እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
No further comment!
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Axumamenzra, usually, people won’t claim or admire other people owns unless they believe that they are amazing, beautiful.
Now, let’s for playing game sake say that Asmara was founded or built by your qondaf, bare footed, monkey hair wearing agame alula or the ugly, cobwebbed feet, midget sellassie. Keep in mind, I said let’s play your wicked game, ok? So isn’t that statement an admittance that Asmara is the most beautiful, clean city in the world.
If it is ugly I bet you won’t associate its beauty with your qomalat agame leaders. Logic.
This is the same thing you agames are doing about the Ethiopian champion athletes as we speak.
You hate Ethiopia, you killed your Ethiopian sleeping troops, you committed numerous genocide in the Ethiopian Amhara and Afar regions, which indicates that you hate Ethiopia and you want its demise and all bad things to happen to it. But you freaking turn around and you are making it seem that the Ethiopian athlets are not Ethiopians but tegarus when you know that there is no country called tigray and these athlets are wearing Ethiopian jerseys and waving Ethiopian flag and are honoring the Ethiopian national anthem in front of the world.
Man, you dumb as’sss don’t see the irony?
All you funfunat agames are Ethiopians as we speak.
So until you grow some balls and declare your dirty poor tigray republic you have no right to be represented as tigray in the international arenas.
The representing these agame athletes in the world just shows that the Ethiopian govt didn’t commit any crime on your filthy agames on the basis of what you claim is happening to the tegarus because they are tegarus.
What Ethiopia doing is picking the best Ethiopian athlets which represent it, even knowing that you agames are criminals…..which these athletes are shying away and are showing their agame people their middle fingers.
So if you still want to stick with your claim, advocate or tell all your agame athletes to not represent Ethiopia.
You just can’t say it is not your mom if you are suc’king that particular mom’s tits.
Now, let’s for playing game sake say that Asmara was founded or built by your qondaf, bare footed, monkey hair wearing agame alula or the ugly, cobwebbed feet, midget sellassie. Keep in mind, I said let’s play your wicked game, ok? So isn’t that statement an admittance that Asmara is the most beautiful, clean city in the world.
If it is ugly I bet you won’t associate its beauty with your qomalat agame leaders. Logic.
This is the same thing you agames are doing about the Ethiopian champion athletes as we speak.
You hate Ethiopia, you killed your Ethiopian sleeping troops, you committed numerous genocide in the Ethiopian Amhara and Afar regions, which indicates that you hate Ethiopia and you want its demise and all bad things to happen to it. But you freaking turn around and you are making it seem that the Ethiopian athlets are not Ethiopians but tegarus when you know that there is no country called tigray and these athlets are wearing Ethiopian jerseys and waving Ethiopian flag and are honoring the Ethiopian national anthem in front of the world.
Man, you dumb as’sss don’t see the irony?
All you funfunat agames are Ethiopians as we speak.
So until you grow some balls and declare your dirty poor tigray republic you have no right to be represented as tigray in the international arenas.
The representing these agame athletes in the world just shows that the Ethiopian govt didn’t commit any crime on your filthy agames on the basis of what you claim is happening to the tegarus because they are tegarus.
What Ethiopia doing is picking the best Ethiopian athlets which represent it, even knowing that you agames are criminals…..which these athletes are shying away and are showing their agame people their middle fingers.
So if you still want to stick with your claim, advocate or tell all your agame athletes to not represent Ethiopia.
You just can’t say it is not your mom if you are suc’king that particular mom’s tits.
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Cigar your argument looks stupid and you waste your time writing too many sentences for no valid point & reason except to vomit your uncivilized insultive words . Go back to the drawing board and learn how to communicate ethically and clearly with few sentences.
Last edited by Axumezana on 24 Jul 2022, 12:45, edited 2 times in total.
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Fiyameta :
You cannot change 1000 lies to a single truth!
Working as a mercenary for a foreign country for a salary is a carrier which has been practiced for generations, it is being practiced as of today ( by Americans, Europeans, Eritreans( Yemen, Congo ), Syrians etc) and will be their in the future. Why are you surprised about that? I am not saying what is written in the book is true or false but it is not an issue.
You cannot change 1000 lies to a single truth!
Working as a mercenary for a foreign country for a salary is a carrier which has been practiced for generations, it is being practiced as of today ( by Americans, Europeans, Eritreans( Yemen, Congo ), Syrians etc) and will be their in the future. Why are you surprised about that? I am not saying what is written in the book is true or false but it is not an issue.
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
ሸቃ የኋላ ኋላው ራስ አሉላ፡ እርግጥ ነው አሥመራን ለአስተዳደር ማእከልነት መርጦ፡ ከጉራዕና ከዓዲ ተኽላይ በኋላ አሥመራ ላይ እንደሰፈረ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እናውቃለን።
ባንድ ወቅት አንድ Axumawi ለተባለ ሰው "ኣሉላ ነው አስመራን የቆረቆረ" ብሎ ሲል የሰጠነው ምላሽ ላንተም ያግዝህ ይሆናልና በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ታሪኩን ትኮመኩም ዘንድ ጋብዘንሃል። የኛ ተራ ካድሬዎች እንደሆኑ ጐብዞች የምንላቸው መስሏቸው፡ "አሥመራን የቆረቆራት ሻዕቢያ ነው" ይሉን ይሆናል።
የሻዕብያ ተቆርቋሪና አድናቂ መስለው። ድንቄም ታሪክማ ሳይጣመምና ሳይወላገድ ነው መነበብ ያለበት።
ባንድ ወቅት አንድ Axumawi ለተባለ ሰው "ኣሉላ ነው አስመራን የቆረቆረ" ብሎ ሲል የሰጠነው ምላሽ ላንተም ያግዝህ ይሆናልና በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ታሪኩን ትኮመኩም ዘንድ ጋብዘንሃል። የኛ ተራ ካድሬዎች እንደሆኑ ጐብዞች የምንላቸው መስሏቸው፡ "አሥመራን የቆረቆራት ሻዕቢያ ነው" ይሉን ይሆናል።
Meleket wrote: ↑21 Aug 2018, 03:20ወንድሜ አክሱማዊ እይታህና እይታየ በመጠኑ ያልተስማሙ ቢመስሉም ተናበናልም ተነበናልም ብየ አምናለው።
እንደኛ እንደ ኤርትራውያኖች ግንዛቤ አሥመራ የተመሰረተችባችው “ኣርባዕተ ኣሥመራ” የሚለውን ስያሜ ያስገኙ አራቱ ቀየዎች 1) ገዛ ጎረቶም 2) ገዛ ሽለለ 3) ገዛ ስርንስርና 4) ገዛ አስምዔ መሆናቸውን ዊኪፔዲያዋም ቁልጭ አድርጋ ገልጻዋለች። ዊክፔዲያ እንዳቅሟ የአሥመራን ታሪክ ስትተነትን የጥንቱን በውስጧ የተገኙትን የቅድመ አክሱም የአርኪዎሎጂ ግኝቶችን ብቻ ሳይሆን የትናንቱን የራስ አሉላን የአሥመራ ቆይታም በመጠኑ አለመግለጿን አጢነን ከፊል እውነታዋን አስተውለን “ይሁና” ብለን ታዝበናታል!
የተለያዩ ሰርዓቶች ለየጥቅማቸው ሲሉ የአሥመራን ታሪክ በደንቡ እንዳይወሳ ደፍጥጠውት ነው እንጂ ሃቀኛው ታሪኳማ ዘመን ተሻጋሪና “ቅድመ አክሱም” ነው! አንተ ከትላንት በስቲያ የነበረ የታሪኳን አንድ ንኡስ ክፍል ነው ‘በእይታህ” ልታሳየን የሞከርከው። ሰምተሀው እንደሆነ ብገምትም አሁን ደግሜ በጨረፍታ ላስታውስህ ፈልገው፤ ከኤርትራ ነጻነት በኋላ በአሥመራና አካባቢዋ በተደረገው የአርኪኦሎጂ ጥናት ውጤት፦ “ቅድመ አክሱም” ስልጣኔ እንደነበራት፣ በርካታ የስነ ቅርስ ግኝቶች እንደተገኙባት፣ በተለይም በዳዕሮ ጳውሎስ፣ በሰምበል፣ በዕዳጋ ሓሙስና በማይ ተመናይ፣ ብርቅና ድንቅ የ “ቅድመ አኽሱም” ርክበቶች እንደተገኙ ዓለም ያወቃቸውና ጠሀይ የሞቃቸው የምርምር ውጤቶች እንደመሰከሩት ነው፤ ፈተሽ ፈተሽ አድርገህም ማንበብ ትችላለህ። መቸም እንደገባኝ ልዩነቶቻችን ከእይታዎቻችንና ምንጮቻችን ላይ ነው፣ ምንጭህ እና የኔ ምንጭ የተለያዩ ናቸው፤ አንተ ከሸቃ አሉላ ማለትም ከራስ አሉላ ጀምረህ ነው ነገሮችን እያየሃቸው ያለሀው። ፖለቲካውንም የአስተዳደር አገልግሎቱንም ክትምናውንም ሁሉ ተአሉላ ጋር የመጣ አስመስለሀዋል!! ወንድምና እህቶቻችን ደግሞ ከአጋር ተመራማሪዎች ጋር በመሆን አሥመራ ውስጥና በአካባቢዋ “ቅድመ አኽሱም” ታሪክን መርምረው አቅርበውልናል። ይህም ማለት አስተዳደራዊ አገልግሎት ሆነ ቦለቲካ የቆየ የቆየ የነዋሪዎቹ ጥንታዊ ልማድ ነው ማለት ነው። እኒያ የአራቱ ቀየ እናቶች እንኳን በ1515 ገደማ የራሳቸውን “ቦለቲካ” አካሂደው፣ ባርቲያቸው አሸንፎ የዚያን ጊዜዋን “የአሥመራ ከተማ” መስርተዋል እኮነው እያልን ያለነው! ከዚያ በኋላ ከሶስት መቶ ምናምን ዓመት በኋላ ራስ አሉላ ከነሰራዊቱ በዚችው ከተማ ከዓዲተኽላይ መጥቶ “ተደመረ” ይህ ነው ታሪኩ።
ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ በዘመኑ አነጋገር ስንደግመው፦
1) እላይ የጠቀስኳቸው አራቱ ቀየዎች በ1515 ገደማ “ተደምረው” አርባዕተ አሥመራን ፈጥረዋል እንጂ አንተ እንዳልከው በአሉላ ሰራዊትና በእነ ዕዳጋ ዓርቢ ወዘተ አይደለም አሥመራ የተመሰረተችው (አራት ነጥብ)።
2) ሸቃ በኋላ ራስ አሉላ ከአሥመራ በፊት ዓዲ ተኽላይ፣ ከዓዲ ተኽላይ በፊትም ጉራዕ ላይ ሰፍሮ ነበር።
3) ከኤርትራ ነጻነት ወዲህ በተደረገ የአርኪኦሎጂ ምርምር ውጤት በአሥመራና በአካባቢዋ የ“ቅድመ-አኽሱም” ስልጣኔ ቅርሶች ተገኝተዋል፣ አንድምታውን ለአንባቢ ምናብ ትቸዋለው።
ወንድሜ አክሱማዊ እንደ ስምህ ኣኽሱማዊ ከሆንክ የአክሱምን የጎቦ ድራንና ተወዲያ ማዶ ያሉትን ቀየዎች አሰያየም ወዘተ እስቲ ግለጥልን እየተዝናናን እንማማርበት። እኛ ኤርትራውያን ታሪካችንን እናውቀዋለን ያላወቅነውን ታሪካችንንም ምንን ከማን ጠይቀን እንደምንረዳ እናውቃለን፣ እንግዲህ አንተ ታሪክህን ንገረን።
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Giving the Pre-Axumite archaeological evidence found in Asmara around Sembel called the Ona culture, Asmara's history goes back to 800 BCE and according to Eritrean Tigrinya oral traditional history, there were four clans living in the Asmera area on the Kebessa Plateau: the Gheza Gurtom, the Gheza Shelele, the Gheza Serenser and Gheza Asmae. These villages were frequently attacked by clans from the lowlands and from the rulers of "seger mereb melash" (which now is a Tigray region in Ethiopia), until the women of each clan decided that to defeat their common enemy and preserve peace the four clans must unite. The men accepted, hence the name "Arbate Asmera". Arbate Asmera literally means, in the Tigrinya language, "the four (feminine plural) made them unite". (Palin, Michael (2007). Eritrea. Chalfont St Peter, United Kingdom: Bradt Travel Guides Ltd. p. 82.)
Eventually Arbate was dropped and it has been called Asmera which means
There is still a district called Arbaete Asmara, in the Administrations of Asmara. It is now called, the Italianized version of the word Asmara. The westernized version of the name is used by a majority of non-Eritreans, while the multilingual inhabitants of Eritrea and neighboring peoples remain loyal to the original pronunciation: Asmera.
The missionary Remedius Prutky passed through Asmara in 1751, and described in his memoirs that a church built there by Jesuit priests 130 years before was still intact. (J.H. Arrowsmith-Brown, ed. (1991). Prutky's Travels to Ethiopia and Other Countries. Translated by J.H. Arrowsmith-Brown. London: Hakluyt Society. p. 78.)
Eventually Arbate was dropped and it has been called Asmera which means
they [feminine, thus referring to the women] made them unite.
There is still a district called Arbaete Asmara, in the Administrations of Asmara. It is now called, the Italianized version of the word Asmara. The westernized version of the name is used by a majority of non-Eritreans, while the multilingual inhabitants of Eritrea and neighboring peoples remain loyal to the original pronunciation: Asmera.
The missionary Remedius Prutky passed through Asmara in 1751, and described in his memoirs that a church built there by Jesuit priests 130 years before was still intact. (J.H. Arrowsmith-Brown, ed. (1991). Prutky's Travels to Ethiopia and Other Countries. Translated by J.H. Arrowsmith-Brown. London: Hakluyt Society. p. 78.)
-
Eripoblikan
- Member
- Posts: 3547
- Joined: 15 Sep 2019, 13:49
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Axum Quizenam - You’re philosophically correct but there is no mercenary government in the world other than TPLF. Do you agree?
Axumezana wrote: ↑24 Jul 2022, 12:42Fiyameta :
You cannot change 1000 lies to a single truth!
Working as a mercenary for a foreign country for a salary is a carrier which has been practiced for generations, it is being practiced as of today ( by Americans, Europeans, Eritreans( Yemen, Congo ), Syrians etc) and will be their in the future. Why are you surprised about that? I am not saying what is written in the book is true or false but it is not an issue.
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Meleket
ታሪክን፥ ወደኻላ፥ የምታጣቅሰው፥ የአሉላን፥ ታሪክ፥ ለማድበስበስ፥ ከሆነ፥ ተቀባይነት፥ የለውም።
ግራ፥ የገባቸው፥ የጣልያን፥ ናፉቂዎች፥ የራስ፥ አሉላን፥ ሐወልት፥ ከታሪክ ዊው፥ ጉራዕ፥አፍርሰው፥ የማያውቁት፥ የባአድ፥ አገር፥ ደራሲ፥ የፑሽኪንን፥ሐወልት፥ አስመራ፥ ላይ፥ አቁመዋል።
እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥እንደመሆኑ፥ ሐወልት፥ አስመራም፥ ጉራእም፥ ይገባው፥ ነበር።
ታሪክን፥ ወደኻላ፥ የምታጣቅሰው፥ የአሉላን፥ ታሪክ፥ ለማድበስበስ፥ ከሆነ፥ ተቀባይነት፥ የለውም።
ግራ፥ የገባቸው፥ የጣልያን፥ ናፉቂዎች፥ የራስ፥ አሉላን፥ ሐወልት፥ ከታሪክ ዊው፥ ጉራዕ፥አፍርሰው፥ የማያውቁት፥ የባአድ፥ አገር፥ ደራሲ፥ የፑሽኪንን፥ሐወልት፥ አስመራ፥ ላይ፥ አቁመዋል።
እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥እንደመሆኑ፥ ሐወልት፥ አስመራም፥ ጉራእም፥ ይገባው፥ ነበር።
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Well, the old Axum Tsion was built by King Fasiledes & the new one by Haile Selassie. They introduced modern churches to Tigray. So, shouldn’t the ungrateful woyanes build their statue in Axum?




Axumezana wrote: ↑27 Jul 2022, 17:17Meleket
ታሪክን፥ ወደኻላ፥ የምታጣቅሰው፥ የአሉላን፥ ታሪክ፥ ለማድበስበስ፥ ከሆነ፥ ተቀባይነት፥ የለውም።
ግራ፥ የገባቸው፥ የጣልያን፥ ናፉቂዎች፥ የራስ፥ አሉላን፥ ሐወልት፥ ከታሪክ ዊው፥ ጉራዕ፥አፍርሰው፥ የማያውቁት፥ የባአድ፥ አገር፥ ደራሲ፥ የፑሽኪንን፥ሐወልት፥ አስመራ፥ ላይ፥ አቁመዋል።
እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥እንደመሆኑ፥ ሐወልት፥ አስመራም፥ ጉራእም፥ ይገባው፥ ነበር።
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Selam you are comparing apple with oranges !
Both Emperor Fasiledes & Haile Selassie built the churches in recognition to the fact that Axum is the center of Christianity in Ethiopia/ perhaps in the black Africa and to keep their name for the future. Hence, both churches are already a monument for both Kings respectively. Some body could consider the construction of a victory monument in Adowa , that includes the main heroes including Minilik. Considering the fact that Minilik betrayed Emperor Yohannes Tigrayans may not allow Minilik to be included but still that could be discussed. By the way the victory at Adowa was a continuation of previous victories of Emperor Yohannes and it will not be wrong for both Emperors to be included as part of the victory monument.
Both Emperor Fasiledes & Haile Selassie built the churches in recognition to the fact that Axum is the center of Christianity in Ethiopia/ perhaps in the black Africa and to keep their name for the future. Hence, both churches are already a monument for both Kings respectively. Some body could consider the construction of a victory monument in Adowa , that includes the main heroes including Minilik. Considering the fact that Minilik betrayed Emperor Yohannes Tigrayans may not allow Minilik to be included but still that could be discussed. By the way the victory at Adowa was a continuation of previous victories of Emperor Yohannes and it will not be wrong for both Emperors to be included as part of the victory monument.
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
የወያኔው ጠብ-ደል ካድሬ Axumezana ማነው ታሪክን ከትናንት ብቻ ጀምረን እንተርክ የሚል፡ የትላንቱን ታሪካችንን ስለሚያንቋሽሽብን ለምን የትናንት በስቲያ ታሪክ ይተረካል ማለትማ፡ መርጦ መተረክ ይባላል።
የሸቃ የኋላ ኋላው የራስ ኣሉላን ታሪክ፡ ባንድ መነጥር ብቻ የተሰበሰበ ታሪክን ብቻ ኣይደለም የምንቀበለው። እንዲያ ከሆን እማ ምኑን ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሆነው።
ስለ ሸቃ ኣሉላ ኣንተ የምትለውን፡ እነ ማሞ የሚሉትን፡ ኣነ ስምዖን የሚሉትን፡ እነ ኣወል የሚሉትን ነጮቹም ሱዳኖቹም ጭምር የሚሉትን ሰምተን ህዝባችን የሚለውንም ኣጢነን ነው የራሳችንን ሚዛን የምንሰጥ።
ስለ ኣሥመራ እላይ ያለውን የመሰረት ታሪክ ጠንቅቀህ ማወቅ፡ ኣሥመራን ከሸቃ ኣሉላ ጋር ለማቆራኘት ላለመጣደፍ ይረዳል።
ኣሉላ ደግሞ መቼ ነው ጉራዕ ላይ ሓወልት የተሰራለት እባክህ? ማንስ ኣፈረሰው? እንዲያ የሚል ታሪክ እስተዛሬ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች አላጋጠመንም። ምንጪ ጥቀስ ኣቦ!
ከዚህ በከፋ ሁኔታ ግን ኣሉላ በቆላማውና ደጋማው የኤርትራ ክፍል ብዙ ብዙ ብዙ ግፍ በህዝብ ላይ ፈጽሟል። የማታ ማታ ከአራቱ ራሶች አንዱ ሆኖ፡ ምኒልክን ድንጋይ ተሸክሞ ይቅር ይበሉኝ ብሏል ኣሉ።
የሸቃ የኋላ ኋላው የራስ ኣሉላን ታሪክ፡ ባንድ መነጥር ብቻ የተሰበሰበ ታሪክን ብቻ ኣይደለም የምንቀበለው። እንዲያ ከሆን እማ ምኑን ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሆነው።
ስለ ሸቃ ኣሉላ ኣንተ የምትለውን፡ እነ ማሞ የሚሉትን፡ ኣነ ስምዖን የሚሉትን፡ እነ ኣወል የሚሉትን ነጮቹም ሱዳኖቹም ጭምር የሚሉትን ሰምተን ህዝባችን የሚለውንም ኣጢነን ነው የራሳችንን ሚዛን የምንሰጥ።
ስለ ኣሥመራ እላይ ያለውን የመሰረት ታሪክ ጠንቅቀህ ማወቅ፡ ኣሥመራን ከሸቃ ኣሉላ ጋር ለማቆራኘት ላለመጣደፍ ይረዳል።
ኣሉላ ደግሞ መቼ ነው ጉራዕ ላይ ሓወልት የተሰራለት እባክህ? ማንስ ኣፈረሰው? እንዲያ የሚል ታሪክ እስተዛሬ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች አላጋጠመንም። ምንጪ ጥቀስ ኣቦ!
ድርብ ዕያር ማለት ከምዡይ ኢዩ!Axumezana wrote: ↑27 Jul 2022, 17:17Meleket
ታሪክን፥ ወደኻላ፥ የምታጣቅሰው፥ የአሉላን፥ ታሪክ፥ ለማድበስበስ፥ ከሆነ፥ ተቀባይነት፥ የለውም።
ግራ፥ የገባቸው፥ የጣልያን፥ ናፉቂዎች፥ የራስ፥ አሉላን፥ ሐወልት፥ ከታሪክ ዊው፥ ጉራዕ፥አፍርሰው፥ የማያውቁት፥ የባአድ፥ አገር፥ ደራሲ፥ የፑሽኪንን፥ሐወልት፥ አስመራ፥ ላይ፥ አቁመዋል።
እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥እንደመሆኑ፥ ሐወልት፥ አስመራም፥ ጉራእም፥ ይገባው፥ ነበር።
ወዳጃችን Axumezana ባንተ ቤት ምኒልክ ዮሃንስን ከድቷል ብለህ ኣንቋሸህ፡ ኣሉላ ደግሞ ኤርትራዊውን ራስ ወልደሚካኤልን ራሳቸው ላይ ቅቤ የቀባቸው መሰለህ? ኣሉላ በጦርነት ሳይሆን በመሃላ ምሎ፡ እጁ ውስጥ ያስገባቸውን ራስ ወልደሚካኤልን ሽምጥጥ አድርጎ ክዶ ለእስር ዳርጓቸዋል። ሚኒልክን ወንጅለህ ኣሉላን ነጻ ለማድረግ መሞከር ያገራችን ሰዎች "ድርብ ዕያር" ይሉታል።Axumezana wrote: ↑27 Jul 2022, 19:55. . . Some body could consider the construction of a victory monument in Adowa , that includes the main heroes including Minilik. Considering the fact that Minilik betrayed Emperor Yohannes Tigrayans may not allow Minilik to be included but still that could be discussed. . . .
ከዚህ በከፋ ሁኔታ ግን ኣሉላ በቆላማውና ደጋማው የኤርትራ ክፍል ብዙ ብዙ ብዙ ግፍ በህዝብ ላይ ፈጽሟል። የማታ ማታ ከአራቱ ራሶች አንዱ ሆኖ፡ ምኒልክን ድንጋይ ተሸክሞ ይቅር ይበሉኝ ብሏል ኣሉ።
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
Axum Quizenam - You’re again going down the rabbit hole. It might be a new thing for you cuckoo head but kings betrayed against each other throughout history, not only in Ethiopia but also in Europe, the Middle East & Asia. There were even betrayal & murder amongst family members. So, what’s the big deal if Menilik tricked Yohannes who in turn facilitated the downfall of Tewodros & the massacre of Gondere Amharas & Muslims in Wello? Unless you turn the chapter and move on like a normal human being, you’ll continue to be in pain & mean-spirited for the rest of your life. And trust me, you’ll pass your disease onto your off-springs as your ailing parents did to you.
Axumezana wrote: ↑27 Jul 2022, 19:55Selam you are comparing apple with oranges !
Both Emperor Fasiledes & Haile Selassie built the churches in recognition to the fact that Axum is the center of Christianity in Ethiopia/ perhaps in the black Africa and to keep their name for the future. Hence, both churches are already a monument for both Kings respectively. Some body could consider the construction of a victory monument in Adowa , that includes the main heroes including Minilik. Considering the fact that Minilik betrayed Emperor Yohannes Tigrayans may not allow Minilik to be included but still that could be discussed. By the way the victory at Adowa was a continuation of previous victories of Emperor Yohannes and it will not be wrong for both Emperors to be included as part of the victory monument.
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
መለከት፥ ሶስት፥ ሺ፥ አመት፥ ወደኻላ፥ ታሪክ፥ አውቃሎህ፥ ስትል፥ ጉራዕ፥ ላይ፥ በኢትዮጵያ፥ መንግስት፥ የተሰራውን፥ የጀግናው፥ የራስ፥ አሉላ፥ ሐወልት፥ አለማወቅህ፥ ይገርማል። ለመሆኑ፥ የሚኒልክ፥ ጠበቃ፥ ማን፥ አደረገህ? አንቋሽሽከው፥ የምትለውስ፥ከዬት፥ አምጥተህ፥ ንው? ይኸ፥ የascari syndrome sikness ሁላችሁን፥ እያሰቃዬ፥ ይመስላል።
ደብተራ፥ እስቲ፥ ራስህን፥ ከዚህ፥ በታች፥ ባለው፥ የበሽታ፥ዝርዝር ፥ መርምርና፥ ችግርህን፥ እወቅ።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... e#p1313108
ደብተራ፥ እስቲ፥ ራስህን፥ ከዚህ፥ በታች፥ ባለው፥ የበሽታ፥ዝርዝር ፥ መርምርና፥ ችግርህን፥ እወቅ።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... e#p1313108
Re: እስመራን፥ እንደ፥ ዋና፥ ከተማ፥ የቆረቆርው፥ የጣልያኖች፥ ጌታ፥ ራስ፥ አሉላ፥መሆኑን፥ ያውቃሉ?
ጠብ-ደሉ የወያኔ ካድሬ መቼም ያልተጻፈ ነው የምታነበው!
ጉራዕ ላይ ዬትኛው የኢትዮጵያ መንግስት ነው ለሸቃ የኋላ ኋላ ራስ ኣሉላ ሐውልት ያቆመው? መቼ?
የአሉላን ሓውልት በጉራዕ በተመለከተ ምንጭ ጥቀስ ተብለህ አዳልጦህ ቀርተሀል፡ ማስረጃ እስካላቀረብክ ድረስ ግን ያንተ ቕዠትና ምኞት ብቻ እንደሆነ እንቆጥረዋለን።
አንቋሽሸሃቸዋል ያልነው፡ ቴድሮስን የከዳውን ዮሃንስን ምኒልክ ከድተውታል ብለህ በመጻፍህ ነው።
ሚኒልክን ከዳተኛ ብለህ፡ ኣሉላን ግን ኤርትራዊውን ራስ ወልደሚካኤል እንደከዱትና ብዙ ኤርትራውያንን እንደገደሉ ዘንግተህ፡ ኤርትራ ውስጥ ሃወልት ተመኝተህለታል ለሸቃ ኣሉላ።
አስከትለን ስለ "መቐለ" አሰያዬም ካነበብነው እናጋራህ ኣይደል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
ዬት ላይ ነው 'አውቃሎህ' ያልኩት?
ጉራዕ ላይ ዬትኛው የኢትዮጵያ መንግስት ነው ለሸቃ የኋላ ኋላ ራስ ኣሉላ ሐውልት ያቆመው? መቼ?
የአሉላን ሓውልት በጉራዕ በተመለከተ ምንጭ ጥቀስ ተብለህ አዳልጦህ ቀርተሀል፡ ማስረጃ እስካላቀረብክ ድረስ ግን ያንተ ቕዠትና ምኞት ብቻ እንደሆነ እንቆጥረዋለን።
እምዬ ምኒልክ ኤርትራዊ ጠበቃ ኣያስፈልጋቸውም፡ ሚሊዮኖች ኢትዮጵያውያን ጠበቆች ኣሏቸው።
አንቋሽሸሃቸዋል ያልነው፡ ቴድሮስን የከዳውን ዮሃንስን ምኒልክ ከድተውታል ብለህ በመጻፍህ ነው።
ሚኒልክን ከዳተኛ ብለህ፡ ኣሉላን ግን ኤርትራዊውን ራስ ወልደሚካኤል እንደከዱትና ብዙ ኤርትራውያንን እንደገደሉ ዘንግተህ፡ ኤርትራ ውስጥ ሃወልት ተመኝተህለታል ለሸቃ ኣሉላ።
አስከትለን ስለ "መቐለ" አሰያዬም ካነበብነው እናጋራህ ኣይደል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
“የመቀሌ ከተማ፡ በ13ኛው ክ/ዘ አካባቢ ከነበሩት ኣባ ኣብሳዲ ከተባሉ መምህር ጋር የተሳሰረ ታሪክ ኣላት። ኣባ ኣብሳዲ፡ የመድሃኔዓለም ቤተ ክርስትያን ኣካባቢ ይኖሩ እንደነበር ታላላቅ አበው ይተርካሉ። መምህሩ ብዙ ተማሪዎች እንደነበሯቸውና፣ “በዚህ ኣካባቢ እለምናለዉ፡ ኣትለምንም” ማለትም "እኔ በምለምንበት ቦታ ኣንተ ኣትለምንም" በሚል ምክንያት ተማሪዎቻቸው እርስበእርስ እዬተጣሉ ብዙ ችግር ይፈጥሩባቸው እንደነበረም ይነገራል።
በተማሪዎቻቸው መካከል ይፈጠር የነበረውን ችግር ለመፍታትም ኣባ ኣብሳዲ፣ ቀዬዎቹን እኩል በመከፋፈል ለሁሉም ተማሪዎቻቸው ስላካፈሏቸው፡ በተማሪዎቻቸው መካከል የነበረው ጥላቻ እስከወዲያኛው ተቀረፈ። ከዚይ ግዜ ጀምሮም አካባቢው “መቐለ” ማለትም ከፈለ እየተባለ መጠራት ጀመረ ይላል ቃለ መጠይቅ ያደረኩለት ከበደ ኣማረ።” [ገጽ 124 መምህር ገብረኪዳን ደስታ፡ እምቢታ ኣንፃር ወረርቲ]
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=300532

