Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

በአሁኑ የትግሬ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት የመዋጋት ሞራል ከፍተኛ ሆኗል! ለምን?

Post by euroland » 07 Sep 2022, 20:54

በአሁኑ የትግሬ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት የመዋጋት ሞራል ከፍተኛ ሆኗል! ለምን?


የመዋጋት ፍላጎቱ ከፍ ያለበት ምክንያት ፤
- በመሐል አመራር የነበሩት የወያኔ ተላላኪዎች በመነቀላቸው
- እረ ጎራውና ቀረርቶ ተቀንሶ በተግባር የማሳየቱ ተግባር ስራ ላይ በማዋል
- ተዋጊው ጦር በቂ ሶልጠና ና ዝግጅት በማድረጉ
- የወያኔ እቅድ በጊዜው ስለተበላ
-ካሜራ ወዳጁ ጠቅላይ ሚኒስትር በዚህ ወቅት የ background ሚና ለመጫወት በመወሰናቸው

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: በአሁኑ የትግሬ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት የመዋጋት ሞራል ከፍተኛ ሆኗል! ለምን?

Post by euroland » 07 Sep 2022, 21:30

ኢትዮጵያውያን የአይተ ሆረስ አይነቱ ላድርባይ የተገኘውን ድል ለማሳነስና የጠላትን ሞራል የመገንባት ዘዴ ለተጠመዱ ሰዎች ትኩረት በመስጠት ማጋለጥ ይኖርባቸዋል !

Horus
Senior Member+
Posts: 42893
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በአሁኑ የትግሬ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት የመዋጋት ሞራል ከፍተኛ ሆኗል! ለምን?

Post by Horus » 07 Sep 2022, 21:37

እኔኮ ጦርነቱ አሁን የኤርትራ ጉዳይ ሆኖዋል ብዬ ነበር!!!! ተገንጣዩ ኤሬ አዩሮላንድ "ካሜራ ወዳጁ ጠቅላይ ሚኒስትር በዚህ ወቅት የ background ሚና ለመጫወት በመወሰናቸው" ማለቱ የሚሰጠኝ ትርጉም አቢይ ላይ ኩዴታ እየተደረገ ለማለት ይሆን? ወይስ አሁን ጦሩም የሚመራው ኢሳያስ ነው ለማለት ይሁን? እውነትና ምንትስ እያደር ይጠራል አሉ!!! ካሜራ ወዳጁ አቢይ አህመድ ከጨዋታው እንዲገለሉ ተደረገ ነው የምንባለው???!!!!

ethiopian

Re: በአሁኑ የትግሬ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት የመዋጋት ሞራል ከፍተኛ ሆኗል! ለምን?

Post by ethiopian » 07 Sep 2022, 22:05

euroland wrote:
07 Sep 2022, 21:30
ኢትዮጵያውያን የአይተ ሆረስ አይነቱ ላድርባይ የተገኘውን ድል ለማሳነስና የጠላትን ሞራል የመገንባት ዘዴ ለተጠመዱ ሰዎች ትኩረት በመስጠት ማጋለጥ ይኖርባቸዋል !
you nailed this M-Fuhsker attention seeking HOOEER. ENDF is circling Mekele while this hold Halifi Mitri look alike agases is sitting on his fat azzxz and balbering [deleted]

Post Reply