Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Selam/ » 25 Aug 2022, 17:45

Ato Casanova - If you have a comprehension skill, you wouldn’t ask me this stupid question. Give me one reason why I would waste my time explaining the discussion with Horus to a heartless dolt with a middle school reading & writing skill. KIFFU!
Ethoash wrote:
25 Aug 2022, 13:50
Selam/ wrote:
25 Aug 2022, 13:40
Give me a fvcking break. The previous war has left thousands of Amharas & Afaris killed, injured and displaced. Several schools & health centers were ruined, looted and closed out of function.

ምነው አንተ ሴጣን

ምነው አሳብህን ቀየርክ እንዴ ያለጦርነት እንዴት አርገህ ነው ትግሬዎችን የምትደመሰስው ፣ አንተ አነበርክ ወይ ትግሬዎች ካንስር ናቸው ተቆርጠው መጣል አለባቸው ስትል የከረምው አሁን ምን ፈለግህ እርቅና ስላም በስምምነት በወይይት አመንክ እንዴ ፣ እንደሱ ከሆነ በግልፀ ንገረን እኛም አብረን ካንተጋራ ለስላም እንድንጮህ ። አለበለዚያ አንተም ከሆረር አት ሻልም እሱ ጥፍቱ በግልፅ ስለተናገር እንጂ አንተም የትግሬዎችን ጥፋት ትመኛለህና እወነቱን አስታወቀን

Right
Member
Posts: 4326
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Right » 25 Aug 2022, 17:57

[quote
a heartless dolt with a middle school reading & writing skill.
[/quote]

Brutal.

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19988
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Fiyameta » 25 Aug 2022, 18:00

Horus is displaying a behavior commonly associated with the renegades from Adwa. Lets keep peeling back the layers of the onion to see what lurks inside. :P

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Selam/ » 25 Aug 2022, 18:01

What made you believe this war would be any different? Don’t be stubborn. Just scratch your wrong assertion that ‘Amharas & Afaris will benefit from the war while TPLF comes back to power.’

Woyane may succeed with the usual random killing, destruction & looting to buy another year but under no circumstances will they win even if Abiy is toppled.
Horus wrote:
25 Aug 2022, 14:02
Selam/ wrote:
25 Aug 2022, 13:40
Give me a fvcking break. The previous war has left thousands of Amharas & Afaris killed, injured and displaced. Several schools & health centers were ruined, looted and closed out of function. Since you don’t have loved ones in those regions, you haven’t been personally affected. But I am one of the Ethiopian diasporas who collected clothing, medication & money to help the affected people. Don’t tell me that learning how to shoot & defend is worth the loss of life & destruction of properties.

You are once again out of your mind.

Horus wrote:
25 Aug 2022, 12:15
Selam/ wrote:
25 Aug 2022, 06:20
You’re talking nonsense. No one will benefit from the war specially when it occurs on your land. Aren’t you echoing TPLF’s propaganda?
Horus wrote:
25 Aug 2022, 03:07
በዚህ በተሰለቸው የትህነግና ብልጽግና ጦርነት ትልቁን ኪሳራ የሚደርስበት የኦሮሞ ብልጽግና ነው፣ ቀጥሎ የትግሪ ሕዝብ ነው፣ ተጠቃሚ አማራና አፋር ናቸው!

Selam,
አማራና አፋር ከጦርነቱ ሃብትና ዝና ያተርፉበታል አላልኩም። ያልኩትን አንብበው? እራሳቸው በራሳቸው ለመከላከል ትምህርትና ልምድ ያገኙበታል ነው ያልኩት! እየሆም ያለው ይህ ነው ። የዛሬ አመት የትግሬ መንጋ ጨርቅ በጨርቅ ወረራ ዛሬ አማራ ጥቃት ለመመለስ ያለውን ዝግጅት አነጣጥር... ምድርና ሰማይ ነው ! በቢሄቪየር ሳይንስ አንድ ትልቅ መርህ አለው እሱም 'actors produce unintended consequences' ይባላል። ትግሬዎች አማራና አፋርን ሲወሩ አማላቸው አማራና አፋርን ለማዳከም ነበር! ግን ውጤቱ ተቃራኔው ሆነ! ያ ነው የጦርነቱ ጥቅም ላማራና አፋር!
selam
እኔ ዛሬ ሃሳብ የሰጠሁት ስለዛሬው ጦርነት ነው! እንድሻህ ይመችህ ኬር!

Horus
Senior Member+
Posts: 40335
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Horus » 25 Aug 2022, 20:30

Fiyameta wrote:
25 Aug 2022, 18:00
Horus is displaying a behavior commonly associated with the renegades from Adwa. Lets keep peeling back the layers of the onion to see what lurks inside. :P
Fiyameta, why don't you name that behavior? :lol: :lol: I know it takes one to know one? :lol: :lol: My ideas and assertions are printed in words for all to read. I you have the literacy ability to read, why don't you quote may words and show your objection? Name calling and labeling is the stock -in- trade of the uninformed- to put it mildly.

Right
Member
Posts: 4326
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Right » 26 Aug 2022, 00:45

Just scratch your wrong assertion that ‘Amharas & Afaris will benefit from the war while TPLF comes back to power.’
Misinterpretation. Or ignoring the message.
The point made was that this 3rd war would never happened if the first and second round war was handled competently by decimating the TPLF. The Amharas and Afars suffered in the previous war but they came out strong and well prepared for this war.
Obviously the biggest loser in this war is PP. For not finishing the war decisively and baby sitting the TPLF, for embracing the TPLF apartheid system and the constitution and by behaving like the TPLF.

Horus
Senior Member+
Posts: 40335
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Horus » 26 Aug 2022, 00:58

Right wrote:
26 Aug 2022, 00:45
Just scratch your wrong assertion that ‘Amharas & Afaris will benefit from the war while TPLF comes back to power.’
Misinterpretation. Or ignoring the message.
The point made was that this 3rd war would never happened if the first and second round war was handled competently by decimating the TPLF. The Amharas and Afars suffered in the previous war but they came out strong and well prepared for this war.
Obviously the biggest loser in this war is PP. For not finishing the war decisively and baby sitting the TPLF, for embracing the TPLF apartheid system and the constitution and by behaving like the TPLF.
Yes, thank you. መች ይህ ብቻ ethiopianunity የተባለ ሰው አሸናፊና ተሸናፊ ስለማይለው 1 ገጽ ሙሉ ስህተት ጻፈ፤ መልስም አልሰጠሁት!

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Selam/ » 26 Aug 2022, 13:13

የአይጥ ምስክሯ ድምቢጥ!

Congratulations! Both of you are now well versed in reading the minds of woyanes: pull apart Amhara, Oromo & Tigre through misinformation, disinformation & hoaxes and cut right through them to ascend to power. The previous noise was Abiy should have finished off TPLF. Now the music is that TPLF will finish Abiy & empower Amhara & Afar. Lol!
Horus wrote:
26 Aug 2022, 00:58
Right wrote:
26 Aug 2022, 00:45
Just scratch your wrong assertion that ‘Amharas & Afaris will benefit from the war while TPLF comes back to power.’
Misinterpretation. Or ignoring the message.
The point made was that this 3rd war would never happened if the first and second round war was handled competently by decimating the TPLF. The Amharas and Afars suffered in the previous war but they came out strong and well prepared for this war.
Obviously the biggest loser in this war is PP. For not finishing the war decisively and baby sitting the TPLF, for embracing the TPLF apartheid system and the constitution and by behaving like the TPLF.
Yes, thank you. መች ይህ ብቻ ethiopianunity የተባለ ሰው አሸናፊና ተሸናፊ ስለማይለው 1 ገጽ ሙሉ ስህተት ጻፈ፤ መልስም አልሰጠሁት!

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Ethoash » 26 Aug 2022, 14:20

አቶ ሴጣን አንተ ኤርትራዊ ነህ

እንደው ምን አገባህ ይህንን ያህል አንጀት ህ የሚላጠው ። በፊት ሆረርን ትደግፍ ነበር ግልብጥ ብለህ እሰስት መሆንህ ሳያንስ ህ ፣ የትግሬዎች ዋና ተከራካሪ ሆንክ፣ መነው ትግሬዎች ካንስር ናቸው ስትል አነበርክም ወይ። ምን አይነት እሰስት እንደሆንክ እኔ እንጃ ፣ ማርያም ትምርህ ፣ የአምሮ በሽታ ከሆነ ጠበል ያድንህ ይሆናል እንጂ ፣ ወይ ተከፍሎህ ነው እንዳልል ፣ ማን ገንዘብ ላንተ ይስጥሀል እንደው በኪሳራ እንዲህ ስትገለባበጥ ለምን ኦሎምፒክ ለኤርትራ ቆመህ ወርቅ አታመጣላቸውም ከአንተ አቶ ግራና ቀኝ አቶ ዩኒየን ተሽለው ተገኙ። በግልፁ አቋማቸውን ይናገራሉ የፈለገው ያህል መርዛሞች ቢሆኑ መርዛቸውን አልደበቁህም አንተ ግን እሰስት ነህ።

Right
Member
Posts: 4326
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Right » 26 Aug 2022, 14:46

[The previous noise was Abiy should have finished off TPLF. Now the music is that TPLF will finish Abiy & empower Amhara & Afar.
[/quote]

This war is round #3. A nation of 100 mil vs a province of 3 mil. So many have died on both sides but the collateral damage is enormous on the 100 mill side.
If you think the war wasn’t mismanaged or handled incompetently then I think you are not a normal person.
The war should have been finished decisively by the Ethiopian government. That is the consensus.

Horus who posted the analysis on this thread has never said TPLF will finish Abiye. And he never said TPLF will empower the Amharas and Afars.
His comment and analysis is in line with other genuine Political Analysts of Ethiopia. DW also has a similar program in line with his comment. Unfortunately, his is not broad enough for a larger audience in Ethiopia.
Again, this war is a power struggle between PP vs TPLF. Both of them aren’t good for Ethiopia.


Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Ethoash » 26 Aug 2022, 15:07

አቶ ግራና ቀኝ ግራ የተጋባህ ነገር።

ቁጥር ማለት ምንም ማለት አይደለም ፣ ሶስት ሺህ እንግሊዞች ነበሩ ሶስት መቶ ሚሊዬን ሕንዶችን የገዙዋቸው። አለምን በሙሉ የገዙት በብዛት አነበርም በጥበብ ነበር ሕንዶችን ከናቕሀቸው ድግሞ እንግሊዞች ቻይኖችንም ገዝተው ነበር ። ስለዚህ ቅጥር ምንም ማለት አይደለም አምስት አንስት አንበሶች ሁለት ሚሊዬን የሚጠጉ ጎሾችን አስፈራርተው አንድዋን ለእራት ያረጉዋታል ግን ሁለት ሚሊዬን ጎሾች ቢተባበሩ እኮ እንበሶቹ እራት አያረጉዋቸውም ነበር ግን አንበሶች ፍራሀት ያሳድሩባቸዋል ሁለተኛ አንበሶች በጣም ብልጦች ናቸው መጀመሪያ አንዱዋን ያሳድ ዳሉ ከዚያ ጎሹዋ እራሱዋን ለመከላከል ድፍራ ስትቆም አንበሳው እንደፈራ ይሮጣል ከዚያ ጎሹዋ ያሽነፈች መስሎዋት ትከተለዋለች ከዚያ አንበሳው ይወድቃል የዛን ግዜ ጎሹዋ ልትወጋው ስንደረደር በውኋላ እግሮቹ ከፍ ያረጋትና በፊተኛ እግሩ ያመቻቻትና አንገቱዋን ይነክሳታል ከዚያ እስትንፋሱዋን ይቆርጠዋል እሱዋ ነፍስ ስታጣጥር የቀሩት አንበሶች መጥተው ተባብረው ጥለዋት እራት ያረጉዋታል ። አየህ ብልጥታቸው

እና አንድ ነገር ልጨምርልህ በተፈጥሮ ኢትዬዽያን ሲያድላት የቦረና በሬ የሚባል ዝርያ አለ ። የቦረና በሬ ከሌሎች በሬዎች ብዙ ነገር የሚለየው ነገር አለ አንድ አንገቱ ላይ የተንጠለጠለ ቆዳ አለው ። double chin




u see the double chin when the lion try to chock their neck he cant reach the neck because the double chin prevent him so the Boran breed can have time to defend it self the same way number nothing to do with quality .

the golden army fight for survival the oromo and Dr Abiy personal army fight for their bread their is no match with the greatest cause to die ... they dont want to fight they dont have it with them to die so they will consider lucky if they alive and surrender to TPLF then dying for Dr.ABiy while his daughter marring the same tribe that they try to kill saying they r enemy.

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Selam/ » 26 Aug 2022, 19:24

Ato Casanova - I told you, I don’t understand Voodoo logics & economics. First complete middle school if you want an educated conversation with Selam. KIFFU!
Ethoash wrote:
26 Aug 2022, 14:20
አቶ ሴጣን አንተ ኤርትራዊ ነህ

እንደው ምን አገባህ ይህንን ያህል አንጀት ህ የሚላጠው ። በፊት ሆረርን ትደግፍ ነበር ግልብጥ ብለህ እሰስት መሆንህ ሳያንስ ህ ፣ የትግሬዎች ዋና ተከራካሪ ሆንክ፣ መነው ትግሬዎች ካንስር ናቸው ስትል አነበርክም ወይ። ምን አይነት እሰስት እንደሆንክ እኔ እንጃ ፣ ማርያም ትምርህ ፣ የአምሮ በሽታ ከሆነ ጠበል ያድንህ ይሆናል እንጂ ፣ ወይ ተከፍሎህ ነው እንዳልል ፣ ማን ገንዘብ ላንተ ይስጥሀል እንደው በኪሳራ እንዲህ ስትገለባበጥ ለምን ኦሎምፒክ ለኤርትራ ቆመህ ወርቅ አታመጣላቸውም ከአንተ አቶ ግራና ቀኝ አቶ ዩኒየን ተሽለው ተገኙ። በግልፁ አቋማቸውን ይናገራሉ የፈለገው ያህል መርዛሞች ቢሆኑ መርዛቸውን አልደበቁህም አንተ ግን እሰስት ነህ።



Misraq
Senior Member
Posts: 16726
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Misraq » 27 Aug 2022, 17:16

Spot on brother Horus,

Abiy may have calculated that his party OPDO-PP will come out unscrached. But this war will definitely create a third formidable force that will be strong enough to assert it's will and be part of the negotiation arrangement.

This third force will be either Amhara, or joint Amhara & Afar or a union of all other Ethiopians minus tigre and Oromo.

We all know Fano's ended up being better armed last time. There will be another opportunity to cache more weapons now by taking it from TDF or retreating ENDF. In the end TPLF will again stretch too much from supply lines becoming vulnerable to smaller units of FANO or Afar militias. In the end the third force will have equal representation on the final negotiation between Tigre and Oromo lead two ends

Right
Member
Posts: 4326
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Right » 27 Aug 2022, 18:11

For this war to end the Amaharas and Afars has to play their card smartly. Period.

It is now obvious, the PP regime doesn’t want the TPLF to disappear. It wants it to be weak enough not to challenge PP but good enough to destabilize the Amharas.

Both Afars and Amaharas has to let the TPLF challenge PP without them be in the equation. Let the TPLF follow the retreating PP without being cut by Fano and Afars. That is the deal they have to make. And this is the moment the Amaharas and Fanos start the killings of PP cadres.

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Selam/ » 27 Aug 2022, 19:49

A lot of propositions & predictions but fortunately no Afar or Amhara force reads all this crap, including mine. There is no so-called PP army; there is only Ethiopian National Defense Force consisting of all tribes.

I said this before & I will say it again. I would prefer Satan over Woyanes & under no circumstances should Amharas align with these animals. Not yesterday, not today & never in the future. If Amharas & Afaris want to overthrow PP, they should first finish off Woyane - the origin & umbilical chord of all evils.
Right wrote:
27 Aug 2022, 18:11
For this war to end the Amaharas and Afars has to play their card smartly. Period.

It is now obvious, the PP regime doesn’t want the TPLF to disappear. It wants it to be weak enough not to challenge PP but good enough to destabilize the Amharas.

Both Afars and Amaharas has to let the TPLF challenge PP without them be in the equation. Let the TPLF follow the retreating PP without being cut by Fano and Afars. That is the deal they have to make. And this is the moment the Amaharas and Fanos start the killings of PP cadres.

Horus
Senior Member+
Posts: 40335
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Horus » 27 Aug 2022, 20:13

የጦር መሳሪያ ሚዛን እና ወታደራዊ ሃይል ንጽጽር ለግዜው እንዳለ ሆኖ ፖለቲካው መለወጡን መገንዘብ ጥሩ ነው። በወልቃይት ሁመራ ግምባር ያሉት ጎንደሮች እንደ ማይደፈሩ ሁሉም ያውቅ ነበር ። ነገር ግን ራሳቸውን መከላከል የማይችሉት የወሎ ግምባር መሆኑ ካላፈው ጦርነት ሁሉ እየታወቀ እና ወያኔም በዚህ ደካማ ክፍተት ጊመል እንደ ሚያስገባበት እየታወቀ ለምንድን ነው ያቢይ መንግስት ይህን ደካማ ክፍተት እንዳለ ትቶት ወያኔ ዳግም የሚጨፍርበት? ሌላ አገር ቢሆን በዚህ ጉዳይ የጦር ሚኒቱር ይሻር ነበር ። ሌላ አገር ጠ/ሚኒስትሩም ስራ ይለቅ ነበር።

ይህ ሁሉ የሚያመልክተው ትግሬ በወያኔ ሆስቴጅ እንደ ተያዘ ሁሉ አማራም የብልጽግና ካድሬዎች ሆስቴጅ ነው ። ይህ ሁኔታ ሳይለወጥ ያማራ ሕዝብ ድህና ሊሆን ራሱን ሊከላከል በፍጹም አይችልም ። እውነት መራራ ነው ፣ ግን ከእውነት ሸሽቶ የትም አይደረሰም ። ያማራ ሕዝብ ከብልጽግና እራሱን ነጻ ሳይወጣ ነጻ ሕዝብ ሆኖ አይኖርም።


Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በዚህ የትግሬ ጦርነት ተሸናፊው የኦሮሞ ብልጽግና ነው

Post by Selam/ » 28 Aug 2022, 08:35

በራያና ቆቦ መስመር ላይ ብዙ የውስጥ አርበኛ አሻጥር እንዳለ ይታወቃል። ወያኔም የውስጥ ግፊት ለማስተንፈስ፣ ባገኘችው ቀዳዳ ህፃናትን አሰልፋ እንደለመደችው ዘው ብላ ገብታለች። ግን በየታባቷ እንደምትወጣ የምናየው ይሆናል።

ፈርጥጦ ካልሸሸ በስተቀረ፣ ቸርቸል ጎዳና ላይ እርቃኑን እንደ ቸዋንቼስኮና ጋዳፊ እንጎትተዋለን ካለ ዕርኩስ መንፈስ ጋር አብይ ተመሳጥሮ ነው እንዲገቡ የፈቀደላቸው ማለት ዕብደት ወይንም አውቆ ሸረኝነት ነው። በነገራችን ላይ ፋኖና የአማራ ልዩ ሃይል የገንዘብና ቁሳቁስ እርዳታ በአፋጣኝ ይፈልጋሉ። Let me know if you are willing to chip in.

Horus wrote:
27 Aug 2022, 20:13
የጦር መሳሪያ ሚዛን እና ወታደራዊ ሃይል ንጽጽር ለግዜው እንዳለ ሆኖ ፖለቲካው መለወጡን መገንዘብ ጥሩ ነው። በወልቃይት ሁመራ ግምባር ያሉት ጎንደሮች እንደ ማይደፈሩ ሁሉም ያውቅ ነበር ። ነገር ግን ራሳቸውን መከላከል የማይችሉት የወሎ ግምባር መሆኑ ካላፈው ጦርነት ሁሉ እየታወቀ እና ወያኔም በዚህ ደካማ ክፍተት ጊመል እንደ ሚያስገባበት እየታወቀ ለምንድን ነው ያቢይ መንግስት ይህን ደካማ ክፍተት እንዳለ ትቶት ወያኔ ዳግም የሚጨፍርበት? ሌላ አገር ቢሆን በዚህ ጉዳይ የጦር ሚኒቱር ይሻር ነበር ። ሌላ አገር ጠ/ሚኒስትሩም ስራ ይለቅ ነበር።

ይህ ሁሉ የሚያመልክተው ትግሬ በወያኔ ሆስቴጅ እንደ ተያዘ ሁሉ አማራም የብልጽግና ካድሬዎች ሆስቴጅ ነው ። ይህ ሁኔታ ሳይለወጥ ያማራ ሕዝብ ድህና ሊሆን ራሱን ሊከላከል በፍጹም አይችልም ። እውነት መራራ ነው ፣ ግን ከእውነት ሸሽቶ የትም አይደረሰም ። ያማራ ሕዝብ ከብልጽግና እራሱን ነጻ ሳይወጣ ነጻ ሕዝብ ሆኖ አይኖርም።


Post Reply