Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
ethioscience
Member
Posts: 4102
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by ethioscience » 01 Sep 2022, 06:50


Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።



Last edited by ethioscience on 01 Sep 2022, 07:29, edited 1 time in total.

Axumezana
Senior Member
Posts: 19255
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by Axumezana » 01 Sep 2022, 07:00

የሰው፥ ማዕበል፥ ከሚለው፥ ጀምሮ፥ ውሸቱ፥ ይጀምራል፤ ድሃ፥በሕልሙ፥ ቅቤ፥ ባይጠጣ፥ ምን፥ ይሻለው፥ ነበር፤

Selam/
Senior Member
Posts: 17925
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by Selam/ » 01 Sep 2022, 07:07

ምን ችግር አለው፣ ስንዴ ያልማላ! :lol:
Axumezana wrote:
01 Sep 2022, 07:00
የሰው፥ ማዕበል፥ ከሚለው፥ ጀምሮ፥ ውሸቱ፥ ይጀምራል፤ ድሃ፥በሕልሙ፥ ቅቤ፥ ባይጠጣ፥ ምን፥ ይሻለው፥ ነበር፤


euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by euroland » 01 Sep 2022, 08:43

I hope this news is legit but I highly doubt it.
First off, there is no way the key junta military leaders would be meeting all at once in one location so close to a war front in Amara town, Korem, where human intelligence unit is for the ENDF is very active. I believe this news is perhaps originated from the Junta’s fake news department as they had done many times in the past. Remember, Monjornino, General Santim, Debretsion and almost the entire Weyane leadership is killed in various fake news releases in the past?

ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 06:50

Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።




ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10988
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by ethiopianunity » 01 Sep 2022, 13:05

The Tigrayans people must remain free from Shabia asap! Tplf was formed by Shabia to control Tigray and disintegrate ethiopia. Now, after cleansing the unwanted Tplf members, Shabia along with This foreign entity government of Ethiopia will create Tplf #2 against Amara. Watch. The war must be true war to get rid of Tplf but also any foreign entity installed in Ethiopia that is taking over and changing Ethiopia into foreign entity that never was before. The war must continue in Oromiya that is now worshipping and practicing illuminati Protestant, and Catholics taking orders of the Jesuits/ illuminatis. Yes, there were missionaries before but not in leadership or mainstream. To eliminate Tigray Orthodox, Tplf who is illuminati was installed in Tigray. Protestant, catholic and wahabi installed from Addis to Oromiya all the way to Debub. This is currently threatening and eliminating Orthodox already in those regions not allowed to hold what their forefathers fought for freedom flag, green yellow red. They are not allowed to write on their own Geez language but Jesuits/ illuminati Latin, not allowed to adhere to their traditional Geda not Gada ( mangaded) , and Orthodox faith. Those controlling leadership must work only based on their profession and merit. If they plan for spread of these foreign entity colonialist elements, must leave their position asap. The current government is currently moving to illuminate Orthodox starting from Tigrayans and will continue to Amara. They already control the weak Orthodox in the rest of the lands and most in fear after Olf killed in Wellega many sufist Muslims and Orthodox. You are not in power to bring foreign entity, spread protestant, catholic, wahabi but to work on your profession, to improve the lives of people through development, economy, etc.

Tplf is a great asset for current government because it will give them excuse to kill off the Orthodox followers. Thatvis what tge Tplf wants too. After Tigray, the Tplf and Shabia and Olf have aleady embedded in Amara, so under the pretext of killing " liberation fronts" those elements, they will eliminate the Orthodox slowly. They are already doing in the rest of Ethiopia. So far nothing happened to Tplf or Adwans, it is the controlled Tigrayans dying.

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by euroland » 01 Sep 2022, 13:19

Agameunity
አንተ የሊጥ ሌባ

Every time your beloved junta gets spanked hard, you blame on your nightmare Shaebia :lol: :lol:

The question now is, should Abiy finally grow some ball and decimate your Weyane leadership by going all the way to Mekele?

ethiopianunity wrote:
01 Sep 2022, 13:05
The Tigrayans people must remain free from Shabia adap! Tplf was formed byvShabia yo control Tigray. Now, after cleansingvtge unwanted Tplf, Shabia along with This foreign entity government of Ethiopia will create Tplf #2 against Amara. Watch. The war must be true war to get rid of Tplf but also any foreign entity installed in Ethiopia that is taking over and changing Ethiopia into foreign entity that never was before. The war must continue in Oromiya that is now worshipping and practicing illuminati Protestant, and Catholics taking orders of the Jesuits. Yes, there were missionaries before but not in leadership or mainstream. To eliminate Tigray Orthodox Tplf who is illuminati was installed in Tigray. Protestant, catholic and wahabi installed from Addis to Oromiya all the way to Debub. This is currently threatening and eliminating Orthodox already in those regions not allowed to hold what their forefathers fought for freedom flag, free yellow red. They are not allowed to write on their own Geez language but Jesuits/ illuminati Latin, not allowed to adhere to their traditional Geda not Gada ( mangaded) , and Orthodox faith. Those controlling leadership must work only based on their profession and merit. If they plan for spread of these foreign entity colonialist elements, must leave their position asap. You are not in power to bring foreign entity, spread protestant, catholic, wahabi but yo work on your profession, to improve the lives of people through development, economy, etc.

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10988
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by ethiopianunity » 03 Sep 2022, 14:07

I am still waiting for discussing my comments instead of diversion, that is what you Shabos do. The end for Tplf, who are you going to call Agame after them to divert attention?

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by Weyane.is.dead » 04 Sep 2022, 01:13

Good to see all Ethiopians united to get rid of cancer tplf.
ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 07:47
Axumezana wrote:
01 Sep 2022, 07:00
የሰው
The WRATH of Ethiopians is revealed against TPLF and their supporters!!!




Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ሰበር ዜና‼️ ከወደ ግንባር… ከነዚህ አመራሮች መካከል……. ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣ ……..ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣ …. ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣

Post by Educator » 04 Sep 2022, 07:58

Any update on the funeral procession?
ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 06:50

Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።




Post Reply