ሚዲያ Ethio360 ስም ከተነሳ ዘንዳ . . . እንዲህ እንበላ

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ
ወያኔን የጣለ በብዕር ኣዋዝቶ፡ :mrgreen:

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ
በአማራጭ ሃሳብ በዕውቀት ተሟግቶ
ኢሳትን የራቀ ለነ መሳይ ትቶ፡
ኢሳትን የራቀ ለነ ፋሲል ትቶ፡
ባቋሙ የጸና የራሱን መስርቶ።

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ፡
ከኢሳት የወጣ ለነ ሲሳይ ትቶ፡
ኣማራጭ ያመጣ 'ኣንዳርጌን' ተፋትቶ፡
የቀንዱን ቦተሊካ ሚነግረን ፈትፍቶ፡
ኣምላኽ ይባርከው ኣሁንም ኣብዝቶ።
:mrgreen:

ብለን መርቀነዋል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 4812
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Meleket » 07 Oct 2022, 09:35

እላይ በጻፍከው መሰረት ለኤርምያስ ከተገጠመ እንዴት ለኔ ኣይገጥምልኝም ያልክ ሆኖ ስለተሰማን እንዲህ ተቀኝተንልሃል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ቢቻልማ ኖሮ በምላስ መገስገስ፡

Fed_Upን ባዬነው መቀሌ ላይ ሲነግስ።

ቢቻልማ ኖሮ በምላስ መገስገስ፡

Fed_Upን ባዬነው 4ኪሎ ሲነግስ። . . . ይበቃሃል . . . "መዛርብትና ክንደልይ"!።
:mrgreen:
Fed_Up wrote:
07 Oct 2022, 09:08
"እምቧቧቧቧቧ" እንዳትል ብልህ "እምቤኤኤኤኤኤኤ" ?
በል ሂድና ቅጠላ ቅጠል ብላ:: ሚጢጢዬ የኤርሚያስ ካድሬ::

[deleted] እኮ ትንሽ ፊት ከሰጡት ተቀምጬ ላውራህ ይላል:: በል ጥርግ በል አቦ.. እኩያህን ፈልግ "መዛርብትኻ ድለይ" ቆዳር

Meleket wrote:
07 Oct 2022, 09:00
ሬሞርኬው Fed_Up እዬተንዘላዘልክ መጣህ ኣዪደል! ዋው ታድለን "ርእሰ ኣንቀጽ" ልትጽፍልን ነው ማለት ነው! :mrgreen:

ኤርትራ ያንተን ኣዪነቱን ዬዘቀጠ ኣስተሳሰብ ያለው፡ ምድረ ባለጌና ዋልጌ "ካድሬ" ካደረገችማ፡ ምኑን ኤርትራ ሆነችው፡ ኤርትራ እኮ ሃገረ ሰማእታት እና ሃገረ ጭዋታት ናት ወዳጄ! :mrgreen:

ኣታፍርም ደግሞ "ጠብደል ካድሬ ነኝ" ስትል ድንቄም? ኣንተ እኮ ኣውርቶ ኣደር እና ዋሾ ብቻ ነህ። ወዴት መንጠራራት ነው!!

በል እስቲ ያ ለኢትዮጵያውያን ከልብህ ዬምትመኘው ጦርነት ዬት ደረሰ ግለጥልን እስቲ፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ነገሮችን በሰላምና በጠረጴዛ ዙርያ ፍታ ብለን እንመክርሃለን፡ ደም ካማረህ ደግሞ "መንገዱን ጨርቅ" ያድርግልህ ኣንልህም፡ ወደ ልብህ ትመለስ ዘንድ እንጸልይልሃለን እንጂ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር!
[ኣራት ሚለየን ነጥቦች]
:mrgreen:

Fed_Up wrote:
07 Oct 2022, 08:12
አጋሜው yaballo

ኤርትራን ለቀቅ አጋሜን ጠበቅ አድርግ:: አንተ ግን የጋማ ከብት ነህ እንዴ? እየህ ለኤርትራ አይደለም ካድሬ ሳዋ ወርደን ነፍጥ ተሸክመን ነፍሳችንን ሰጠን ያገለገልን ለማገልገል የተዘጋጀን እኮ ነው:: ኤርትራዊ ብቻ ነው ይህ የሚገባው:: ለኤርትራ አይደለም ካድሬ እንደ ከብት ተጠምደን ለማገልገል ብሎም ለመሞት ወደ ሆላ የማንል ግግም ያአል ካድሬዎች ነን:: እያንዳንዱ ኤርትራዊ/ት ለኤርትራ ሁሉም ነገር ነው ማለትም ካድሬ ወታደር ሰራተኛ ነው :: በነፃ የምንሰራ ከሌብነት እና ውሽት የነጣን በምዳፋችን ብቻ ሳይሆን በጥርሳችንም ለመስራት የቆምን ጠብደል ካድሬዎች ነን:: ይህን ጥልቅ እውነታ ስንናገር ግን ለመረዳት ኤርትራዊነት ይጠይቃል::

አንድ ያእገባህ ነገር ቢኖር የለምድ አጎዛህን ገፈን በወያኔ ወአጋሜ ማሊያህ ቁመህ እንድትታይ አድርገንሃ:: እኞች ካድሬዎች እንዲህ ነን::

ያአው ማሲንቆ ጎደለህ እንጂ ግጥሙ ለአጋስሱ ገጥመህለት ነበር:: መችም አጋሜዎች ጥሎባችሁ ጌቶቻችሁን ስታሞካሹ እና ስታዜሙላቸእ እና ስትቅኝላቸው እግራቸውን ስትልሱ .. ይሄው የአለም መጨረሻው ደረሰ:: ታጥቦ ጭቃዎች:: መችስ "ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም" ይላሉ ጌቶችህ ሲተርቱ::

መልካም የግጦሽ ቀን ይሁንልህ:: ይህን አለኝ ብለህ "እምቧቧቧቧቧቧ" በል እሉህ ደግሞ::
Meleket wrote:
07 Oct 2022, 05:15
ወዳጃችን Weyane.is.dead የምን መንጫጫት ነው፡ :mrgreen: እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ስንል እኮ፡ እናንተ ተራ ካድሮቹንና ወደል ካድሬዎቹን እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኖችን (ጦ.ጥ.) እንደማይወክል ቍልጭ ኣድርገን ነግረንሃል እኮ። :mrgreen:
Weyane.is.dead wrote:
07 Oct 2022, 04:36
No we didn't you son of a b.itch. you don't represent Eritreans. Filthy vermin. Fvck the wishy-washy Ermias and fvck you too.
yes.hermuta lij wrote:
07 Oct 2022, 03:47
ምነው ብቻህን ቆምክ ይለዋል ተጋድሞ፡
በመንጋ ተኝቶ በነቃው ተገርሞ። . . . ነበር ያለው ኃይለማርያም አስፋው

የትንታጉ ኤርምያስ ለገሰ እና የኣማራጩ ሚዲያ Ethio360 ስም ከተነሳ ዘንዳ . . . እንዲህ እንበላ

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ
ወያኔን የጣለ በብዕር ኣዋዝቶ፡ :mrgreen:

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ
በአማራጭ ሃሳብ በዕውቀት ተሟግቶ
ኢሳትን የራቀ ለነ መሳይ ትቶ፡
ኢሳትን የራቀ ለነ ፋሲል ትቶ፡
ባቋሙ የጸና የራሱን መስርቶ።

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ፡
ከኢሳት የወጣ ለነ ሲሳይ ትቶ፡
ኣማራጭ ያመጣ 'ኣንዳርጌን' ተፋትቶ፡
የቀንዱን ቦተሊካ ሚነግረን ፈትፍቶ፡
ኣምላኽ ይባርከው ኣሁንም ኣብዝቶ።
:mrgreen:

ብለን መርቀነዋል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23414
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Fed_Up » 07 Oct 2022, 09:55

አይተ "እምቤቤቤቤቤቤቤቤኤኤኤኤኤኤ"

"መቀሌ ላይ ሲነግስ"? ... ግጥምም እንደ "እውነት" ራቀችህ? አጨናባሪ አጋሜ:: አይደለም ለንግስና ምንም የማታበቅል ሌጣዋ ሙሉዋ ችጋራም አጋሜ ትግራይን ከነ ቅራቅንቦ ህዝቧ በነፃ ቢስጡኝም አልቀበልም:: አዲስ አበባ ግን ነግሰንባታል 8) ሆድህን ንዳይቆርጥህ አደራ ሂድና "ቅጠላ ቅጠል ብላ"
Meleket wrote:
07 Oct 2022, 09:35
እላይ በጻፍከው መሰረት ለኤርምያስ ከተገጠመ እንዴት ለኔ ኣይገጥምልኝም ያልክ ሆኖ ስለተሰማን እንዲህ ተቀኝተንልሃል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ቢቻልማ ኖሮ በምላስ መገስገስ፡

Fed_Upን ባዬነው መቀሌ ላይ ሲነግስ።

ቢቻልማ ኖሮ በምላስ መገስገስ፡

Fed_Upን ባዬነው 4ኪሎ ሲነግስ። . . . ይበቃሃል . . . "መዛርብትና ክንደልይ"!።
:mrgreen:
Fed_Up wrote:
07 Oct 2022, 09:08
"እምቧቧቧቧቧ" እንዳትል ብልህ "እምቤኤኤኤኤኤኤ" ?
በል ሂድና ቅጠላ ቅጠል ብላ:: ሚጢጢዬ የኤርሚያስ ካድሬ::

[deleted] እኮ ትንሽ ፊት ከሰጡት ተቀምጬ ላውራህ ይላል:: በል ጥርግ በል አቦ.. እኩያህን ፈልግ "መዛርብትኻ ድለይ" ቆዳር

Meleket wrote:
07 Oct 2022, 09:00
ሬሞርኬው Fed_Up እዬተንዘላዘልክ መጣህ ኣዪደል! ዋው ታድለን "ርእሰ ኣንቀጽ" ልትጽፍልን ነው ማለት ነው! :mrgreen:

ኤርትራ ያንተን ኣዪነቱን ዬዘቀጠ ኣስተሳሰብ ያለው፡ ምድረ ባለጌና ዋልጌ "ካድሬ" ካደረገችማ፡ ምኑን ኤርትራ ሆነችው፡ ኤርትራ እኮ ሃገረ ሰማእታት እና ሃገረ ጭዋታት ናት ወዳጄ! :mrgreen:

ኣታፍርም ደግሞ "ጠብደል ካድሬ ነኝ" ስትል ድንቄም? ኣንተ እኮ ኣውርቶ ኣደር እና ዋሾ ብቻ ነህ። ወዴት መንጠራራት ነው!!

በል እስቲ ያ ለኢትዮጵያውያን ከልብህ ዬምትመኘው ጦርነት ዬት ደረሰ ግለጥልን እስቲ፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ነገሮችን በሰላምና በጠረጴዛ ዙርያ ፍታ ብለን እንመክርሃለን፡ ደም ካማረህ ደግሞ "መንገዱን ጨርቅ" ያድርግልህ ኣንልህም፡ ወደ ልብህ ትመለስ ዘንድ እንጸልይልሃለን እንጂ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር!
[ኣራት ሚለየን ነጥቦች]
:mrgreen:

Fed_Up wrote:
07 Oct 2022, 08:12
አጋሜው yaballo

ኤርትራን ለቀቅ አጋሜን ጠበቅ አድርግ:: አንተ ግን የጋማ ከብት ነህ እንዴ? እየህ ለኤርትራ አይደለም ካድሬ ሳዋ ወርደን ነፍጥ ተሸክመን ነፍሳችንን ሰጠን ያገለገልን ለማገልገል የተዘጋጀን እኮ ነው:: ኤርትራዊ ብቻ ነው ይህ የሚገባው:: ለኤርትራ አይደለም ካድሬ እንደ ከብት ተጠምደን ለማገልገል ብሎም ለመሞት ወደ ሆላ የማንል ግግም ያአል ካድሬዎች ነን:: እያንዳንዱ ኤርትራዊ/ት ለኤርትራ ሁሉም ነገር ነው ማለትም ካድሬ ወታደር ሰራተኛ ነው :: በነፃ የምንሰራ ከሌብነት እና ውሽት የነጣን በምዳፋችን ብቻ ሳይሆን በጥርሳችንም ለመስራት የቆምን ጠብደል ካድሬዎች ነን:: ይህን ጥልቅ እውነታ ስንናገር ግን ለመረዳት ኤርትራዊነት ይጠይቃል::

አንድ ያእገባህ ነገር ቢኖር የለምድ አጎዛህን ገፈን በወያኔ ወአጋሜ ማሊያህ ቁመህ እንድትታይ አድርገንሃ:: እኞች ካድሬዎች እንዲህ ነን::

ያአው ማሲንቆ ጎደለህ እንጂ ግጥሙ ለአጋስሱ ገጥመህለት ነበር:: መችም አጋሜዎች ጥሎባችሁ ጌቶቻችሁን ስታሞካሹ እና ስታዜሙላቸእ እና ስትቅኝላቸው እግራቸውን ስትልሱ .. ይሄው የአለም መጨረሻው ደረሰ:: ታጥቦ ጭቃዎች:: መችስ "ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም" ይላሉ ጌቶችህ ሲተርቱ::

መልካም የግጦሽ ቀን ይሁንልህ:: ይህን አለኝ ብለህ "እምቧቧቧቧቧቧ" በል እሉህ ደግሞ::
Meleket wrote:
07 Oct 2022, 05:15
ወዳጃችን Weyane.is.dead የምን መንጫጫት ነው፡ :mrgreen: እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ስንል እኮ፡ እናንተ ተራ ካድሮቹንና ወደል ካድሬዎቹን እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኖችን (ጦ.ጥ.) እንደማይወክል ቍልጭ ኣድርገን ነግረንሃል እኮ። :mrgreen:
Weyane.is.dead wrote:
07 Oct 2022, 04:36
No we didn't you son of a b.itch. you don't represent Eritreans. Filthy vermin. Fvck the wishy-washy Ermias and fvck you too.

Abere
Senior Member
Posts: 14876
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Abere » 07 Oct 2022, 10:04

አንዱ በአንዱ ሲስቅ ጀምበር ጥልቅ ይላል የአገሬ ሰው።

በእውነቱ እንደ ደረጀ ገረፉ ቱላ ዓይነት ጭፍን የአብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ በምድር ላይ አለ። አሁን በእርሱ ቤት ማሾፉ ነው። ተረኛ ሁኖ መከራውን በላ። በጣም እርር ድብን ብሎ ይናደድ ነበር ማለት ነው።

--- በመጀመሪያ ለምን የሰኬንድ የግማሽ ግማሽ የሆነች የንግሩን ሀረግ ቆረጠው? የአንድ ነገርን ጭብጥ ይዘት ለመረዳት ከዐረፍተ ነገር በላይ ቢያንስ ሙሉ አንቀጹን የያዘ ንግግር መደመጥ አለበት። የቸኮለ ሌባ የጋለ ምጣድ ተሸክሞ ይሮጣል ነው ወይስ የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል።

--- በመሰረቱ በኢትዮጵያ ጥቂት honest ዩቲዮቦች ብቻ አሉ - ከነዚህ ውስጥ 1ኛ የጎበዜ ሲሳይ ሲሆን 2ኛ ኢትዮኒውስ የነበለጠ ነው - ቢያንስ ለእኔ። ከዚያ ውጭ ውታፍ ነቃይ በውታፍ ነቃይ የተሞላ ነው።

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Selam/ » 07 Oct 2022, 10:21

ኤርምያስ ለገሰ ማለት እጁ በ 97ቱ ደም የተጨማለቀ ለሆዱ አዳሪ የሆነ ወደል የወያኔ ካድሬ ነው።



Selam/ wrote:
07 Oct 2022, 03:32
Selam/ wrote:
06 Oct 2022, 20:27

Meleket
Member
Posts: 4812
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Meleket » 07 Oct 2022, 11:00

Meleket wrote:
07 Oct 2022, 03:47
ምነው ብቻህን ቆምክ ይለዋል ተጋድሞ፡
በመንጋ ተኝቶ በነቃው ተገርሞ። . . . ነበር ያለው ኃይለማርያም አስፋው

የትንታጉ ኤርምያስ ለገሰ እና የኣማራጩ ሚዲያ Ethio360 ስም ከተነሳ ዘንዳ . . . እንዲህ እንበላ

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ
ወያኔን የጣለ በብዕር ኣዋዝቶ፡ :mrgreen:

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ
በአማራጭ ሃሳብ በዕውቀት ተሟግቶ
ኢሳትን የራቀ ለነ መሳይ ትቶ፡
ኢሳትን የራቀ ለነ ፋሲል ትቶ፡
ባቋሙ የጸና የራሱን መስርቶ።

ኤርምያስ ለገሰ በማለዳ ነቅቶ፡
ከኢሳት የወጣ ለነ ሲሳይ ትቶ፡
ኣማራጭ ያመጣ 'ኣንዳርጌን' ተፋትቶ፡
የቀንዱን ቦተሊካ ሚነግረን ፈትፍቶ፡
ኣምላኽ ይባርከው ኣሁንም ኣብዝቶ።
:mrgreen:

ብለን መርቀነዋል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

Right
Member
Posts: 4326
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Right » 07 Oct 2022, 11:09

Speaking of someone who would do anything for his big stomach and money:

Dr. Birr.
-The face of the the PP regime
-viceroy of Issias Afeworki
-Agent for the CIA
-Crime partner of Sebhat Nega

MOLACHA LEBA

Abdisa
Member+
Posts: 6263
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Abdisa » 07 Oct 2022, 11:22

" የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር ደብረፅዮን መሆን አለበት ባይ ነኝ " ፣ (ኤርሚያስ ለገሰ)


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12908
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by DefendTheTruth » 07 Oct 2022, 15:16

Meleket wrote:
07 Oct 2022, 03:47

ብለን መርቀነዋል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።[/color][/size] :mrgreen:
አቶ መለከት፣
እንደዉ እግር ጣለኝ ና የአንተን (የእርሶን) በከለር የደመቀ ጽሁፍ ኣየሁኝ ና ከዚያ ዉስት አንድ ነገር አይኔን ሳበኝ። ዳኛ ነኝ (ነን) የምለዉ አባባል። እሱም አንድ ጥያቄ ጨረብኝ፣ ዳኛ መሆን በዉክልና ነበር ድሮ እናም ፍቃዶዎ ከሆነ ዳኛነቱን ማን እንደሰጠዎት መወቅ ፈለኩኝ።

ከመሬት ተነሰቶ ነዉ ወይስ ተገቢዉን ዉክልና አሎት ዳኛ የሆኑት እባኮዎ?

ትንሽ ያብራሩልኝ?

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Selam/ » 07 Oct 2022, 17:12

“Dr Birr” is kicking A$$ bigly!




Right wrote:
07 Oct 2022, 11:09
Speaking of someone who would do anything for his big stomach and money:

Dr. Birr.
-The face of the the PP regime
-viceroy of Issias Afeworki
-Agent for the CIA
-Crime partner of Sebhat Nega

MOLACHA LEBA


Meleket
Member
Posts: 4812
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Meleket » 10 Oct 2022, 04:30

:mrgreen:
የምስክር ቃልም ሰምተናል! እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፤ "ያይን ቀለም የቦለቲካ ፈሊጥ" ሰለባ በሆኑት ወገኖቻችን ስም።

https://mylibrarianship.wordpress.com/2 ... %E1%89%B5/

የመለስ ልቃቂት” የኤርሚያስ ለገሰ (565 ገጾች) መጽሃፍ አንብቤ ጨረስኩ። መጽሃፉ እንደ ማንኛውም አይነት ተራ (የተለመደ) የታሪክ ድርሳን፤ ከጅምር እስከ ፍጻሜው የትርከቱን ሃዲድ ተከትለህ የምትተምበት መጽሃፍ እንዳይመስለህ። .. .. ..

በነገራችን ላይ የዚህ ጽሁፍ አላማ የመጽሃፉን ጠቅላላ ይዘት መቃኘት አይደለም። ቅኝቱን ቁጭቱና ንዴቱ በረድ ሲል እሞክረው ይሆናል። አሁን ግን ላስተላልፍ የፈለኩት 2 መልዕክቶችን ነው።

1ኛው! አጭርና ግልጽ መልዕክቴ፤ “የመለስ ልቃቂት” ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሊያነበው ብቻ ሳይሆን፤ በነፍስ ወከፍ ሊኖረው የሚገባ ታሪካዊ የሃገር ሰንድ መሆኑን መመስከር ነው። ወደ ገደለው ስሄድ፤ ዋናው መልዕክቴ አንቡቡት! የሚል ነው። 2ኛው መልዕክቴ ለደራሲው ለኤርሚያ ለገሰ ምስጋና ማቅረብ ነው።

ኤርሚያስ በወጣትነት እድሜው ከወያኔ ጋር ለ12 ዓመታት አብሮ የሰራ፤ የአገዛዙም ከፍተኛ ካድሬና ባለስልጣን ነበር። 12 አመት ከዚህ ስርዓት ጋር በመቆየቱም ይፋ ይቅርታ መጠየቁ ይታወቃል፡፤ ይህ ብቻ አይደለም ተሳታፊ የሆንበትን የታሪክ ምዕራፍ ሁሉ “የኔም እጅ አለበት” እያለ ሳይደብቅ የመናገር የሞራል ልዕልና ያለውና ራሱን ከጸጸት ያጸዳ ድንቅ ኢትዮጵያዊ ነው።

በኔ እይታ ኤርሚያስ ከኢሳት ጋር በቆየባቸው ግዚያቶች የሰራቸው ስራዎች የ12 አመቱን ጸጸት ሙሉ ለሙሉ አጽድተውታል። “የመለስ ልቃቂት” ደግሞ ከዚያም ባለፈ ስሙን በታሪክ ባለውለታ መዝገብ አጽፎለታል። ከወያኔ ጋር አብረው ከሰሩ ወገኖች የኤርሚያስን ያህል የወያኔን አከርካሬ የሰበረ ሰው የለም። እናም ኤርሚያስ ያሳየን የመለስ ልቃቂት ተዳውሮ ለሸማ ሳይበቃ ጎልጉሎ ማምከን የዚህ ትውልድ ሃላፊነት እላለሁ።

ፕ/ር መስፍን በአንድ ወቅት ስለ ኤርሚያስ ሲናገሩ፤ ሂሳብ የተማረን ሰው ማታለልም ሆነ በውሸት ማሳመን አስቸጋሪ መሆኑን ጠቅሰው፤ ኤርሚያስም ከወያኔ ጉያ አፍትልኮ ዛሬ እያዝረከረካቸው የሚገኘው የሂሳብ ተማሪ በመሆኑ ነው፤ የሚል ይዘት ያለው አስተያየት መስጠታቸውን አስታውሳለሁ፡፤ ከመምህር በላይ ስለተማሪ ባህሪና ችሎታ ማን ሊያውቅ ይችላል?በመጨረሻም ኤርሚያስ ሆይ! ይህን የመሰለ መጽሃፍ ስላስነበብከን ምስጋናዬ ይድረስህ! በማለት ጽሁፌን እቋጫለሁ።

መጽሃፉን ግን ማንበብ አትርሱ! https://mylibrarianship.wordpress.com/2 ... %E1%89%B5/


Ambaye
Member
Posts: 4
Joined: 10 Oct 2022, 04:55

Re: LOL! “ብትጠሉንም ስሙን“ Ermias Legesse

Post by Ambaye » 10 Oct 2022, 05:01

As far I know, Ethio 360 is one of the most reliable and loved media. I admire and appreciate their hard work.

Post Reply