Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
ethioscience
Member
Posts: 4102
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

#SHARE or #BEWARE : New Agames tactics!! Kill any Agames been caught on the spot no ethiopiawinet Blabla needed!!

Post by ethioscience » 30 Aug 2022, 01:43


Kill any Agame been caught in Afar and Amhara Regions on the spot, no social media video spectacle, no pity, no ethiopiawinet Blabla needed!!

ወልዲያ በወገን እጅ ነች!!!

"#ይልቅ_የሚቀጥለውን_ጥብቅ_መረጃ_አንብቡና_ሼር_አድርጉ"

አማርኛ በደንብ የሚችሉ ፣ ወታደር መስለው በግሩፕ እየሆኑ የመከላከያን ልብስ በመልበስ መንገድ ላይ የሚያገኙትን ሰው ልክ እንደ መከላከያ መስለው መረጃ እየጠየቁ የፈለጉት አገር በቀላሉ እየገቡ ነው። ታዲያ እግር መንገዳቸውን አለቃችን ጠፍቶን፣ ምግብ ጨርሰን እርቦን፣ ያልተያዘ ከተማ እከሌ ከተማ ተይዟል እያሉ ህዝብ እያሸበሩና እንዲፈናቀል እያደረጉ ነው። ያየያዙት መታወቂያ ጭምር በደንብ የተዘጋጁበት እንደሆነ ያስታውቃል። አንድን ስራ ሊሰሩ ሶስት አራት አማራጭ ነው የሚጠቀሙት። ዛሬ ወልድያና ሳንቃ ላይ ይሄን አድርገዋል። ነገር ግን ወልዲያም ሳንቃም ህዝቡ በእነሱ ወሬ ከመሸበሩ ውጭ መሳሪያ የተሸከመ ጁንታ አልገባም። መከላከያ አላውሀ እየተዋጋ ነው። ይሄ ተግባር ነገ ሀራና መርሳ ሌላም ቦታ መቀጠሉ አይቀርም። ትናንት ክምር ድንጋይ ላይ ተይዘዋል ዛሬ ደሴ ላይ በባጃጅ ተይዘዋል።

የመከላከያን ልብስ የለበሱ ከአስር እስከ 100 የሚደርሱ ሰዎች ተሹሎክልከው በየከተማው ቀድመው በመግባት መሪያችን ጠፍቶ ተበትነን እየመጣን ነው ይላሉ። ያገኙትን ሰው ሁሉ እንዲያዝንላቸውና የትራንስፖርት እየከፈለ እንዲሸኛቸው ሁሉ የሚያደርስ አሳማኝ ድራማ ይሠራሉ። ዋናው ዓላማቸው ግን ሽብር መንዛትና ሕዝቡ ላይ ከባድ የተስፋ መቁረጥ ስሜት በመፍጠር ለወገን ጦር ምንም ዓይነት እገዛ እንዳያደርግ ማስቻል ነው። በስላላ ከሰነበቱ በኋላ በቁርጡ ቀን አሰላለፋቸውን ቀይረው የባንዳ ሥራቸውን ይሠራሉ። በሁሉም አቅጣጫ ይህን ለማድረግ ሲሞክሩ የነበሩ በርካታ ባንዳዎች ወልዲያን ጨምሮ በበርካታ ከተሞች ተይዘዋል።


ለዚህ መፍትሄው ቀላል ነው። የየከተማው የመንግሥት መዋቅር ከዕዙ ተነጥሎ ተበተነኩ ብሎ የሚመጣ የመከላከያን ልብስ የለበሰ ሰው ሲያገኝ ወደ መከላከያ ካምፕ መመለስ አለበት። ቁጥራቸው ምንም ይሁን ምን ከተማ ለከተማ የሚዞር የወታደር ልብሰ የለበሰ ሰው መሉ መረጃው ተረጋገጦ በወታደራዊ ፖሊስ ተይዞ ወደ ካምፕ እንዲመለስ መደረግ አለበት።

#ሼር አድርጉ እባካችሁ። ለሚመለከታቸው ሁሉ ይድረስ። እባካችሁ ሼር አድርጉ።

(ዝክረ አርማጭሆ)

@Fanotv24


ethioscience
Member
Posts: 4102
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Re: #SHARE or #BEWARE : New Agames tactics!! Kill any Agames been caught on the spot no ethiopiawinet Blabla needed!!

Post by ethioscience » 30 Aug 2022, 04:49



#Amhara #ወልድያ!

#ወልዲያ በአሁኑ ሰዐት በወገን እጅ ነው።ማታ ጠፍቶ የነበረው መብራትና ስልክም ሰርቷል!!!

ከትናንት ማታ ጀምሮ ወልዲያ ተይዟል የሚለው ፕሮፓጋንዳ በዝቶና ሰፍቶ ስለተሰራጨ የወልዲያና አካባቢው ህዝብ ጓዙን ነቅሎ ወደ ደሴና ሀይቅ ሲተም አድሯል።

ትናንት ከሰዐት ጦርነቱ ሲካሄድ ያመሸው ጎብየና አላዉሃ አካባቢ እንዲሁም ወደታች በወርቄ በኩል ሲሆን ወደ ምሽት አካባቢ የኛ ሀይል ከአላውሃ ማዶ የጠላት ሃይል ከአልውሃ ተሻግሮ ሲዋጋ አምሺቷል። አዳሩን ደግሞ የጠላት ሀይል የተወሰነ በመግፋት ዛሬ ከነጋ ጀምሮ እስከ አሁን ጦርነቱ ያለው ዶሮ ግብር አካባቢ ነው።ይህ አካባቢ በርግጥ ለወልዲያ 10 ኪሜ ገደማ ነው።

ቦታው ለወገን ጦር አመች ስለሆነ ሁሉም ተረባርቦ እስከመጨረሻው ወልዲያን ለመታደግ መታገል ሲገባ የጠላትን ስራ እየሰራን ወጣቱንም ሽማግሌውንም ነቅሎ እንዲሄድ ማድረግ ተገቢ አይደለም።በአሁኑ ሰዐት የወገን ጦር ዶሮ ግብር ላይ እየተዋጋ ነው።ወልዲያ ተይዟል አልተያዘም በሚል ወሬ ከመጠመድ እንዳይያዝ መረባረብ ይሻላል።

መንግስትም ሆነ የሚመለከተው አካል ቆፍጠን ብሎ ካልተዋጋ ወልዲያ ብቻ ሳይሆን ደሴም ኮምቦልቻም ፣ሸዋሮቢትም፣ ደብረብርሃንም አዲስ አበባም ሊያዝ ይችላል።

@Fanotv24


Post Reply