Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Thomas የወያኔው የዲጂታል ፎቶዎች ፎረንስኪ ባለሙያ እስኪ ይህን የዐብይ አህመድ ነው እየተባለ በተለጠፈው ፎቶ ላይ ሙያዊ ትንታኔ ስጥበት። እስከ አሁን ማስተባበያ አልወጣም።

Post by Abere » 23 Jul 2022, 18:26

Thomas የወያኔው የዲጂታል ፎቶዎች ፎረንስኪ ባለሙያ እስኪ ይህን የዐብይ አህመድ ነው እየተባለ በተለጠፈው ፎቶ ላይ ሙያዊ ትንታኔ ስጥበት። እስከ አሁን ማስተባበያ አልወጣም።

1) How would one leaked picture of Abiy Ahmed from a hospital bed? Why did that person take the picture?
2) Why has not the PM office inform the Public about the whereabout or status of the PM. That is very stupid. Silent is an agreemnet. Even if they showed either an old recorded video or a new one, the PM office lost the public relation aspect. The public can more likely can trust he was in fact sick. The public has the right to know about this.

3) The photo showing him on some kind of artificial breathing (much like COVID-19) requires expert analysis.

Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Thomas የወያኔው የዲጂታል ፎቶዎች ፎረንስኪ ባለሙያ እስኪ ይህን የዐብይ አህመድ ነው እየተባለ በተለጠፈው ፎቶ ላይ ሙያዊ ትንታኔ ስጥበት። እስከ አሁን ማስተባበያ አልወጣም።

Post by Abere » 23 Jul 2022, 18:59

ይኸ ነገር ምን መጣብን?

ፓትሪያርኩም ውጭ አገር ለህክምና መሄዳቸውን አስታውቀዋል። በጸሎት ምዕምኑ እንድረዳቸው ጠይቀዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩም ውጭ አገር በህክምና እየተረዱ ነው የሚል ወፍ ሹክ አለችን የሚሉ ዜናዎች ተበራክተዋል።

Post Reply