Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TesfaNews
Member+
Posts: 8151
Joined: 14 Feb 2020, 22:23
Location: Mesob Agezi

Geez is born in Eritrea/Ethiopia

Post by TesfaNews » 20 Aug 2022, 16:31

Eritrean Tigreyit language and Geez
https://vm.tiktok.com/ZMNnpk1dJ/
https://vm.tiktok.com/ZMNnpffMv/
https://vm.tiktok.com/ZMNnp8Rsn/

Geez is NOT Arabic or pure Semetic language... Geez is a mixed language with indigenous Habesha wordsand Sabean words...Example of Habesha only word is ፀሓይ ስለዚ.... just like Tigrinya and Amharinya :idea: :idea:

words like ማይ ከልቢ are found in Arabic and Sabean but the words not found are authentic habesha words
Last edited by TesfaNews on 22 Aug 2022, 15:31, edited 5 times in total.

Axumezana
Senior Member
Posts: 19278
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Axumezana » 20 Aug 2022, 17:06

Yes, Pushkin was also born in the 100 years old Eritrea!

Zack
Senior Member
Posts: 17264
Joined: 17 Feb 2013, 08:24

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Zack » 22 Aug 2022, 03:28

there was no eritrea or ethiopia during the time of geez was developed maybe there was an empire called dmt empire that created geez in that time
its like saying italy gave birth to the roman emire


dr Zackovich

Meleket
Member+
Posts: 5087
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Meleket » 22 Aug 2022, 04:59

ግዕዝ ሲባል "መጠራና በለው ከለውን" ማንሳት የግድ ይለናል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ምክንያቶም መጠራ ላይ፡ የግዕዝ ፊደሎች ቁልጭ ብለው በድንጋይ ላይ ተወቅረው ቃል ኣውጥተው የሚናገሩ ህያው ማስረጃዎች ስለሆኑ። መጠራ፡ ኤርትራ ውስጥ ቀድሞ ኣከለ ጉዛይ ተብሎ በሚጠራው በኣሁኑ ዞባ ደቡብ ውስጥ የምትገኝ ታሪካዊ ስፍራ ነች። :mrgreen:
Meleket wrote:
08 Jun 2018, 01:43
.. .. ..
ይዘንቶ ይነገር ይሰነድ ጨፈራ፣
ኣእዛንና ከይጸምም ብከንቱ ፈኸራ፣
ክንሰግሮ ንኩሉ ጽዉድ መፈንጠራ፣
ንመብጽዓ ሓሶት ነለሊ ጥበራ፣
ንቖቓሕ ንፈልጣ ብኣነፋፍራ፣ :lol:
ጉርሒ ወዲ ጉርሒ ሱራ ንቡንቍራ፣
ዑፍና’ኳ ትፈልጦ ናቶም መናውራ፣
ስኑድ ፊደላትና ትእምርተ መጠራ
ንግዕዝ ፈጠርቲ ምስ ጉንዳ ካብ ሱራ፣
ምስቲ ጨናፍራ፣
:mrgreen:
ንምንጪ ጥበባት ነውሕዛ ከም ዛራ፣
ንቕርሲ ኣያታትና ዓቝርና ንሰትራ፣
ሓቂ ምስ ገለጽና ሓሶት ነሸቑርራ፣
ስሉም በዓትና መኽዘነ-ምስጢራ፣
ንሕና ኣግኣዝያን* እነውጽእ ሓራ፣ (ቕኑዕ ትርጉም አግኣዚ ንዝተረደኣኹም)
ንሕና ሰብ አዱሊስ ታሪኽ ንብርብራ፣
ንሕና እወ ሰብ ቦያ ቅርሲ ንምርምራ፣
ንሕና ሰብ ቢሻ ኢና ማዕድን ንፍሕራ፣
ንሕና እወ ሰብ ናቕፋ ስሕለትና ከም ካራ፣
መረሮም ኪብሉና ሕይወት ነመቅራ፣
እዝጊ ምስሰመራ ንሀገር ንፈጥራ፣
ብሓበን ወነንቲ ንሰማየ ምድራ፣
እንብጀወላ ኣብ ማእከለ-ባሕራ፣
ብእግርን ብርእስን ዚፍትን ኪወራ፣
ጥቁሉብ እነብሎ ወርዊርና ጭማራ፣
ንህና ዋልታ ሃገር ብፍቕሪ ንጠምራ፣
ወሊድና ዘዕኾኽና ካብሱራ ንሰውራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
:mrgreen:

.. .. ..
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... B6#p800444

Sabur
Member
Posts: 1364
Joined: 11 Aug 2018, 07:41

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Sabur » 22 Aug 2022, 07:52


ሓው Meleket:

This is right, Thank you !!

The Obelisk in Metera (During Belew Kelew-Pre Axumite Era), Shimezana and Qohaito Areas show inscriptions in Geez Letters, but could have been spoken in large parts of Eritrea and some part of Tigray although there is no obelisk type Geez Inscriptions discovered.


Meleket wrote:
22 Aug 2022, 04:59
ግዕዝ ሲባል "መጠራና በለው ከለውን" ማንሳት የግድ ይለናል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ምክንያቶም መጠራ ላይ፡ የግዕዝ ፊደሎች ቁልጭ ብለው በድንጋይ ላይ ተወቅረው ቃል ኣውጥተው የሚናገሩ ህያው ማስረጃዎች ስለሆኑ። መጠራ፡ ኤርትራ ውስጥ ቀድሞ ኣከለ ጉዛይ ተብሎ በሚጠራው በኣሁኑ ዞባ ደቡብ ውስጥ የምትገኝ ታሪካዊ ስፍራ ነች። :mrgreen:
Meleket wrote:
08 Jun 2018, 01:43
.. .. ..
ይዘንቶ ይነገር ይሰነድ ጨፈራ፣
ኣእዛንና ከይጸምም ብከንቱ ፈኸራ፣
ክንሰግሮ ንኩሉ ጽዉድ መፈንጠራ፣
ንመብጽዓ ሓሶት ነለሊ ጥበራ፣
ንቖቓሕ ንፈልጣ ብኣነፋፍራ፣ :lol:
ጉርሒ ወዲ ጉርሒ ሱራ ንቡንቍራ፣
ዑፍና’ኳ ትፈልጦ ናቶም መናውራ፣
ስኑድ ፊደላትና ትእምርተ መጠራ
ንግዕዝ ፈጠርቲ ምስ ጉንዳ ካብ ሱራ፣
ምስቲ ጨናፍራ፣
:mrgreen:
ንምንጪ ጥበባት ነውሕዛ ከም ዛራ፣
ንቕርሲ ኣያታትና ዓቝርና ንሰትራ፣
ሓቂ ምስ ገለጽና ሓሶት ነሸቑርራ፣
ስሉም በዓትና መኽዘነ-ምስጢራ፣
ንሕና ኣግኣዝያን* እነውጽእ ሓራ፣ (ቕኑዕ ትርጉም አግኣዚ ንዝተረደኣኹም)
ንሕና ሰብ አዱሊስ ታሪኽ ንብርብራ፣
ንሕና እወ ሰብ ቦያ ቅርሲ ንምርምራ፣
ንሕና ሰብ ቢሻ ኢና ማዕድን ንፍሕራ፣
ንሕና እወ ሰብ ናቕፋ ስሕለትና ከም ካራ፣
መረሮም ኪብሉና ሕይወት ነመቅራ፣
እዝጊ ምስሰመራ ንሀገር ንፈጥራ፣
ብሓበን ወነንቲ ንሰማየ ምድራ፣
እንብጀወላ ኣብ ማእከለ-ባሕራ፣
ብእግርን ብርእስን ዚፍትን ኪወራ፣
ጥቁሉብ እነብሎ ወርዊርና ጭማራ፣
ንህና ዋልታ ሃገር ብፍቕሪ ንጠምራ፣
ወሊድና ዘዕኾኽና ካብሱራ ንሰውራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
:mrgreen:

.. .. ..
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... B6#p800444

Meleket
Member+
Posts: 5087
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Meleket » 22 Aug 2022, 09:48

ሳቡር ዓቢ ሰብ፡ ኩሉ ዝበልካዮ ሓቂ ኢዩ። ቋንቋ ግእዝ ኣብ ዝበዝሔ ክፋል ኤርትራን ኣብ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ይዝረብ ከምዝነበረ ዝገልጹ ብዙሓት ኢዮም። ብፍላዪ ኤርትራዊ ቋንቋ ትግረ፡ ዝበዝሔ ቃላቱ ምስ ቋንቋ ግእዝ ዝቐረበን፡ ዝያዳ መቕርብ ቋንቋ ግእዝ ምኳኑ ድማ ምስክር ዜድልዮ ኣይዀነን። ብዛዕባ ፊደላት ቋንቋ ግእዝ፡ እዚ ናይ መጠራን ኣብ ጋሽ ባርካ’ውን ኣብ ሓደ ስፍራ ዝተረኽበ ውቁር እምኒ፡ ግእዝ ሕያው ጭብጢ ኤርትራዊ ውርሻና ምኳኑ ዝምስክሩ ጭብጥታት ምኳኖም፡ ምርምር ተጋዳላይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ብጭብጥታት ኣሰንዩ ሰኒዱልና ይርከብ። ንፊደላት ግእዝ’ዉን ክቡር ኣባ ይስሃቕ “ትእምርተ መጠራ” ዚብል ስም ዘጠመቕዎ፡ እቲ ዝገደመ ዝተረኽበ ፊደላት ኣብ መጠራ ምኳኑ ንምዝኽኻር ኢዩ፡ ይብሉ።
Sabur wrote:
22 Aug 2022, 07:52

ሓው Meleket:

This is right, Thank you !!

The Obelisk in Metera (During Belew Kelew-Pre Axumite Era), Shimezana and Qohaito Areas show inscriptions in Geez Letters, but could have been spoken in large parts of Eritrea and some part of Tigray although there is no obelisk type Geez Inscriptions discovered.

. . .
Meleket wrote:
24 Sep 2021, 04:31
. . .
ወደ ኤርትራዊ ቁምነገራችን፦

የግእዝ ፊደላት ሲነሱ መዘንጋት የማይገባትን በደቡባዊ ኤርትራ በአከለጕዛይ ምድር የምትገኘውን “ሐወልቲ መጠራ”ን ለማስታወስ ነው።
https://en.wikipedia.org/wiki/Hawulti_(monument)
Hawulti (monument)
Hawulti is a pre-Aksumite or early Aksumite period obelisk located in Matara, Eritrea. The monument bears the oldest known example of the ancient Ge'ez script.[1] . . .

The Hawulti was toppled and damaged[5][6] by Ethiopian troops in the short occupation of southern Eritrea during the Eritrean-Ethiopian War. It has since been repaired by the National Museum of Eritrea.[7]

የመጠራው ሃውልት የፀሐይና የጨረቃን ምስል ከጥንታዊው የግእዝ ቃላት ጋር አጣምሮ በጠቢቦቹ “ኤርትራዉያን” በመውቀሩ፡ ያልገባቸው አካላት “ፀሐይና ጨረቃን ያመልኩ ነበር” በማለት የያኔዎቹን ህዝቦች ሊያንቋሽሹ ሲሞክሩ፤ የገባን ደግሞ “ለፀሐይና ለጨረቃ አምላኽ ወይም ፀሐይን ለፈጠረውና ጨረቃን ለፈጠረው አምላኽ” ውክልና የተወቀረ መሆኑን ጠንቅቀን ተገንዝበናል። :lol:

የሚገርመው ይህን የቅድመ-ክርስትናና ቅድመ-ኣዅሱም ብርቅዬ ጥንታዊ ሃውልት፡ የትግራይ ወያኔዎች ኤርትራን ወረው ሰንዓፈ ገብተው በነበረበት ወቅት በፈንጅ ድምጥማጡን ለማጥፋት ሞክረው የነበሩ መሆናቸው ነው!!!! . . .
:mrgreen:

https://en-academic.com/dic.nsf/enwiki/1178094
እርግጥ ነው ግእዝ በአብዛኛው ኤርትራና በሰሜን ኢትዮጵያ ይነገር ነበር ተብሎ ሲገለጽ እንሰማለን። በተለዪ ኤርትራዊው የትግረ ቋንቋ ይበልጥ ለግእዝ የቐረበ ቋንቋ መሆኑን በቀላሉ ለማወቅ ኣያዳግትም። ምክንያቱም ኣብዛኛው ቃላቱ ከግእዝ የተወሰደ በመሆኑ። ፊደላትን በተመለከተ ደግሞ ይህ መጠራ ላይ የተገኘው ውቅር ፊደላት እንዲሁም ጋሽ ባርካ በተባለው የኤርትራ ክፍል የተገኘው ኣንድ ሌላ ተጨማሪ ውቅር የድንጋይ ላይ ፊደል፡ ግእዝ ቋንቋ ከነፊደሉ ለኤርትራ ያለውን ቅርበት የሚገልጹ ህያው ኤርትራዊ ማስረጃዎች መሆናቸውን፡ በዚህ ዙርያ ምርምር ያደርጉ የነበሩት ክቡር ታጋይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ቁልጭ ኣድርገው ሰንደውልን ኣልፈዋል። ፊደሉንም “ትእምርተ መጠራ ወይም የመጠራው ምልክት” የሚል ስም ሲሰጡት፡ እጅግ ጥንታዊው ውቅር ፊደል መጠራ ላይ የተገኘው እንደሆነ ኣጽንዖት ለመስጠት መሆኑን እንረዳለን። :mrgreen:

Selam/
Senior Member
Posts: 17939
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Selam/ » 22 Aug 2022, 10:20

Is there an inscription on the obelisk that reads “Eritrea” or “Meleket?”

Were the disk and crescent also created in “Eritrea?”
Meleket wrote:
22 Aug 2022, 04:59
ግዕዝ ሲባል "መጠራና በለው ከለውን" ማንሳት የግድ ይለናል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ምክንያቶም መጠራ ላይ፡ የግዕዝ ፊደሎች ቁልጭ ብለው በድንጋይ ላይ ተወቅረው ቃል ኣውጥተው የሚናገሩ ህያው ማስረጃዎች ስለሆኑ። መጠራ፡ ኤርትራ ውስጥ ቀድሞ ኣከለ ጉዛይ ተብሎ በሚጠራው በኣሁኑ ዞባ ደቡብ ውስጥ የምትገኝ ታሪካዊ ስፍራ ነች። :mrgreen:
Meleket wrote:
08 Jun 2018, 01:43
.. .. ..
ይዘንቶ ይነገር ይሰነድ ጨፈራ፣
ኣእዛንና ከይጸምም ብከንቱ ፈኸራ፣
ክንሰግሮ ንኩሉ ጽዉድ መፈንጠራ፣
ንመብጽዓ ሓሶት ነለሊ ጥበራ፣
ንቖቓሕ ንፈልጣ ብኣነፋፍራ፣ :lol:
ጉርሒ ወዲ ጉርሒ ሱራ ንቡንቍራ፣
ዑፍና’ኳ ትፈልጦ ናቶም መናውራ፣
ስኑድ ፊደላትና ትእምርተ መጠራ
ንግዕዝ ፈጠርቲ ምስ ጉንዳ ካብ ሱራ፣
ምስቲ ጨናፍራ፣
:mrgreen:
ንምንጪ ጥበባት ነውሕዛ ከም ዛራ፣
ንቕርሲ ኣያታትና ዓቝርና ንሰትራ፣
ሓቂ ምስ ገለጽና ሓሶት ነሸቑርራ፣
ስሉም በዓትና መኽዘነ-ምስጢራ፣
ንሕና ኣግኣዝያን* እነውጽእ ሓራ፣ (ቕኑዕ ትርጉም አግኣዚ ንዝተረደኣኹም)
ንሕና ሰብ አዱሊስ ታሪኽ ንብርብራ፣
ንሕና እወ ሰብ ቦያ ቅርሲ ንምርምራ፣
ንሕና ሰብ ቢሻ ኢና ማዕድን ንፍሕራ፣
ንሕና እወ ሰብ ናቕፋ ስሕለትና ከም ካራ፣
መረሮም ኪብሉና ሕይወት ነመቅራ፣
እዝጊ ምስሰመራ ንሀገር ንፈጥራ፣
ብሓበን ወነንቲ ንሰማየ ምድራ፣
እንብጀወላ ኣብ ማእከለ-ባሕራ፣
ብእግርን ብርእስን ዚፍትን ኪወራ፣
ጥቁሉብ እነብሎ ወርዊርና ጭማራ፣
ንህና ዋልታ ሃገር ብፍቕሪ ንጠምራ፣
ወሊድና ዘዕኾኽና ካብሱራ ንሰውራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
:mrgreen:

.. .. ..
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... B6#p800444

Meleket
Member+
Posts: 5087
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Meleket » 22 Aug 2022, 11:20

Selam/ wrote:
22 Aug 2022, 10:20
Is there an inscription on the obelisk that reads “Eritrea” or “Meleket?”
ወዳጃችን Selam/ ጥሩ ጥያቄ ነው። ውቅር ፊደሎቹ የተጻፉበት ድንጋይ፡ “ኢምፖርትድ” እንዳልሆነ ኤርትራውያንና የውጪ ሃገር የሥነ ጥንት ተመራማሪዎቻችን ኣረጋግጠውታል። ውቅር ሃወልቱም ፊደላቱም የሚገኙት፡ ቅድመ- ኣኵሱም እንደሆነ በተረጋገጠው በ “መጠራ” ነው። መጠራ፡ የአሁኗ 'ኢትዮጵያ' ውስጥ ሳይሆን የኣሁኗ 'ኤርትራ' ውስጥ ነው የምትገኘው። ያኔ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን የተጠበቡት “ፊደሉን ወቅረው” ለኛ ማስተላለፍ ላይ የነበረ ይመስላል፡ ኤርትራም፡ ኢትዮጵያም መጠራም መለከትም “selam/”ም ብለው ኣልወቀሩም፡ እንዲያ ኣድርገው ከሆነ ተመራማሪዎቻችን ፈልፍለው እንደሚያገኙት እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ኣንጠራጠርም። በነገራችን ላይ የኋላ ኋላ የተወቀሩት የኣኵሱም ሃወልቶችም ይሁኑ የላሊበላ ውቅር ኣብያተ ክርስትያኖችም “ኢትዮጵያ” ወይም "Selam/" የሚል ቃል ድንጋይ ላይ ወቅረው ለተተኪው ትውልድ ኣስረክበው ከሆነ እስቲ ኣጋሩንና እኛም እንማርበት። :mrgreen:

ማስተዋል የሚገባን ግን በወቅቱ በግእዙ ብቻ ይጽፉ ስለነበረ “ኤርትራ” ሳይሆን ‘አረተረ” “መለከት ሳይሆን “መለከተ” ብለው ሊጽፉ ቢፈልጉ ኑሮ ይጽፉ እንደነበረ ነው። “ኢትዮጵያ” ሳይሆን ‘አተየጸየ”፣ “selam/” ሳይሆን “ሰለመ” ብለውም መጻፍ ይችሉ እንደነበረ ነው ቢፈልጉ ኖሮ! :lol:

Selam/ wrote:
22 Aug 2022, 10:20
Were the disk and crescent also created in “Eritrea?”
ሁለተኛው ጥያቄም ግሩም ጥያቄ ነው። ኣንዳንዶች እንኳን የ“ጨረቃዋን” ምልክት ከመለከት ጋር የሚያምታቷት ባይጠፉም፤ የኛዎቹ ሊቃውንት እንደነገሩን የጨረቃዋም ይሁን የፀሓይዋ ምስል፡ ወቃሪዎቹ ጨረቃንና ፀሓይን ለፈጠረው ኣምላክ ያላቸውን ክብር ለመግለጽ እንደሞከሩ ነው። ጨረቃንም ፀሓይንም የፈጠረው ኣምላክ ደግሞ ኤርትራንም ጐረቤቶቿንም ዓለምንም የፈጠረ መሆኑን ነው የምናምን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ፊደል ወቅረው እንዳስተላለፉልን እንደ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን። :mrgreen:
Meleket wrote:
22 Aug 2022, 04:59
ግዕዝ ሲባል "መጠራና በለው ከለውን" ማንሳት የግድ ይለናል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ምክንያቶም መጠራ ላይ፡ የግዕዝ ፊደሎች ቁልጭ ብለው በድንጋይ ላይ ተወቅረው ቃል ኣውጥተው የሚናገሩ ህያው ማስረጃዎች ስለሆኑ። መጠራ፡ ኤርትራ ውስጥ ቀድሞ ኣከለ ጉዛይ ተብሎ በሚጠራው በኣሁኑ ዞባ ደቡብ ውስጥ የምትገኝ ታሪካዊ ስፍራ ነች። :mrgreen:
Meleket wrote:
08 Jun 2018, 01:43
.. .. ..
ይዘንቶ ይነገር ይሰነድ ጨፈራ፣
ኣእዛንና ከይጸምም ብከንቱ ፈኸራ፣
ክንሰግሮ ንኩሉ ጽዉድ መፈንጠራ፣
ንመብጽዓ ሓሶት ነለሊ ጥበራ፣
ንቖቓሕ ንፈልጣ ብኣነፋፍራ፣ :lol:
ጉርሒ ወዲ ጉርሒ ሱራ ንቡንቍራ፣
ዑፍና’ኳ ትፈልጦ ናቶም መናውራ፣
ስኑድ ፊደላትና ትእምርተ መጠራ
ንግዕዝ ፈጠርቲ ምስ ጉንዳ ካብ ሱራ፣
ምስቲ ጨናፍራ፣
:mrgreen:
ንምንጪ ጥበባት ነውሕዛ ከም ዛራ፣
ንቕርሲ ኣያታትና ዓቝርና ንሰትራ፣
ሓቂ ምስ ገለጽና ሓሶት ነሸቑርራ፣
ስሉም በዓትና መኽዘነ-ምስጢራ፣
ንሕና ኣግኣዝያን* እነውጽእ ሓራ፣ (ቕኑዕ ትርጉም አግኣዚ ንዝተረደኣኹም)
ንሕና ሰብ አዱሊስ ታሪኽ ንብርብራ፣
ንሕና እወ ሰብ ቦያ ቅርሲ ንምርምራ፣
ንሕና ሰብ ቢሻ ኢና ማዕድን ንፍሕራ፣
ንሕና እወ ሰብ ናቕፋ ስሕለትና ከም ካራ፣
መረሮም ኪብሉና ሕይወት ነመቅራ፣
እዝጊ ምስሰመራ ንሀገር ንፈጥራ፣
ብሓበን ወነንቲ ንሰማየ ምድራ፣
እንብጀወላ ኣብ ማእከለ-ባሕራ፣
ብእግርን ብርእስን ዚፍትን ኪወራ፣
ጥቁሉብ እነብሎ ወርዊርና ጭማራ፣
ንህና ዋልታ ሃገር ብፍቕሪ ንጠምራ፣
ወሊድና ዘዕኾኽና ካብሱራ ንሰውራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
:mrgreen:

.. .. ..
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... B6#p800444
[/quote]

Right
Member
Posts: 4855
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Right » 22 Aug 2022, 12:21

Geez is century old.

Eritrea was a baby of Italian imperial power.
There was no such thing called Eritrea before the Italians.
Eritrea was a European town during the Roman Empire.
There was a powerful Afar state in the region but not Eritrea.

Once again the delusional and the ignorant bullshitting in this forum.

Selam/
Senior Member
Posts: 17939
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Selam/ » 22 Aug 2022, 12:37

Let’s leave the origin of Geez to archeologists & scholars because there is no concrete evidence so far where & when it exactly originated. The said Geez inscription was obviously found in the Kingdom of Daʿamat (ዳዓማት), whose territory included today’s Eritrea & Northern Ethiopia & its center was located in Yeha. There’s a lot of historical versions about the inhabitants of Daʿamat and their lineage to the subsequent kingdoms & the whereabouts of their descendants. So the phrase ‘Geez was invented in Eritrea’ is misleading and confusing. It’s like saying the word Behest originated in Germany, when in fact it’s a Germanic word and that’s how the etymology should be described.
Meleket wrote:
22 Aug 2022, 11:20
Selam/ wrote:
22 Aug 2022, 10:20
Is there an inscription on the obelisk that reads “Eritrea” or “Meleket?”
ወዳጃችን Selam/ ጥሩ ጥያቄ ነው። ውቅር ፊደሎቹ የተጻፉበት ድንጋይ፡ “ኢምፖርትድ” እንዳልሆነ ኤርትራውያንና የውጪ ሃገር የሥነ ጥንት ተመራማሪዎቻችን ኣረጋግጠውታል። ውቅር ሃወልቱም ፊደላቱም የሚገኙት፡ ቅድመ- ኣኵሱም እንደሆነ በተረጋገጠው በ “መጠራ” ነው። መጠራ፡ የአሁኗ 'ኢትዮጵያ' ውስጥ ሳይሆን የኣሁኗ 'ኤርትራ' ውስጥ ነው የምትገኘው። ያኔ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን የተጠበቡት “ፊደሉን ወቅረው” ለኛ ማስተላለፍ ላይ የነበረ ይመስላል፡ ኤርትራም፡ ኢትዮጵያም መጠራም መለከትም “selam/”ም ብለው ኣልወቀሩም፡ እንዲያ ኣድርገው ከሆነ ተመራማሪዎቻችን ፈልፍለው እንደሚያገኙት እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ኣንጠራጠርም። በነገራችን ላይ የኋላ ኋላ የተወቀሩት የኣኵሱም ሃወልቶችም ይሁኑ የላሊበላ ውቅር ኣብያተ ክርስትያኖችም “ኢትዮጵያ” ወይም "Selam/" የሚል ቃል ድንጋይ ላይ ወቅረው ለተተኪው ትውልድ ኣስረክበው ከሆነ እስቲ ኣጋሩንና እኛም እንማርበት። :mrgreen:

ማስተዋል የሚገባን ግን በወቅቱ በግእዙ ብቻ ይጽፉ ስለነበረ “ኤርትራ” ሳይሆን ‘አረተረ” “መለከት ሳይሆን “መለከተ” ብለው ሊጽፉ ቢፈልጉ ኑሮ ይጽፉ እንደነበረ ነው። “ኢትዮጵያ” ሳይሆን ‘አተየጸየ”፣ “selam/” ሳይሆን “ሰለመ” ብለውም መጻፍ ይችሉ እንደነበረ ነው ቢፈልጉ ኖሮ! :lol:

Selam/ wrote:
22 Aug 2022, 10:20
Were the disk and crescent also created in “Eritrea?”
ሁለተኛው ጥያቄም ግሩም ጥያቄ ነው። ኣንዳንዶች እንኳን የ“ጨረቃዋን” ምልክት ከመለከት ጋር የሚያምታቷት ባይጠፉም፤ የኛዎቹ ሊቃውንት እንደነገሩን የጨረቃዋም ይሁን የፀሓይዋ ምስል፡ ወቃሪዎቹ ጨረቃንና ፀሓይን ለፈጠረው ኣምላክ ያላቸውን ክብር ለመግለጽ እንደሞከሩ ነው። ጨረቃንም ፀሓይንም የፈጠረው ኣምላክ ደግሞ ኤርትራንም ጐረቤቶቿንም ዓለምንም የፈጠረ መሆኑን ነው የምናምን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ፊደል ወቅረው እንዳስተላለፉልን እንደ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን። :mrgreen:
Meleket wrote:
22 Aug 2022, 04:59
ግዕዝ ሲባል "መጠራና በለው ከለውን" ማንሳት የግድ ይለናል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ምክንያቶም መጠራ ላይ፡ የግዕዝ ፊደሎች ቁልጭ ብለው በድንጋይ ላይ ተወቅረው ቃል ኣውጥተው የሚናገሩ ህያው ማስረጃዎች ስለሆኑ። መጠራ፡ ኤርትራ ውስጥ ቀድሞ ኣከለ ጉዛይ ተብሎ በሚጠራው በኣሁኑ ዞባ ደቡብ ውስጥ የምትገኝ ታሪካዊ ስፍራ ነች። :mrgreen:
Meleket wrote:
08 Jun 2018, 01:43
.. .. ..
ይዘንቶ ይነገር ይሰነድ ጨፈራ፣
ኣእዛንና ከይጸምም ብከንቱ ፈኸራ፣
ክንሰግሮ ንኩሉ ጽዉድ መፈንጠራ፣
ንመብጽዓ ሓሶት ነለሊ ጥበራ፣
ንቖቓሕ ንፈልጣ ብኣነፋፍራ፣ :lol:
ጉርሒ ወዲ ጉርሒ ሱራ ንቡንቍራ፣
ዑፍና’ኳ ትፈልጦ ናቶም መናውራ፣
ስኑድ ፊደላትና ትእምርተ መጠራ
ንግዕዝ ፈጠርቲ ምስ ጉንዳ ካብ ሱራ፣
ምስቲ ጨናፍራ፣
:mrgreen:
ንምንጪ ጥበባት ነውሕዛ ከም ዛራ፣
ንቕርሲ ኣያታትና ዓቝርና ንሰትራ፣
ሓቂ ምስ ገለጽና ሓሶት ነሸቑርራ፣
ስሉም በዓትና መኽዘነ-ምስጢራ፣
ንሕና ኣግኣዝያን* እነውጽእ ሓራ፣ (ቕኑዕ ትርጉም አግኣዚ ንዝተረደኣኹም)
ንሕና ሰብ አዱሊስ ታሪኽ ንብርብራ፣
ንሕና እወ ሰብ ቦያ ቅርሲ ንምርምራ፣
ንሕና ሰብ ቢሻ ኢና ማዕድን ንፍሕራ፣
ንሕና እወ ሰብ ናቕፋ ስሕለትና ከም ካራ፣
መረሮም ኪብሉና ሕይወት ነመቅራ፣
እዝጊ ምስሰመራ ንሀገር ንፈጥራ፣
ብሓበን ወነንቲ ንሰማየ ምድራ፣
እንብጀወላ ኣብ ማእከለ-ባሕራ፣
ብእግርን ብርእስን ዚፍትን ኪወራ፣
ጥቁሉብ እነብሎ ወርዊርና ጭማራ፣
ንህና ዋልታ ሃገር ብፍቕሪ ንጠምራ፣
ወሊድና ዘዕኾኽና ካብሱራ ንሰውራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
:mrgreen:

.. .. ..
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... B6#p800444
[/quote]

Union

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Union » 22 Aug 2022, 12:53

Ethiopia is the 1st country in the world. Remember that.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37349
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Zmeselo » 22 Aug 2022, 13:05

All those complaining about us using the term 'Eritrea' to designate a geographical location wouldn't think twice to claim coffee for example was 1st discovered in Ethiopia, eventhough 'Ethiopia' too is 150 years old.

Selam/
Senior Member
Posts: 17939
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Selam/ » 22 Aug 2022, 14:46

That’s a lousy analogy. Kaldi discovered Coffee in Kaffa in the 10th century. And Kaffa is a region in Ethiopia & it has never been an independent entity. It would be like saying: Matara is located in Medri Bahri or an Eritrean scientist discovered a H’omo-erectus in Mulhuli-Amo in the Sultanate of Aussa. If the ancient kingdom is now within your country, why would you make a reference to a non-existent domain? That’s idiotic.

Zmeselo wrote:
22 Aug 2022, 13:05
All those complaining about us using the term 'Eritrea' to designate a geographical location wouldn't think twice to claim coffee for example was 1st discovered in Ethiopia, eventhough 'Ethiopia' too is 150 years old.

Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Abere » 22 Aug 2022, 15:38

ክቡራን እና ክቡራት፤

እርስ በእርስ ለመበሻሸቅ ስትሉ ብቻ በታሪክ አትወራረዱ። አባቶች ያለዐዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል ይላሉ። እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ የፈጠራ ምክንያት ሲቀርብ የውጭ አገር የውሸት ታሪክ አዋቂነን ብዮች ገብተው ብልሽሽቱን አውጥተው የነበረው እውነት ሁሉ ውሸት ሁኖ ቁጭ ይላል። ታሪኩ ለሁሉም የአበሻ ዘር ይበቃል - ምንም የሚያሻማ ነገር የለውም።

ከትህነግ ወይም ወያኔ ስህተት መማር መቻል ትልቅ ነገር ነው። ጅል/ገልቱ/ ለወንድሙ አያንስም ይሉ ዘንድ የትግሬ ዎያኔዎች የሃሰት ትርክት ከ50 አመታት በፊት ሲጀምሩ፤ አማራ የትግሬ ጥላት ነው ስለዚህ አማራን ማጥፋት አለብን ብለው ነበር በማኒፊስቷቸው። ያን ያሉበት ዘመን አሁን ቢሆን ኑሮ የተፉትን ምራቅ መለሰው በላሱት ነበር - ምክንያቱም አሁን ላይ ቁመው ሲመለከቱት ያ የሰማይ ስባሪ የሚያህል ውሸት የሰማይ ስባሪ የሚያህል ዕልቂት እና ውርደት ስለ አመጣባቸው። አሁንም ልቅምቅሚት ነገር እየቃረሙ እኔ እኔ ከማለት እኛ እኛ ማለት ይሻላል። ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ አይሁን።

Union

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Union » 22 Aug 2022, 15:50

You are absolutely an idiot. Ethiopia just like as other countries had different shapes in the past, the whole Africa was once called Ethiopia but the source of knowlege, language, goverment, technology was the current Ethiopia particularly at the Nile source; the Bible calls it the orgin of Addam and Eve, and the place where Noah's ship was made and landed back to ground.

The Amharic alphabet alone is 5000 years old. And the name Ethiopia was given to us from the son of Melketsadik known as "Ethiop".

We will keep telling our history, as a foreigner that you are, you keep learning.
Zmeselo wrote:
22 Aug 2022, 13:05
All those complaining about us using the term 'Eritrea' to designate a geographical location wouldn't think twice to claim coffee for example was 1st discovered in Ethiopia, eventhough 'Ethiopia' too is 150 years old.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37349
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia

Post by Zmeselo » 22 Aug 2022, 16:04

The Kingdom of Abyssinia was founded in the 13th century CE and, transforming itself into the Ethiopian Empire via a series of military conquests, lasted until the 20th century CE. It was established by the kings of the Solomonid dynasty who, claiming descent from no less a figure than the Bible's King Solomon, would rule in an unbroken line throughout the state's long history. A Christian kingdom which spread the faith via military conquest and the establishment of churches and monasteries, its greatest threat came from the Muslim trading states of East Africa and southern Arabia and the migration of the Oromo people from the south.

https://www.worldhistory.org/Kingdom_of_Abyssinia/

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37349
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia

Post by Zmeselo » 22 Aug 2022, 17:15

Please wait, video is loading...

Selam/
Senior Member
Posts: 17939
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia

Post by Selam/ » 22 Aug 2022, 18:46

Did they bring it on a desktop or laptop? Please read Abere’s advice above.
Zmeselo wrote:
22 Aug 2022, 17:15
Please wait, video is loading...

Union

Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia

Post by Union » 22 Aug 2022, 19:13

:lol: :lol: :lol:
The Geez is the language of the Tewahido. It originated from the religion. And the reigion decided to remove it from the public for a specific reason I won't disclose now. And they decided to replace it with Amharic.

Eritrea is only a 30 year old :lol:

You can't associate anything biblical age with Eritrea. You simply can't. It is a compete stupidity and you will mislead your young people and put them into distress with your stupi'd claimes.

Actually, which specific tribe in Eritrea are you referring to that created Geez? Come on, my historian, break down for us. :lol: which king of your was it that came up with it? :lol:
Selam/ wrote:
22 Aug 2022, 18:46
Did they bring it on a desktop or laptop? Please read Abere’s advice above.
Zmeselo wrote:
22 Aug 2022, 17:15
Please wait, video is loading...

Sabur
Member
Posts: 1364
Joined: 11 Aug 2018, 07:41

Re: Geez is born in Eritrea

Post by Sabur » 22 Aug 2022, 19:36


ክቡር ሓው Meleket:

Thank you again !!

You brought Eritrea's Prominent Writer and Historian Dr Abba Yisak Ghebreyesus by stating "ምርምር ተጋዳላይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ብጭብጥታት ኣሰንዩ ሰኒዱልና ይርከብ።".
Dr Abba Yisak Ghebreyesus contribution to the Eritrean History is Immeasurable and the people of Eritrea are VERY Grateful for his invaluable contribution.

Chill feeling of sadness transverse through my spine when I think about the loss of abundant opportunities both in human and natural capital the people of Eritrea faced because of many reasons.

"But We Eritreans Shall NEVER cease from the struggle and strive to live Happily and REACH our God Given talents. We have a lot to live for and contribute."

One of my favorite quotes by T. S. Elliot:
"We shall not cease from exploration, and the end of all our exploring will be to arrive where we started and know the place for the first time"


Meleket wrote:
22 Aug 2022, 09:48
ሳቡር ዓቢ ሰብ፡ ኩሉ ዝበልካዮ ሓቂ ኢዩ። ቋንቋ ግእዝ ኣብ ዝበዝሔ ክፋል ኤርትራን ኣብ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ይዝረብ ከምዝነበረ ዝገልጹ ብዙሓት ኢዮም። ብፍላዪ ኤርትራዊ ቋንቋ ትግረ፡ ዝበዝሔ ቃላቱ ምስ ቋንቋ ግእዝ ዝቐረበን፡ ዝያዳ መቕርብ ቋንቋ ግእዝ ምኳኑ ድማ ምስክር ዜድልዮ ኣይዀነን። ብዛዕባ ፊደላት ቋንቋ ግእዝ፡ እዚ ናይ መጠራን ኣብ ጋሽ ባርካ’ውን ኣብ ሓደ ስፍራ ዝተረኽበ ውቁር እምኒ፡ ግእዝ ሕያው ጭብጢ ኤርትራዊ ውርሻና ምኳኑ ዝምስክሩ ጭብጥታት ምኳኖም፡ ምርምር ተጋዳላይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ብጭብጥታት ኣሰንዩ ሰኒዱልና ይርከብ። ንፊደላት ግእዝ’ዉን ክቡር ኣባ ይስሃቕ “ትእምርተ መጠራ” ዚብል ስም ዘጠመቕዎ፡ እቲ ዝገደመ ዝተረኽበ ፊደላት ኣብ መጠራ ምኳኑ ንምዝኽኻር ኢዩ፡ ይብሉ።
Sabur wrote:
22 Aug 2022, 07:52

ሓው Meleket:

This is right, Thank you !!

The Obelisk in Metera (During Belew Kelew-Pre Axumite Era), Shimezana and Qohaito Areas show inscriptions in Geez Letters, but could have been spoken in large parts of Eritrea and some part of Tigray although there is no obelisk type Geez Inscriptions discovered.

. . .
Meleket wrote:
24 Sep 2021, 04:31
. . .
ወደ ኤርትራዊ ቁምነገራችን፦

የግእዝ ፊደላት ሲነሱ መዘንጋት የማይገባትን በደቡባዊ ኤርትራ በአከለጕዛይ ምድር የምትገኘውን “ሐወልቲ መጠራ”ን ለማስታወስ ነው።
https://en.wikipedia.org/wiki/Hawulti_(monument)
Hawulti (monument)
Hawulti is a pre-Aksumite or early Aksumite period obelisk located in Matara, Eritrea. The monument bears the oldest known example of the ancient Ge'ez script.[1] . . .

The Hawulti was toppled and damaged[5][6] by Ethiopian troops in the short occupation of southern Eritrea during the Eritrean-Ethiopian War. It has since been repaired by the National Museum of Eritrea.[7]

የመጠራው ሃውልት የፀሐይና የጨረቃን ምስል ከጥንታዊው የግእዝ ቃላት ጋር አጣምሮ በጠቢቦቹ “ኤርትራዉያን” በመውቀሩ፡ ያልገባቸው አካላት “ፀሐይና ጨረቃን ያመልኩ ነበር” በማለት የያኔዎቹን ህዝቦች ሊያንቋሽሹ ሲሞክሩ፤ የገባን ደግሞ “ለፀሐይና ለጨረቃ አምላኽ ወይም ፀሐይን ለፈጠረውና ጨረቃን ለፈጠረው አምላኽ” ውክልና የተወቀረ መሆኑን ጠንቅቀን ተገንዝበናል። :lol:

የሚገርመው ይህን የቅድመ-ክርስትናና ቅድመ-ኣዅሱም ብርቅዬ ጥንታዊ ሃውልት፡ የትግራይ ወያኔዎች ኤርትራን ወረው ሰንዓፈ ገብተው በነበረበት ወቅት በፈንጅ ድምጥማጡን ለማጥፋት ሞክረው የነበሩ መሆናቸው ነው!!!! . . .
:mrgreen:

https://en-academic.com/dic.nsf/enwiki/1178094
እርግጥ ነው ግእዝ በአብዛኛው ኤርትራና በሰሜን ኢትዮጵያ ይነገር ነበር ተብሎ ሲገለጽ እንሰማለን። በተለዪ ኤርትራዊው የትግረ ቋንቋ ይበልጥ ለግእዝ የቐረበ ቋንቋ መሆኑን በቀላሉ ለማወቅ ኣያዳግትም። ምክንያቱም ኣብዛኛው ቃላቱ ከግእዝ የተወሰደ በመሆኑ። ፊደላትን በተመለከተ ደግሞ ይህ መጠራ ላይ የተገኘው ውቅር ፊደላት እንዲሁም ጋሽ ባርካ በተባለው የኤርትራ ክፍል የተገኘው ኣንድ ሌላ ተጨማሪ ውቅር የድንጋይ ላይ ፊደል፡ ግእዝ ቋንቋ ከነፊደሉ ለኤርትራ ያለውን ቅርበት የሚገልጹ ህያው ኤርትራዊ ማስረጃዎች መሆናቸውን፡ በዚህ ዙርያ ምርምር ያደርጉ የነበሩት ክቡር ታጋይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ቁልጭ ኣድርገው ሰንደውልን ኣልፈዋል። ፊደሉንም “ትእምርተ መጠራ ወይም የመጠራው ምልክት” የሚል ስም ሲሰጡት፡ እጅግ ጥንታዊው ውቅር ፊደል መጠራ ላይ የተገኘው እንደሆነ ኣጽንዖት ለመስጠት መሆኑን እንረዳለን። :mrgreen:

Post Reply