ጉራጌ ምን አለ? ሕገ መንግስቱ ወይ አልተቀየረም፣ ወይ አልተከበረም!
እርስቱ ይርዳው ያ11ኛ ክፍል ካድሬ ነው! ልብ በሉ የመላ ደቡብ ፕሬዚዳንት የሆነው!
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ጉራጌ ምን አለ? ሕገ መንግስቱ ወይ አልተቀየረም፣ ወይ አልተከበረም!
ወዳጄ፣ ኦህዴድ ስልጣን የሚያከፋፍለው ፥ ለድኩማንና ከነሱ እቅም በታች ለሆኑ ልፍስፍስ፥ ስልቦች ብቻ ነው። የህዝብ ውግንና ያለውና በብቃት ሊመራ የሚችል ሰው ከብልጽግና አይደለም ከሃገር ተጠርጎ ቢወጣ ይመርጣሉ። የመውደቂያቸውም ዋና ምክንያት ፥ ይኼው እንደሚሆን በቅርቡ እናየዋለን።
መንታ ምላሱን ዘርግቶ፥ ዉሽት ሲያቀረሽ በሚውል መሪ፥ ተረት ተረት ፥የሚቦርቅ ካድሬ፥ ህግ ስለማክበርም ይሁን ስለመቀየር ፥ ግንዛቤው የለውም። ይነገረዋል ፣ እንደገደል ማሚቱ ፥ ያቺንው ሲያስተጋባ ፥ይኖራል!!
መንታ ምላሱን ዘርግቶ፥ ዉሽት ሲያቀረሽ በሚውል መሪ፥ ተረት ተረት ፥የሚቦርቅ ካድሬ፥ ህግ ስለማክበርም ይሁን ስለመቀየር ፥ ግንዛቤው የለውም። ይነገረዋል ፣ እንደገደል ማሚቱ ፥ ያቺንው ሲያስተጋባ ፥ይኖራል!!