Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42888
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አሳ መብላትና ኢትዮጵያን መግዛት በብልሃት! (የጉራጌ ተረት)

Post by Horus » 21 Sep 2022, 15:14

ያ ካልሆነ አሁን ፒፒ ፓርቲ እንደ ያዘው አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል ይሆናል! አለያም በችኮላ ሲውጥ አጥንት በጉሮሮው ይሰካበትና ያርፋል! ይህ የመስቀል አዲስ አመት የሚነግረን ነገር አለ ። ያም ነገር ሁሉም ነገር ያልፋል! ሁሉም ነገር ይለወጣል! ነውሪው ነገር እራሱ ለውጥ ብቻ ነው ። በዛሬ ድልና ሃይል አምፎከስ! የድሃ ሰርግ ጡሩምባ ይበዛዋል እንደ ሚባለው ሆያ ሆዬ አናብዛ!!! ኢትዮጵያን ማስተዳደር እጅግ እግጅ ከፍተኛ ብልሃት ዘአብርሆት ይጠይቃልና!!

የኬር መስቀል ዬሁን! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !!!

ሆረስ ዘአማውቴ

Abere
Senior Member
Posts: 15482
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አሳ መብላትና ኢትዮጵያን መግዛት በብልሃት! (የጉራጌ ተረት)

Post by Abere » 21 Sep 2022, 15:30

ይችን አገላለጽ ወደድኳት!

<< የድሃ ሰርግ ጡሩምባ ይበዛዋል>>
ይኸው 3ኛ ጦርነት የተባለው ከፈነዳ ሳምንታት ተቆጠሩ ግን ምንም የሚታይ ነገር የለም። ግን የውታፍ ነቃዮች የድል ጩኸት የድሃ ሰርግ ጡርምባ ሆነብን። መንግስት እንደት የአንድ ትንሽ ክፍለ ሀገር ሽፍታ ማሸነፍ አቃተው። እራሱ ሽፍታ ስለሆነ ነው እንጅ። ሽፍታ ለሽፍታ እኮ አይሸናነፍም። I believe in results. I have not seen any result so far, except
1) The people of North Wollo are suffering for no fault of their own.
2) The peaceful people of Gurage are under siege by OLF-ENDF.
3) PP-OLF of thrilled in joy for finding Zemene Kassie after calling for mediation.

ethiopian

Re: አሳ መብላትና ኢትዮጵያን መግዛት በብልሃት! (የጉራጌ ተረት)

Post by ethiopian » 21 Sep 2022, 15:32

Abere wrote:
21 Sep 2022, 15:30
ይችን አገላለጽ ወደድኳት!

<< የድሃ ሰርግ ጡሩምባ ይበዛዋል>>
ይኸው 3ኛ ጦርነት የተባለው ከፈነዳ ሳምንታት ተቆጠሩ ግን ምንም የሚታይ ነገር የለም። ግን የውታፍ ነቃዮች የድል ጩኸት የድሃ ሰርግ ጡርምባ ሆነብን። መንግስት እንደት የአንድ ትንሽ ክፍለ ሀገር ሽፍታ ማሸነፍ አቃተው። እራሱ ሽፍታ ስለሆነ ነው እንጅ። ሽፍታ ለሽፍታ እኮ አይሸናነፍም። I believe in results. I have not seen any result so far, except
1) The people of North Wollo are suffering for no fault of their own.
2) The peaceful people of Gurage are under siege by OLF-ENDF.
3) PP-OLF of thrilled in joy for finding Zemene Kassie after calling for mediation.
do you enjoy cranberry juice ?

Horus
Senior Member+
Posts: 42888
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አሳ መብላትና ኢትዮጵያን መግዛት በብልሃት! (የጉራጌ ተረት)

Post by Horus » 21 Sep 2022, 15:36

ኤቦ እናንት በልጅነት ብልህነትን የተካናችሁ ዘርማዎች አርዴዎች !!! አንድነት! አንድነት! አንድ ጉራጌ በቃ!!!

Post Reply