Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!

Post by simbe11 » 02 Aug 2022, 19:38

With this mindset, where do you get your moral high ground to object the Weyane leeches? Your stance is "የአባት ቤት ሲዘረፍ ....... ". Which is wrong.
By supporting the Guraghe, or any other group for that matter, tribe based regional admin you are supporting TPLF and its goons.
Could you ask yourself one question? What region will, all those mixed tribe people, have in the current set up?
Selam/ wrote:
02 Aug 2022, 18:43
You are wrong. If push comes to shove, I advise you to stand your ground. In other words, if a bully pushes you & snatches your property out of your hand, don’t sit idle & stay the course. Gurages are paying the same tax, if not more, as the others but they aren’t proportionally represented. Why should they be the sacrificial lamb for abolishing killil? And who are you to tell Gurages what’s best for them?

Selam/
Senior Member
Posts: 17936
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!

Post by Selam/ » 02 Aug 2022, 20:05

You still didn’t get me. I am against Killil. But my objection to it doesn’t mean anything for the Gurages. If you’re pushing the Oromos, Amharas and others to abolish killil in a different platform that I am not aware of, good for you. If not, our scream on ER doesn’t do anything to the Gurages’ questions & we can’t advocate for holding them hostage. So, let them have what they want until the system is abolished altogether. Why would I say “no” to a popular demand? It’s at least not imposed from top down like the other regions.
simbe11 wrote:
02 Aug 2022, 19:38
With this mindset, where do you get your moral high ground to object the Weyane leeches? Your stance is "የአባት ቤት ሲዘረፍ ....... ". Which is wrong.
By supporting the Guraghe, or any other group for that matter, tribe based regional admin you are supporting TPLF and its goons.
Could you ask yourself one question? What region will, all those mixed tribe people, have in the current set up?
Selam/ wrote:
02 Aug 2022, 18:43
You are wrong. If push comes to shove, I advise you to stand your ground. In other words, if a bully pushes you & snatches your property out of your hand, don’t sit idle & stay the course. Gurages are paying the same tax, if not more, as the others but they aren’t proportionally represented. Why should they be the sacrificial lamb for abolishing killil? And who are you to tell Gurages what’s best for them?

simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!

Post by simbe11 » 02 Aug 2022, 20:17

I tap out
Selam/ wrote:
02 Aug 2022, 20:05
You still didn’t get me. I am against Killil. But my objection to it doesn’t mean anything for the Gurages. If you’re pushing the Oromos, Amharas and others to abolish killil in a different platform that I am not aware of, good for you. If not, our scream on ER doesn’t do anything to the Gurages’ questions & we can’t advocate for holding them hostage. So, let them have what they want until the system is abolished altogether. Why would I say “no” to a popular demand? It’s at least not imposed from top down like the other regions.
simbe11 wrote:
02 Aug 2022, 19:38
With this mindset, where do you get your moral high ground to object the Weyane leeches? Your stance is "የአባት ቤት ሲዘረፍ ....... ". Which is wrong.
By supporting the Guraghe, or any other group for that matter, tribe based regional admin you are supporting TPLF and its goons.
Could you ask yourself one question? What region will, all those mixed tribe people, have in the current set up?
Selam/ wrote:
02 Aug 2022, 18:43
You are wrong. If push comes to shove, I advise you to stand your ground. In other words, if a bully pushes you & snatches your property out of your hand, don’t sit idle & stay the course. Gurages are paying the same tax, if not more, as the others but they aren’t proportionally represented. Why should they be the sacrificial lamb for abolishing killil? And who are you to tell Gurages what’s best for them?

Horus
Senior Member+
Posts: 42910
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!

Post by Horus » 02 Aug 2022, 20:38

Selam,

በትክክል! እዚህ ፎረም ላይ ምድረ ወያኔና ምድረ ጸረ ደቡብ ክልልነት ስትቃወም ኖረህ ዛሬ የጉራጌ ብሄረተኛ ሆነሃል ይሉኛል ። የእኔ ክርክር ልክ ያልከው ነው ። መላ የኢትዮጵያ ህዝብና ጎሳዎች የጎሳ ስርዓት ለሁላችንም መጥፎ ነው ይፍረስ ብለው ሲስማሙ የጉራጌ በለው ሌላው የጎሳ አጥር ይፍረስ ፣ ይፈርሳል ። ዛሬ አንዱ ብሄር አይደለም ክልል አገር ለመሆን ጦርና መንግስት እያቆመ ጉራጌ ራሱን እንኳ የሚያስተዳድርበት የራሱ ቤት አይገባውም የሚለው ግልጽ የሆነ አድሎዎ ካድሎውም አልፎ ጉራጌ ጠልነት ነው።

ባንድ ቃል ክልል ለመሆን የመረጡት ክልል ይሁኑ ፣ ክለስተር መሆን የመረጡት ክለስተር ይሁኑ ። ጉራጌ ብቻውን የጎሳ ስርዓት ማጥፋት አይችልም። ጉራጌ በክለስተር ስለተጨፈለቀም ኢትዮጵያ ከጎሳ ሰርዓት ነጻ አትወጣም ። ጉራጌ ክልል ስለሆነም ኢትዮጵያ አትፈርስም። የጉራጌን ክልልነት መብት የሚቃወሙ ካሉ እስትሪዮታይፕ ዘረኞች ናቸው። ልክ አቢይ ጉራጌ ዞሮ የሚሰራበት እንጂ የራሱ ክልል አይፈልግም ያለው አስቀያሚ ያፍ ወለምታ ሆኖ ቢቀር መልካም ነው ። ያኔ ህዝቡ አንድ ወዳጅ የሚናገረው በራስ መቀለድ አድርጎት በጭብጨባ አልፎት ነበር ። ዛሬ ምን ያህል ጉራጌ በብልጽግና ጥጋብና እብሪት እንደ ተቆጣ አስተውል። ጉራጌነትን አንድ ቀን ኖሮ የማያውቅ የሌላ ጎሳ የብልጽግና ሌባና ሙሰኛ ነው ለጉራጌ የሚሻለውን የማውቅላችሁ እኔ ነኝ እያለን ያለው ! እነዚህ አንድ ቀን ሰርተው ያልበሉ ሌቦችና የጎሳ ነጋዴዎች ናቸው ! ጉራጌ ተክለስትሮ ተበትኖ መጥፋት አለበት የሚሉን!!! ይህ እንደ ማይሆን ያውቁታል። አሁን ጦርና ልዩ ሃይል ወደ ጉራጌ እያንቀሳቀሱ ነው ! ጉራጌ በጦር ሃይል ክለስተር እንደ ማይሆን እናሳያቸዋለን!

ጉራጌ ሲተርት 'ነገር የባለቤቱ ነው ' ይላል ። የተያዘው ጠብ ያለሽ በዳቦ ነው! ይገርማል!
Last edited by Horus on 03 Aug 2022, 00:27, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 17936
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!

Post by Selam/ » 03 Aug 2022, 00:04

Horus,
I agree. In fact, let all tribes demand their own Killil so the elite politicians feel the heat and understand they are playing with an impractical & backward system. When woyanes squeezed Amharas into one region, they never anticipated the Amharas would eventually be muscled up & embrace their identity & fight for it. Look what happened: TPLF leeches are still l!cking the cancerous wart they brought upon themselves. The system they created has permanently knocked them out of the playing field. Who is next? It’s just a question of when.
Horus wrote:
02 Aug 2022, 20:38
Selam,

በትክክል! እዚህ ፎረም ላይ ምድረ ወያኔና ምድረ ጸረ ደቡብ ክልልነት ስትቃወም ኖረህ ዛሬ የጉራጌ ብሄረተኛ ሆነሃል ይሉኛል ። እኔ ክርክር ልክ ያልከው ነው ። መላ የኢትዮጵያ ህዝብና ጎሳዎች የጎሳ ስርዓት ለሁላችንም መጥፎ ነው ይፍረስ ብለው ሲስማሙ የጉራጌ በለው ሌላው የጎሳ አጥር ይፍረስ ፣ ይፈርሳል ። ዛሬ አንዱ ብሄር አይደለም ክልል አገር ለመሆን ጦርና መንግስት እያቆመ ጉራጌ ራሱን እንኳ የሚያስተዳድርበት የራሱ ቤት አይገባውም የሚለው ግልጽ የሆነ አድሎዋ ካድሎውም አልፎ ጉራጌ ጠልነት ነው።

ባንድ ቃል ክልል ለመሆን የመረጡት ክልል ይሁኑ ፣ ክለስተር መሆን የመረጡት ክለስተር ይሁኑ ። ጉራጌ ብቻውን የጎሳ ስርዓት ማጥፋት አይችልም። ጉራጌ ብክለስተር ስለጠጨፈለቀም ኢትዮጵያ ከጎሳ ሰር ዓትነጻ አትወጣም ። ጉራጌ ክልል ስለሆነም ኢትዮጵያ አትፈርስም። የጉራጌን ክልልነት መብት የሚቃወሙ ካሉ እስትሪዮታይፕ ዘረኞች ናቸው ። ልክ አቢይ ጉራጌ ዞሮ የሚዘራበት እንጂ የራሱ ክልል አይፈልግም ያለው አስቀያሚ ያፍ ወለምታ ሆኖ ቢቀር መልካም ነው ። ያኔ ህዝቡ አንድ ወዳጅ የሚናገረው በራስ መቀለድ አድርጎት በጭብጨባ አልፎት ነበር ። ዛሬ ምን ያህል ጉራጌ በብልጽግና ጥጋብና እብሪት እንደ ተቆጣ አስተውል። ጉራጌነትን አንድ ኖሮ የማያውቅ የሌላ ጎሳ የብልጽግና ሌባና ሙሰኛ ነው ለጉራጌ የሚሻለውን የማውቅላችሁ እኔ ነኝ እያለን ያለው ! እነዚህ አንድ ቀን ሰርተው ያልበሉ ሌቦችና የጎሳ ነጋዴዎች ናቸው ! ጉራጌ ትክለስትሮ ተውበትኖ መጥፋት አለበት የሚሉን!!! ይህ እንደ ማይሆን ያውቁታል። አሁን ቶርና ልዩ ሃይል ወደ ጉራጌ እያንቀሳቀሱ ነው ! ጉራጌ በጦር ሃይል ክለስተር እንደ ማይሆን እናሳያቸዋለን!

ጉራጌ ሲተርት 'ነገር የባለቤቱ ነው ' ይላል ። የተያዘው ጠብ ያለሽ በዳቦ ነው! ይገርማል!


Post Reply