Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ"

Post by sarcasm » 24 Aug 2022, 20:25

በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ

Koan AD
Please wait, video is loading...

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ"

Post by Sam Ebalalehu » 24 Aug 2022, 20:37

wrong direction. የአዲስ አበባ ኑዋሪና TPLF ካሁን በሃላ አንድ ምሽት አብረው ያሳልፋሉ ብሎ የሚገመት ካድሬ ጭንቅላቱ በሳይካትሪስት መታሰስ አለበት። ስለዛ nutcase ብቻውን የሚለፈልፍ አይደለም እያወራሁ ያለሁት። እሱ a lost case ነው።

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ"

Post by sarcasm » 28 Aug 2022, 08:08

Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ"

Post by sarcasm » 28 Aug 2022, 14:44

የአማራ ወጣቶች፤ ይሄ ጦርነት የኛ አይደለም ። ብልጽግና v ሕወሓት ነው እያሉ ነው


የአማራ ብልጽግና ግርማ የሺጥላ፤ እንግዲህ ሕወሓት መጥታለች። ተወጣው!!





Tadiyalehu
Member
Posts: 675
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: "በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ"

Post by Tadiyalehu » 28 Aug 2022, 15:24

አራም!
sarcasm wrote:
24 Aug 2022, 20:25
በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ

Koan AD
Please wait, video is loading...


sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ"

Post by sarcasm » 02 Sep 2022, 11:10

Sam Ebalalehu wrote:
24 Aug 2022, 20:37
wrong direction. የአዲስ አበባ ኑዋሪና TPLF ካሁን በሃላ አንድ ምሽት አብረው ያሳልፋሉ ብሎ የሚገመት ካድሬ ጭንቅላቱ በሳይካትሪስት መታሰስ አለበት። ስለዛ nutcase ብቻውን የሚለፈልፍ አይደለም እያወራሁ ያለሁት። እሱ a lost case ነው።

ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ እውነቱን አፈረጠው ህዝቡ የድሮ ሰላም ናፍቆታል!


ብዙ መፀሐፍ ቅዱስን የሚያነቡ ፤ እግዚአብሔርን እንፈራለን የሚሉ ሀሰትን እንደ እውነት ቀን በቀን ሲያወሩ በሞሉበት ሀገር ላይ ለህሊናው የኖረ አንድ እውነተኛ ጋዜጠኛ ከስፍራው ሆኖ በአይኑ ያየውን በጆሮ የሰማውን እንዲህ ስናገር ከማድነቅ በላይ ምን ይባላል?

በአማራ ክልል ወጣቶች፣ አርሶ አደሮች እና የከተማው ነዋሪዎች አራት ኪሎ ያለውን ለኛ የማይመጥ ሃይል የትግራይ ሃይሎች መጠትው ያጽዱልንና እንደድሮው ሰላም መሆን እንፈልጋለን እያሉ ነው ሲል የቅደሞው ኢሳት ጋዜጠኛ ጎበዝ ሲሳይ ክግንባር ዘግቧል

Please wait, video is loading...


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "በእኔ በኩል ህወሃት ከመጣች የምሰጣት ሊጥና ዱቄት ባጣ እንኳን ያለችኝ ሀብቴን ፓወር ባንኬን ሰጥቼ የአዲስአበባውን መንገድ ለመጠቆም ዝግጁ ነኝ"

Post by Sam Ebalalehu » 02 Sep 2022, 11:32

ተራ አሉባልታ ነው የሚያወራው። በነገራችን ላይ ይህን ጋዜጠኛ መቸም ስራውን ወድጄ አላውቅም። ሁለት "ጌታ" የሚያገለግል መሰሎ ነው የሚታየኝ።

Post Reply