ህብረ-ብሄራዊ አንድነትንና ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት የፌደራል ስርዓቱ ቁልፍ መሳሪያ ነው - አፈ-ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ
**********************************
በኢትዮጵያ ህብረ-ብሄራዊ አንድነትንና ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት የፌደራል ስርዓቱ ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ገለጹ።
ለትግበራውም በንቃት መሳተፍ እንደሚገባ አፈ-ጉባኤዋ ገልጸዋል።
የአማራ ክልል ምክር ቤት ከፌደራል ሕገ-መንግስት እና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ጋር በመተባበር በፌዴራሊዝም፣ ህብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝምና የመንግስታት ግንኙነት ዙሪያ በኮምቦልቻ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ነው።
የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬ በስልጠናው ላይ እንዳሉት ጠንካራና ህብረ-ብሄራዊ ሃገር ለመገንባትና ለማስቀጠል የፌዴራሊዝም ስርዓት የተሻለ አማራጭ ነው።
በስርዓቱ ሁሉም ብሄር ብሄረሰብ በቋንቋው ከመጠቀም ባለፈ ቋንቋና ባህሉን እንዲያሳድግ እድል የፈጠረ በመሆኑ ባለው ጸጋና ሃብት ልክ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በአማራ ክልል የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ብሄረሰቦች መኖራቸውን ጠቁመው፤ ብሔረሰቦቹ ራሳቸውን በራሳቸው በማስተዳደርና ባህላቸውን በማሳደግ በኩል የፌዴራሊዝም ስርአቱ ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል።
ስርዓቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ በውይይትና በንግግር በመፍታት በጋራ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና ዘላቂ ሰላም መጠበቅ የሚያስችል መሆኑንም ተናግረዋል።
እየተሰጠ ያለው ስልጠናም በየደረጃው ያሉ የምክር ቤት አባላትና አመራሮችን በፌዴራሊዝም ስርዓቱ ላይ የጋራ ግንዛቤ ኖሯቸው ኢትዮጵያን እንዲያጸኑ ያለመ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሀሊማ ይማም በበኩላቸው የፌዴራሊዝም ስርዓቱ በቋንቋቸው ከመጠቀም ባለፈ "ባህልና ወጋችንን በማሳደግ ተጠቃሚ አድርጎናል" ብለዋል።
በክልሉ የሚገኙ ብሄረሰቦች በራሳቸው እንዲተዳደሩ በማድረግ ክልሉ ፌዴራሊዝምን በተግባር ያረጋገጠ መሆኑንም ገልጸዋል።
"የሚገጥሙንን ፈተናዎች ለመሻገር ህብረ ብሄራዊ ፌዴራሊዝምን በተሻለ መተግበር ይገባል" ያሉት ደግሞ በምስራቅ ጎጃም ዞን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ መልካሙ ጤናው ናቸው።
በኮምቦልቻ ከተማ ለአንድ ቀን በሚሰጠው በዚሁ ስልጠና ላይ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች አፈ ጉባኤዎች፣ ቋሚ ኮሚቴዎችና ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ መሆናቸው አሚኮ ዘግቧል።
Please wait, video is loading...
sarcasm wrote: ↑27 May 2023, 07:14
"አንድነት ኃይሉን ፍለጋ" .....
++++
ኢትዮጵያዊው ብሔርተኛ በጎሳ ፖለቲካ አራማጆች h3ኛ ጊዜ
እንደተሸነፈ መቀበል አለብን።
1ኛ. በግንቦት 20/1983 ዓ.ም= በማታለልና በጉልበት፤
2ኛ. በ1997 ዓ.ም ምርጫ= በጉልበት፤
3ኛ. በ2015 ዓ.ም ወያኔ የቀሰቀሰው ጦርነት ባለቀ ማግሥት= አሁንስ በምን? በጉልበት? በብልጠት? በማታለል?
** ሲጠቃለል፦
1. ጠ/ሚ ዐቢይ እና ብልጽግና የጎሳ ፖለቲካን ይከላከላሉ ብለን ያለምነው ሕልም መክኗል።
2.
ሕወሓት ታጥባ፣ ታጥና፣ ተከሽና መጥታለች። የግብር ልጆቿም የበላይነት አግኝተዋል።
3. ከኢዜማና ከቀሩት ፓርቲዎች ጠብ የሚል ነገር የለም።
4. የኦሮሞ አክራሪዎች የጀመሩት እነርሱን የምትመስል ኢትዮዽያ መፍጠር ካልሆነም የራሳቸውን መንግሥት ይዞ መውጣት ነው::
5. የሕዝቡ ሰቆቃስ እንዴት ሊያበቃ ይችላል?
(ከMarch 25/2023 የግል ማስታወሻዬ)
sarcasm wrote: ↑24 Oct 2022, 20:27
The Neguse Negest system is an organic federalist system devised by Ancient Tigrayans in Axum. The core foundations of the system are respect for
autonomy, self-rule and differences. Hence, the Abyssinia / Ethiopian Empire has always been a federalist arrangement.
The Neguse Negest system is a federalist system where the Neguses have autonomy on their territories and pay taxes to the Neguse Negest (federal government). The Neguse Negest looks after common defense and international relations. Actually, it looks like it was HSI who ended the federalist system when he fired the Neguses but still kept the Neguse Negest title.
He introduced a centralized state system into a country that has always been a federalist structure. Mengistu continued the madness of unitary state which resulted in Eritrea's independence.
The Isaias, Abiy & Amhara Elite / fake 'Ethiopianist' alliance have plunged the country into another bloody war after 30 years in order to
re-install a centralized / unitary state system and end the existing Constitutional Federalism.
Tigray has single-handedly defeated the Alliance and forced PM Abiy & his PP to commit to keep Constitutional Federalism.
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...