Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13070
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 07 Sep 2022, 21:22
ከዛሬው ጦርነት የተማረኩት የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ምርኮኞች ገቡ
ማሳሰቢያ ለትግራይ መንግሥት
የመቀሌ ሕዝብ ብዛት 564,756 ነው :: አሁን ጥምር ጦር የሚባሉት የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ፣ እና የክልልሎች ቅራቅንቦዎች በቁጥር ከ700, 000 በላይ ናቸው :: ያ ማለት በዚህ ፍጥነት እና ብዛት ከማረክናቸው የምርኮኞቹ ቁጥር ከመቀሌ ሕዝብ ብዛት ሊበልጥ ነው ስለዚህ ይሄ ለፀጥታ ስለሚያሰጋ ሊታሰብበት ይገባል :: እነዚህን ቅራቅንቦዎችን ከመማረክ ሌላ አማራጭ መፈለግ አለብን ::
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13070
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 07 Sep 2022, 22:24