Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42899
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ ምን አለ? ሕገ መንግስቱ ወይ አልተቀየረም፣ ወይ አልተከበረም!

Post by Horus » 28 Aug 2022, 23:31

እርስቱ ይርዳው ያ11ኛ ክፍል ካድሬ ነው! ልብ በሉ የመላ ደቡብ ፕሬዚዳንት የሆነው!

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ጉራጌ ምን አለ? ሕገ መንግስቱ ወይ አልተቀየረም፣ ወይ አልተከበረም!

Post by Za-Ilmaknun » 29 Aug 2022, 00:03

ወዳጄ፣ ኦህዴድ ስልጣን የሚያከፋፍለው ፥ ለድኩማንና ከነሱ እቅም በታች ለሆኑ ልፍስፍስ፥ ስልቦች ብቻ ነው። የህዝብ ውግንና ያለውና በብቃት ሊመራ የሚችል ሰው ከብልጽግና አይደለም ከሃገር ተጠርጎ ቢወጣ ይመርጣሉ። የመውደቂያቸውም ዋና ምክንያት ፥ ይኼው እንደሚሆን በቅርቡ እናየዋለን።

መንታ ምላሱን ዘርግቶ፥ ዉሽት ሲያቀረሽ በሚውል መሪ፥ ተረት ተረት ፥የሚቦርቅ ካድሬ፥ ህግ ስለማክበርም ይሁን ስለመቀየር ፥ ግንዛቤው የለውም። ይነገረዋል ፣ እንደገደል ማሚቱ ፥ ያቺንው ሲያስተጋባ ፥ይኖራል!!


Post Reply