-They are fed up of Abiy and his cronies mismanagement of the country for the last four years and want " junta " to save Ethiopia from Abiy!
- There is no cause to fight ( only to keep Abiy in power)
- Abiy considers them as disposable commodity. Once they are dead there families are forgotten, and whenever they become POW, they are despised, and ignored and even , whenever they are released they are rearrested by Abiy. ( Has any one herd Abiy mentioning about the thousands of POW in Mekelle over the last one year?) Why recently Abiy denied about the more than 4000 POW released by TPLF and arrested them immediately after they arrival.?
Why the Ethiopian forces are not willing to fight & die?
Last edited by Axumezana on 28 Aug 2022, 20:00, edited 3 times in total.
-
Hazega/Tsazega.
- Member
- Posts: 1601
- Joined: 12 Jun 2007, 20:55
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: Why the Ethiopian forces are not willing to fight & die?
I check ER regularily now. The TPLF cadres have been going overdrive. As always they trade thouasnds of young Tigrean lives to feel good for half a day. በህፃን ልጆች ህይወት ቁማር ይጫወታሉ። እስቲ ያሁኑን እብደት የሚተረጉም አለ። ወዴት ነው የሚሄዱት ? ጡጦ ጠብተው ያልጠገቡ ህፃን ልጆች በ ሰባና ሰማንያ አመት ሽማግሌዎች ትእዛዝ ህይወታቸው በአጭር የሚቀጠፈው ለምንድነው። በአብዛኛው እነዚህ ለሞት የተሰጡ የደሀ ልጆች ናቸው። አብዛኞቹ የ high school diploma እንኳ የሌላቸው ናቸው።
የ TPLF መሪዎች አብደዋል። ምንም ጥርጥር የለውም። እነዚህን እብዶች በልጆቻችን ህይወት አትቀልዱ የሚሉ የትግራይ ተቃዋሚ ፖርቲ አመራሮች ለምን ጠፉ። አረ ጎበዝ ያስተዛዝባል።
የ TPLF መሪዎች አብደዋል። ምንም ጥርጥር የለውም። እነዚህን እብዶች በልጆቻችን ህይወት አትቀልዱ የሚሉ የትግራይ ተቃዋሚ ፖርቲ አመራሮች ለምን ጠፉ። አረ ጎበዝ ያስተዛዝባል።
Re: Why the Ethiopian forces are not willing to fight & die?
እዚህ ER ላይ ያሉም የወያኔ አሽቃባጭ አብደዋል።
Sam Ebalalehu wrote: ↑28 Aug 2022, 19:41I check ER regularily now. The TPLF cadres have been going overdrive. As always they trade thouasnds of young Tigrean lives to feel good for half a day. በህፃን ልጆች ህይወት ቁማር ይጫወታሉ። እስቲ ያሁኑን እብደት የሚተረጉም አለ። ወዴት ነው የሚሄዱት ? ጡጦ ጠብተው ያልጠገቡ ህፃን ልጆች በ ሰባና ሰማንያ አመት ሽማግሌዎች ትእዛዝ ህይወታቸው በአጭር የሚቀጠፈው ለምንድነው። በአብዛኛው እነዚህ ለሞት የተሰጡ የደሀ ልጆች ናቸው። አብዛኞቹ የ high school diploma እንኳ የሌላቸው ናቸው።
የ TPLF መሪዎች አብደዋል። ምንም ጥርጥር የለውም። እነዚህን እብዶች በልጆቻችን ህይወት አትቀልዱ የሚሉ የትግራይ ተቃዋሚ ፖርቲ አመራሮች ለምን ጠፉ። አረ ጎበዝ ያስተዛዝባል።
Re: Why the Ethiopian forces are not willing to fight & die?
Sam Ebalalehu wrote: ↑28 Aug 2022, 19:41I check ER regularily now. The TPLF cadres have been going overdrive. As always they trade thouasnds of young Tigrean lives to feel good for half a day. በህፃን ልጆች ህይወት ቁማር ይጫወታሉ። እስቲ ያሁኑን እብደት የሚተረጉም አለ። ወዴት ነው የሚሄዱት ? ጡጦ ጠብተው ያልጠገቡ ህፃን ልጆች በ ሰባና ሰማንያ አመት ሽማግሌዎች ትእዛዝ ህይወታቸው በአጭር የሚቀጠፈው ለምንድነው። በአብዛኛው እነዚህ ለሞት የተሰጡ የደሀ ልጆች ናቸው። አብዛኞቹ የ high school diploma እንኳ የሌላቸው ናቸው።
የ TPLF መሪዎች አብደዋል። ምንም ጥርጥር የለውም። እነዚህን እብዶች በልጆቻችን ህይወት አትቀልዱ የሚሉ የትግራይ ተቃዋሚ ፖርቲ አመራሮች ለምን ጠፉ። አረ ጎበዝ ያስተዛዝባል።

