ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
ጉራጌን ከክልልነት የሚገታው ሃይል ሊኖር አይችልም! መኖርም የለበትም ! የህዝብ ጥያቄን የማያስመልስ መሪ ጉራጌ በሴራው ይነቅላል!
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
ባዬ ጋዝ ትልቅ የቴክኖለጂ እምርታ ነው።
የኤሌትሪካ ካፓኒዎች ነበሩ ይህንን ፕሮጀክት መስራት የነበረባቸው ። ለምን ብትል ዛፍ ካልተቆረጠ ብዙ ዝናብ ስለሚያገኙ ብዙ ኤሌትሪክ ያመርታሉ ደግሞም መሬቱ ስለማይሽረሽር ፣ ግድቡ በአፈር አይሞላም ይህ ማለት ግድቡ ለአምሳ አመት ያገለግላል ማለት ነው አንዳንዴ ዝናብ የለም ብለው እኮ የኤሌትሪካ ግድቦች ማምረታቸውን በጣም ይቀንሳሉ ይህ ሁሉ እንዳይመጣባቸው ሕዝቡን በባዬ ጋዝ እንዲጠቀም ማረግ ነበረባቸው።
በደርግ ዘመን ስልክ ቴሌ ነበር የሚስጥህ ከዚያ ደግሞ በየወሩ ቀስ ቀስ እያሉ የሚቆረጥ ይቆርጡብህ ነበር ደወልክም አልደወልክም ፣ ለምሳሌ ኤትሪካ ካምፓኒ የእንጀራ ምጣድ ለሁሉ ስወ በነፃ አዳርሱ በወር ስላሳ ብር እየቆረጠ በአስርና በአያ አመት ተከፍሎ የሚያልቅ ክፍያ ቢያረግ ምንኛ ይጠቀሙ ነበር
አሁን ወደ ባዬ ጋዙ ስመለስ ሴትዬዋ እንጀራ መጋገርያ እንጂ ሌላውን በሙሉ ይስራልናል ብላለች ታድያ ለእንጀራ ምድጃ በባዬ ጋዝ ተሰርቶዋል ቪድዬወን ተመልከት
ሌላው ደግሞ በጣም ታልቁ ጥቅም ማዳበርያ ማግኘታቸው ነው ፣ ይህ የተፈጥሮ ማዳበርያ ምግቡን በጣም ጣፋጭ ነው የሚያረገው ለምሳሌ ሱካር ድንች በተፈርጥሮ ማዳበርያ የበቀለ ሲቀቀል ፍርክስክስ አይልም፣ ሱካር ሱካር ይላል በኬሚካል ማዳበርያ የበቀለ ደግሞ ሱካር ሱካር ሳይሆን ወሃ ውሃ የሚል ፍርክርክስ የሚል ድንች ይሆናል ፣ አፕሉም ሁሉ ነገሩ ስትቀምስው ጣህሙን በደንብ ነው የምትለየው በዚህም ብዙ የውጭ ንግዶችን መሳብ እንችላለን
ሌላው ደግሞ ብዙ ባዬ ጋዞች ተስርተው ጥቅም መስጠት አቋርጠዋል ይላል ኤክስፕርቱ ታድያ የዚህ መዳኒቱ በነፃ ለሕዝቡ አለመስጠት ነው ። ገንዘብ የሚከፍሉበት ከሆነ በግዳቸው ይጠቀሙበታል ካልተጠቀሙበት እራሳቸውን ብቻ ነው የሚጎዱት ገንዘቡን ስለከፈሉ የሌላውን እድል አይዘጉም ማለት ነው። ደግሞ ገንዘባቸው ስለሚያጎጎቸው በደንብ ይጠብቁታል ማለት ነው ይህንን ካልኩ ይበቀኛል ። ትልቅ ለወጥ በጤናም በአይንና በሳንባ ረገድ ያመጣል ቻው
ይህ ንን ቪድዬ ካላየህው እይ እንጀራ በባዬ ጋዝ ሲጋገር ያሳያል
የኤሌትሪካ ካፓኒዎች ነበሩ ይህንን ፕሮጀክት መስራት የነበረባቸው ። ለምን ብትል ዛፍ ካልተቆረጠ ብዙ ዝናብ ስለሚያገኙ ብዙ ኤሌትሪክ ያመርታሉ ደግሞም መሬቱ ስለማይሽረሽር ፣ ግድቡ በአፈር አይሞላም ይህ ማለት ግድቡ ለአምሳ አመት ያገለግላል ማለት ነው አንዳንዴ ዝናብ የለም ብለው እኮ የኤሌትሪካ ግድቦች ማምረታቸውን በጣም ይቀንሳሉ ይህ ሁሉ እንዳይመጣባቸው ሕዝቡን በባዬ ጋዝ እንዲጠቀም ማረግ ነበረባቸው።
በደርግ ዘመን ስልክ ቴሌ ነበር የሚስጥህ ከዚያ ደግሞ በየወሩ ቀስ ቀስ እያሉ የሚቆረጥ ይቆርጡብህ ነበር ደወልክም አልደወልክም ፣ ለምሳሌ ኤትሪካ ካምፓኒ የእንጀራ ምጣድ ለሁሉ ስወ በነፃ አዳርሱ በወር ስላሳ ብር እየቆረጠ በአስርና በአያ አመት ተከፍሎ የሚያልቅ ክፍያ ቢያረግ ምንኛ ይጠቀሙ ነበር
አሁን ወደ ባዬ ጋዙ ስመለስ ሴትዬዋ እንጀራ መጋገርያ እንጂ ሌላውን በሙሉ ይስራልናል ብላለች ታድያ ለእንጀራ ምድጃ በባዬ ጋዝ ተሰርቶዋል ቪድዬወን ተመልከት
ሌላው ደግሞ በጣም ታልቁ ጥቅም ማዳበርያ ማግኘታቸው ነው ፣ ይህ የተፈጥሮ ማዳበርያ ምግቡን በጣም ጣፋጭ ነው የሚያረገው ለምሳሌ ሱካር ድንች በተፈርጥሮ ማዳበርያ የበቀለ ሲቀቀል ፍርክስክስ አይልም፣ ሱካር ሱካር ይላል በኬሚካል ማዳበርያ የበቀለ ደግሞ ሱካር ሱካር ሳይሆን ወሃ ውሃ የሚል ፍርክርክስ የሚል ድንች ይሆናል ፣ አፕሉም ሁሉ ነገሩ ስትቀምስው ጣህሙን በደንብ ነው የምትለየው በዚህም ብዙ የውጭ ንግዶችን መሳብ እንችላለን
ሌላው ደግሞ ብዙ ባዬ ጋዞች ተስርተው ጥቅም መስጠት አቋርጠዋል ይላል ኤክስፕርቱ ታድያ የዚህ መዳኒቱ በነፃ ለሕዝቡ አለመስጠት ነው ። ገንዘብ የሚከፍሉበት ከሆነ በግዳቸው ይጠቀሙበታል ካልተጠቀሙበት እራሳቸውን ብቻ ነው የሚጎዱት ገንዘቡን ስለከፈሉ የሌላውን እድል አይዘጉም ማለት ነው። ደግሞ ገንዘባቸው ስለሚያጎጎቸው በደንብ ይጠብቁታል ማለት ነው ይህንን ካልኩ ይበቀኛል ። ትልቅ ለወጥ በጤናም በአይንና በሳንባ ረገድ ያመጣል ቻው
ይህ ንን ቪድዬ ካላየህው እይ እንጀራ በባዬ ጋዝ ሲጋገር ያሳያል
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
ጀፎረ ማለት ገፈረ (ግፈር) የሚለው የጉራጌኛ ቃል ሲሆን 'መተው' ከጋራ አገልግሎት የተተው ቦታ ማለት ነው ። ቃሉ በአረብኛም አለ ጋፋር ወይም አል ጋፋር (al-ghafar) መተው ማለት ነው ። በክስታኔኛ ግፈር ተው ማለት ነው ። በሰባት ቤት ጀፎረ (ገፎረ) የጋራ ቦታ ወይም በንግሊዝ ዘ ኮመን የሚባለው ነው ። አሁን በመላ ጉራጌ ጀፎረ (ጌፎለ) የመንገድና የመንደር እቅድ ጽንሰ ሃሳብ እየሆነ ነው ። ባህላዊ የከተማ ፕላን ሲስተም ማለት ነው ።
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
The tribalist Horus,
When are you gonna talk about Ethiopian issues?
I am not saying that Guraghe are not Ethiopian but you always talk about it.
It's horrible!!!
Keep doing it and you will have no moral high ground to lecture others about the cons of ethnic politics.
Sew-Mehon Teshale
When are you gonna talk about Ethiopian issues?
I am not saying that Guraghe are not Ethiopian but you always talk about it.
It's horrible!!!
Keep doing it and you will have no moral high ground to lecture others about the cons of ethnic politics.
Sew-Mehon Teshale
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
simbe11simbe11 wrote: ↑18 Jul 2022, 16:52The tribalist Horus,
When are you gonna talk about Ethiopian issues?
I am not saying that Guraghe are not Ethiopian but you always talk about it.
It's horrible!!!
Keep doing it and you will have no moral high ground to lecture others about the cons of ethnic politics.
Sew-Mehon Teshale
can u give me one who are those Ethiopian Hororo should speak? give us one example... if u r talking about Amhara 100 of u talk about Amhara so he took break to talk about his region i don't see any wrong with that .. in fact u should have enjoy about the progress that his region make in fact i might even support his demand to become Region or state because they have what it take to be state unlike oromia or Amhara they r not warmongering people they use their energy 100% to develop their region
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
Ash,
I don't have a problem with Guraghes, or any other group for that matter, asking for their perceived rights.
I am fortunate enough to know what the Guraghe Development Association.
I have driven on the roads and crosses the bridges constructed by the association does.
My problem with Horus is on his constricted view of Ethiopian politics.
All he sees is Guraghe and Guraghe only.
He never evaluate things objectively from an Ethiopian point of view.
Other than that you(Ethioash) and Horus are not equal in any aspect.
You are one looter/thief TPLF goon who hates to see the bright future for Ethiopia.
Whereas, Horus is a person who shares millions of Ethiopians value with clear conscious.
I don't have a problem with Guraghes, or any other group for that matter, asking for their perceived rights.
I am fortunate enough to know what the Guraghe Development Association.
I have driven on the roads and crosses the bridges constructed by the association does.
My problem with Horus is on his constricted view of Ethiopian politics.
All he sees is Guraghe and Guraghe only.
He never evaluate things objectively from an Ethiopian point of view.
Other than that you(Ethioash) and Horus are not equal in any aspect.
You are one looter/thief TPLF goon who hates to see the bright future for Ethiopia.
Whereas, Horus is a person who shares millions of Ethiopians value with clear conscious.
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
A person worrying about his mom 24/7 doesn’t mean he/she hates other moms. In fact, if everyone truly focuses on his/her region without offending and harming others, we would have a better country.
Ethoash is the opposite of Horus. He’s a hornyy TPLF thug, who never spends a day without attacking others like an astray rabid dog. He is a mfkr with severe inferiority complex, which he tries to make up by belittling others and feeding off the impression he creates for himself.
Ethoash is the opposite of Horus. He’s a hornyy TPLF thug, who never spends a day without attacking others like an astray rabid dog. He is a mfkr with severe inferiority complex, which he tries to make up by belittling others and feeding off the impression he creates for himself.
simbe11 wrote: ↑18 Jul 2022, 17:53Ash,
I don't have a problem with Guraghes, or any other group for that matter, asking for their perceived rights.
I am fortunate enough to know what the Guraghe Development Association.
I have driven on the roads and crosses the bridges constructed by the association does.
My problem with Horus is on his constricted view of Ethiopian politics.
All he sees is Guraghe and Guraghe only.
He never evaluate things objectively from an Ethiopian point of view.
Other than that you(Ethioash) and Horus are not equal in any aspect.
You are one looter/thief TPLF goon who hates to see the bright future for Ethiopia.
Whereas, Horus is a person who shares millions of Ethiopians value with clear conscious.
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
simbe11 and Salam
can u guys talk about biogas how it transformed their villager life.. forget the politics for once and talk about biogas watch the video and pls comment what u feel about ... no smoke, no cutting wood, no chemical fertilizer etc this is the biggest transformation need your input
can u guys talk about biogas how it transformed their villager life.. forget the politics for once and talk about biogas watch the video and pls comment what u feel about ... no smoke, no cutting wood, no chemical fertilizer etc this is the biggest transformation need your input
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
Selam,
That's what I don't agree with. The only mom we got is Ethiopia. Especially for people like Guraghe who are spread all over the country. Creating the Guraghe region is creating regional mentality. Guraghe belongs to Ethiopia and Ethiopia belongs to Guraghe. This is not true for Guraghe only but the entire Ethiopian population.
That's why I call on Horus when he kept talking about Guraghe only. We have tribalists, infant so many of them. So when I hear a tribalist tendency, I despise it.
That's what I don't agree with. The only mom we got is Ethiopia. Especially for people like Guraghe who are spread all over the country. Creating the Guraghe region is creating regional mentality. Guraghe belongs to Ethiopia and Ethiopia belongs to Guraghe. This is not true for Guraghe only but the entire Ethiopian population.
That's why I call on Horus when he kept talking about Guraghe only. We have tribalists, infant so many of them. So when I hear a tribalist tendency, I despise it.
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
ሰላምsimbe11 wrote: ↑18 Jul 2022, 20:21Selam,
That's what I don't agree with. The only mom we got is Ethiopia. Especially for people like Guraghe who are spread all over the country. Creating the Guraghe region is creating regional mentality. Guraghe belongs to Ethiopia and Ethiopia belongs to Guraghe. This is not true for Guraghe only but the entire Ethiopian population.
That's why I call on Horus when he kept talking about Guraghe only. We have tribalists, infant so many of them. So when I hear a tribalist tendency, I despise it.
አንተ አሁን የምታደርገው የአባዷላን ክርክር ነው። ጉራጌ ተበትኖ ዘሩ ይጥፋ፣ ቋንቋው ይሙት፣ ባህሉ ይሙት ነው የምትለው! ይህን ለማለስት ያሳለህ ነገር ጉራጌዎች ምን አድርገውህ ነው? በምን ቢጎዱህ ነው?
ትግሬ በመላ ኢትዮጵያ የተበተነ ህዝብ ነው ግን የራሱ ክልል አለው ። አማራ በመላ ኢትዮጵያ የተበተነ ሕዝብ ነው፣ ግን የራሱ ክልል አለው ። ኦሮሞ በመላ ኢትዮጵያ የተበትነ ሕዝብ ነው ግ ን የራሱ ክልል አለው ። አይደለም ኦሮሞ አደሬ ክልል አለው ። አንተ ከላይ የተናገርከው ያፍ ወለምታ ከሆነ እቀበላለሁ ፣ እምነትህ ከሆነ ግን አዝናለሁ ። ዘረኘት ወይም ሬሲዝም የሚባለው ያ ነው ። የጉራጌ ሕዝብ እንዲያውም ለኢትዮጵያዊነቱ መጀምሪያ ነበር በራሱ ክልል ባህልና ቋንቋውን እንዲያበልጽግ መረዳት የነበረት!
አህን ግን እርሳው !ይህ 16ኛው ዘመን አይደለም ። ጉራጌ አይኑን እያየ ዘሩ አይሞትም። ቋንቋው አይሞትም፣ ባህሉ አይሞትም ፣ እድገቱ አይሞትም።
ቀድም ነገር አንተ ጉራጌ አይደለህም ! ስለ ጉራጌ ህዝብ እጣ ፈንታ ጨዋታ ውስጥ የለህበትም ። ልድገመው ከዚህ በኋላ በዚህ ትውልድ ዘመን ጉራጌ እንደ ጋፋት ዘርና ቋንቋ እንዲሞት የሚያሰሩ ካሉ ይህ ትውልድ ሞቶ በሱ መቃብር ላይ ብቻ ነው ጉራጌን ማጥፋት የሚቻለው ።
ኬይር!
Last edited by Horus on 19 Jul 2022, 00:06, edited 1 time in total.
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
Horus,
You are getting old. It was not Selam who replied it was me.
I, by no means, said the culture, language, and identity of Guraghe should disappear.
Identity of each ethnic group should be respected. We don't need regions for that to happen.
Remember Shoa?
Shoa used to have number of ethnic groups living in harmony.
Tigray, Amhara, Even Oromo are not regions consist of only one ethnic group.
And F.Y.I
I am supporting the dismantling of the current system with the constitution.
You are getting old. It was not Selam who replied it was me.
I, by no means, said the culture, language, and identity of Guraghe should disappear.
Identity of each ethnic group should be respected. We don't need regions for that to happen.
Remember Shoa?
Shoa used to have number of ethnic groups living in harmony.
Tigray, Amhara, Even Oromo are not regions consist of only one ethnic group.
And F.Y.I
I am supporting the dismantling of the current system with the constitution.
Horus wrote: ↑18 Jul 2022, 23:05ሰላምsimbe11 wrote: ↑18 Jul 2022, 20:21Selam,
That's what I don't agree with. The only mom we got is Ethiopia. Especially for people like Guraghe who are spread all over the country. Creating the Guraghe region is creating regional mentality. Guraghe belongs to Ethiopia and Ethiopia belongs to Guraghe. This is not true for Guraghe only but the entire Ethiopian population.
That's why I call on Horus when he kept talking about Guraghe only. We have tribalists, infant so many of them. So when I hear a tribalist tendency, I despise it.
አንተ አሁን የምታደርገው የአባዷላን ክርክር ነው። ጉራጌ ተበትኖ ዘሩ ይጥፋ፣ ቋንቋው ይሙት፣ ባህሉ ይሙት ነው የምትለው! ይህን ለማለስት ያሳለህ ነገር ጉራጌዎች ምን አድርገውህ ነው? በምን ቢጎዱህ ነው?
ትግሬ በመላ ኢትዮጵያ የተበተነ ህዝብ ነው ግን የራሱ ክልል አለው ። አማራ በመላ ኢትዮጵያ የተበተነ ሕዝብ ነው፣ ግን የራሱ ክልል አለው ። ኦሮሞ በመላ ኢትዮጵያ የተበትነ ሕዝብ ነው ግ ን የራሱ ክልል አለው ። አይደለም ኦሮሞ አደሬ ክልል አለው ። አንተ ከላይ የተናገርከው ያፍ ወለምታ ከሆነ እቀበላለሁ ፣ እምነትህ ከሆነ ግን አዝናለሁ ። ዘረኘት ወይም ሬሲዝም የሚባለው ያ ነው ። የጉራጌ ሕዝብ እንዲያውም ለኢትዮጵያዊነቱ መጀምሪያ ነበር በራሱ ክልል ባህልና ቋንቋውን እንዲያበልጽግ መረዳት የነበረት!
አህን ግን እርሳው !ይህ 16ኛው ዘመን አይደለም ። ጉራጌ አይኑን እያየ ዘሩ አይሞትም። ቋንቋው አይሞትም፣ ባህሉ አይሞትም ፣ እድገቱ አይሞትም።
ቀድም ነገር አንተ ጉራጌ አይደለህም ! ስለ ጉራጌ ህዝብ እጣ ፈንታ ጨዋታ ውስጥ የለህበትም ። ልድገመው ከዚህ በኋላ በዚህ ትውልድ ዘመን ጉራጌ እንደ ጋፋት ዘርና ቋንቋ እንዲሞት የሚያሰሩ ካሉ ይህ ትውልድ ሞቶ በሱ መቃብር ላይ ብቻ ነው ኡራጌን ማጥፋት የሚቻለው ።
ኬይር!
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
ሲምቤ ለርማቱ አመሰኛለሁ! ስላምን ይቅርታ። ክልሎች ይፍረሱ ብዬ የምከራከረውኮ አንዱ እኔ ነኝ። ክልሎች ይፍረሱ የሚለው የኔ ግላዊ አቋምና መሬት ላይ ያለው ማናልባትም ለረጅም ዘመን የሚቆየው የኢትዮጵያ ፖሊቲቻል፣ ሶሺያልና ካልቸራል እስትራክቸር ሁለት የተለያዩ እንስሶች ናቸው።
መላ የኢትዮጵያ ህዝብ የክልል አደረጃጀት መጥፎ ነው፣ ተለውጦ በጂኦግራፊ ይከለል ሲባልና በዚያ አዲስ ፌዴራል ሲስተም ውስጥ እድገት፣ ቋንቋ፣ ካልቸር እንዴት እንደ ሚከወኑ ሁሉም ተስማምቶ አዲስ አገመንግስት ሲመጣ እንድ ማንኛው ፈራሽ ክልል ጉራጌ በደስታ ክልሉን አፍርሶ ባዲስ ክፍለ አገር ውስጥ ይገባል ።
ዛሬ መላ ኢትዮጵያ በክልል ተደራጅቶ ጉራጌ ንጹህ ዉሃ ያጣ፣ ሃኪም ለማግ ኘት አዋሳ እየሄድ፣ ህዝቡ በድህነት ቆርቁዞ የጉራጌ ገንዘብና እውቀት የሌላ ክልል ከተሞች እዲያለም ማስገደድ ከዘር ማጥፋት ያላነሰ ደባ ነው ። ጉራጌ በኢትዮጵያ ተበተነ ወይም ፍጹም ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ጉራጌነት አያስፈልግም የሚሉ የጉራጌ ህዝብ ጠላቶች ብቻ ናቸው። ጉራጌ ሌላ ጎሳ ከጠየቀውና ካገኘው መብት ውጭ አልጠየቀም ።
ይህ ህገ መንግስት እስካለ ደረስ ጉራጌ መብቱ እንዲከበርለት ይታገላል ። አገር ሲለወጥ አብረን እንለወጣለን። ጉራጌን የመስዋዕት በግ ማድረግ በዚህ ዘመን ካካ ነው
መላ የኢትዮጵያ ህዝብ የክልል አደረጃጀት መጥፎ ነው፣ ተለውጦ በጂኦግራፊ ይከለል ሲባልና በዚያ አዲስ ፌዴራል ሲስተም ውስጥ እድገት፣ ቋንቋ፣ ካልቸር እንዴት እንደ ሚከወኑ ሁሉም ተስማምቶ አዲስ አገመንግስት ሲመጣ እንድ ማንኛው ፈራሽ ክልል ጉራጌ በደስታ ክልሉን አፍርሶ ባዲስ ክፍለ አገር ውስጥ ይገባል ።
ዛሬ መላ ኢትዮጵያ በክልል ተደራጅቶ ጉራጌ ንጹህ ዉሃ ያጣ፣ ሃኪም ለማግ ኘት አዋሳ እየሄድ፣ ህዝቡ በድህነት ቆርቁዞ የጉራጌ ገንዘብና እውቀት የሌላ ክልል ከተሞች እዲያለም ማስገደድ ከዘር ማጥፋት ያላነሰ ደባ ነው ። ጉራጌ በኢትዮጵያ ተበተነ ወይም ፍጹም ኢትዮጵያዊ ስለሆነ ጉራጌነት አያስፈልግም የሚሉ የጉራጌ ህዝብ ጠላቶች ብቻ ናቸው። ጉራጌ ሌላ ጎሳ ከጠየቀውና ካገኘው መብት ውጭ አልጠየቀም ።
ይህ ህገ መንግስት እስካለ ደረስ ጉራጌ መብቱ እንዲከበርለት ይታገላል ። አገር ሲለወጥ አብረን እንለወጣለን። ጉራጌን የመስዋዕት በግ ማድረግ በዚህ ዘመን ካካ ነው
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
ጥያቄ? 81 ብሄር ብሄር ያለበት ሀገር አንድን ብሄር ለክልልነት ነገር ግን ሌላውን ለክልልነት የማያበቃው መስፍርቱ ምንድን ነው? ለምን በእርግጠኝነት መናገር የምንችለው ጎረቤቴ ክልል ከሆነ ሌላው ከዚያ በታች የመሆነ ፍላጎት በዛው መጠን ተነሻሽ ያደርገዋል ፤ ቁጥር እንዳይባል ሀረሬዎች ከሁለት መቶ ሺህ ባይበልጡም ክልል አላቸው ፤ እንደ አሚባ ምበጣጠስ ማቆምያ ይኖረው ይሆን ፟ ማየት ስላልቻልኩ ነው፤ ሁሉም ህብረተሰብ ሁሉም ቦታ እኩል የመኖር መብቱ ቢከበር እኔ እኔም ክልል ልሁን እሽቅድድሙ ባልኖረ ነበር ፤ ዋናው እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን እስከቀበሌ ድረስ ቢወርድ _ ያም የብዙ ሰውን የክልል ጥማት ያረካው ነበር፤
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
That doesn’t make sense to me. There is no Ethiopia without strong & peaceful Gurage or Amhara or Oromo & etc. I hope you agree. If that’s the case, what’s wrong with Gurages arranging their political & socio-economic system similar to the other regions and in a way they think is beneficial for them under the given circumstances. Given the unpredictable future of the country, why should tiny Gurages be expected to continue to be the glue & salt of others while the more muscular regions are ramping up their security & redrawing their borders? As long as the so-called Kilil system exists, every tribe that wants it, should have it. Before denying Gurages their right, try to convince the big bullies to abandon the system.
simbe11 wrote: ↑18 Jul 2022, 20:21Selam,
That's what I don't agree with. The only mom we got is Ethiopia. Especially for people like Guraghe who are spread all over the country. Creating the Guraghe region is creating regional mentality. Guraghe belongs to Ethiopia and Ethiopia belongs to Guraghe. This is not true for Guraghe only but the entire Ethiopian population.
That's why I call on Horus when he kept talking about Guraghe only. We have tribalists, infant so many of them. So when I hear a tribalist tendency, I despise it.
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
TGAA
በትክክል፤ የመጀመሪያ ጥፋት የትግሬ ወያኔ ስራ ነው። ቀጥሎ ኦነግ ነው ። በጣም የሚያሳዝነው ግን ያቢይ እርምጃ ነው ። ያን ሁሉ ሆያ ሆዬ ያልነው አቢይ ልክ ስልጣን ላይ እንደ ወጣ የጎሳ አገዛዝን ለመለወጥ የዜጎችን ንቅናቄ አጠናክሮ ወደ ሕገመንግስት ማሻሻልና ክልሎችን ወደ መለወጥ ይሄዳል ያልነው ሰው የመጅመሪያ ስራው ሲዳማን መክለል ሆነ።
ከዚያን ቀን ጀምሮ እኔ ብዙ ብያለሁ ደቡብ ፈርሷል ። ከዚያ በኋላ የማንኛውም ደቡብ ብሄር ክልል ከመሆን የሚያስቆመው የለም። ለምሳሌ ጌዲኦ እንመልከት ። 2 ሚሊዮን ናቸው ። አቢይ በጦር ቢያስፈራራቸውም ክልል መሆናቸው አይቀሬ ነው ። ጋሞ ክልል ይሆናል ። ወላይታ ክልል ይሆናል። ሃዲያ ክልል ይሆናል ጉራጌ ክልል ይሆናል ። ስልጤ ክልል ይሆናል ። በኔ እምነት ጉራጌና ስልጤ በቋንቋም ባህልም ታሪክም አንድ ህዝብ ናቸው ። ሁለቱ አንድ ክልል ለማድረግ የዋና ከተማ ችግር አለባቸው ። ለምሳሌ የጉራጌ መዲና ወልቂጤ ነው ። ግን ቡታጀራ እጅግ ያማረና ግዙፍ ከተማ ነው። ስለዚህ ዋና ከተማ ወልቂጤ ሆኖ ወራቤና ቡታጀራ ሁለቱ ግዙፍ የጉራጌ ስልጤ ከተሞች እንዲሆኑ ከተስማሙ ብቻ ነው ስልጤ ክልል የማይሆነው።
ማለትም ሌሎችም ብሄሮች ክልልነት መጠየቃቸው ማስቆም አይቻልም ። ከትግሬ እስከ ሱማሌ ክልሎች የራሳቸው ክልል ብቻ ሳይሆን የራሳቸው ጦር እያቆሙ ባለበት ዘመን ጉራጌ ክልል አይሁን ማለት ከሃላፊነትም ሃላፊነት የጎደለው አቋም ነው ። ክልሎች በዙ ክልል ችግር ነው ከተባለ ክልሎች ሁሉ እንዴት መች እንደ ሚፈርሱ ብሄራዊ ፓርላማ ክርክር ይጀምር።
ያሉት ክልሎችን ማፍረስ ሲጀመር አዳዲስ ክልሎች ከመፈጠር ያስቆማቸዋል ! ሳይንሱ ይህ ነው ። ሌላው በክልል እየለማ ሁሉም በሚከፍለው ታክስ አዲስ ክልል መከልከል ብሄራዊ አመጽ መቀስቀስ ነው።
በትክክል፤ የመጀመሪያ ጥፋት የትግሬ ወያኔ ስራ ነው። ቀጥሎ ኦነግ ነው ። በጣም የሚያሳዝነው ግን ያቢይ እርምጃ ነው ። ያን ሁሉ ሆያ ሆዬ ያልነው አቢይ ልክ ስልጣን ላይ እንደ ወጣ የጎሳ አገዛዝን ለመለወጥ የዜጎችን ንቅናቄ አጠናክሮ ወደ ሕገመንግስት ማሻሻልና ክልሎችን ወደ መለወጥ ይሄዳል ያልነው ሰው የመጅመሪያ ስራው ሲዳማን መክለል ሆነ።
ከዚያን ቀን ጀምሮ እኔ ብዙ ብያለሁ ደቡብ ፈርሷል ። ከዚያ በኋላ የማንኛውም ደቡብ ብሄር ክልል ከመሆን የሚያስቆመው የለም። ለምሳሌ ጌዲኦ እንመልከት ። 2 ሚሊዮን ናቸው ። አቢይ በጦር ቢያስፈራራቸውም ክልል መሆናቸው አይቀሬ ነው ። ጋሞ ክልል ይሆናል ። ወላይታ ክልል ይሆናል። ሃዲያ ክልል ይሆናል ጉራጌ ክልል ይሆናል ። ስልጤ ክልል ይሆናል ። በኔ እምነት ጉራጌና ስልጤ በቋንቋም ባህልም ታሪክም አንድ ህዝብ ናቸው ። ሁለቱ አንድ ክልል ለማድረግ የዋና ከተማ ችግር አለባቸው ። ለምሳሌ የጉራጌ መዲና ወልቂጤ ነው ። ግን ቡታጀራ እጅግ ያማረና ግዙፍ ከተማ ነው። ስለዚህ ዋና ከተማ ወልቂጤ ሆኖ ወራቤና ቡታጀራ ሁለቱ ግዙፍ የጉራጌ ስልጤ ከተሞች እንዲሆኑ ከተስማሙ ብቻ ነው ስልጤ ክልል የማይሆነው።
ማለትም ሌሎችም ብሄሮች ክልልነት መጠየቃቸው ማስቆም አይቻልም ። ከትግሬ እስከ ሱማሌ ክልሎች የራሳቸው ክልል ብቻ ሳይሆን የራሳቸው ጦር እያቆሙ ባለበት ዘመን ጉራጌ ክልል አይሁን ማለት ከሃላፊነትም ሃላፊነት የጎደለው አቋም ነው ። ክልሎች በዙ ክልል ችግር ነው ከተባለ ክልሎች ሁሉ እንዴት መች እንደ ሚፈርሱ ብሄራዊ ፓርላማ ክርክር ይጀምር።
ያሉት ክልሎችን ማፍረስ ሲጀመር አዳዲስ ክልሎች ከመፈጠር ያስቆማቸዋል ! ሳይንሱ ይህ ነው ። ሌላው በክልል እየለማ ሁሉም በሚከፍለው ታክስ አዲስ ክልል መከልከል ብሄራዊ አመጽ መቀስቀስ ነው።
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
We don't have to agree. But, it's my longstanding stance reginal mentality is killing the Ethiopian identity. I stand by my stance that I disapprove regional states unconditionally. Supporting the a Gurgahe region while opposing the system are in conflict by nature. When the system is at fault, demanding the use of it doesn't make it right. Two negatives aren't positive, unless in maths.
With that being said, Guraghe never had a regional government to watch after their language or culture. The people have their own way of keeping their identity. That's a fact for every one in Ethiopia. So, Guraghes don't need the government approval to flourish, use their own language, and culture.
With that being said, Guraghe never had a regional government to watch after their language or culture. The people have their own way of keeping their identity. That's a fact for every one in Ethiopia. So, Guraghes don't need the government approval to flourish, use their own language, and culture.
Selam/ wrote: ↑19 Jul 2022, 01:30That doesn’t make sense to me. There is no Ethiopia without strong & peaceful Gurage or Amhara or Oromo & etc. I hope you agree. If that’s the case, what’s wrong with Gurages arranging their political & socio-economic system similar to the other regions and in a way they think is beneficial for them under the given circumstances. Given the unpredictable future of the country, why should tiny Gurages be expected to continue to be the glue & salt of others while the more muscular regions are ramping up their security & redrawing their borders? As long as the so-called Kilil system exists, every tribe that wants it, should have it. Before denying Gurages their right, try to convince the big bullies to abandon the system.
simbe11 wrote: ↑18 Jul 2022, 20:21Selam,
That's what I don't agree with. The only mom we got is Ethiopia. Especially for people like Guraghe who are spread all over the country. Creating the Guraghe region is creating regional mentality. Guraghe belongs to Ethiopia and Ethiopia belongs to Guraghe. This is not true for Guraghe only but the entire Ethiopian population.
That's why I call on Horus when he kept talking about Guraghe only. We have tribalists, infant so many of them. So when I hear a tribalist tendency, I despise it.
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
Simbe1
u must be new.... ato salam is an Eritrean he is not hear to make a good discussion he is here to spoil good discussion
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
You are wrong. If push comes to shove, I advise you to stand your ground. In other words, if a bully pushes you & snatches your property out of your hand, don’t sit idle & stay the course. Gurages are paying the same tax, if not more, as the others but they aren’t proportionally represented. Why should they be the sacrificial lamb for abolishing killil? And who are you to tell Gurages what’s best for them?
simbe11 wrote: ↑02 Aug 2022, 14:52We don't have to agree. But, it's my longstanding stance reginal mentality is killing the Ethiopian identity. I stand by my stance that I disapprove regional states unconditionally. Supporting the a Gurgahe region while opposing the system are in conflict by nature. When the system is at fault, demanding the use of it doesn't make it right. Two negatives aren't positive, unless in maths.
With that being said, Guraghe never had a regional government to watch after their language or culture. The people have their own way of keeping their identity. That's a fact for every one in Ethiopia. So, Guraghes don't need the government approval to flourish, use their own language, and culture.
Selam/ wrote: ↑19 Jul 2022, 01:30That doesn’t make sense to me. There is no Ethiopia without strong & peaceful Gurage or Amhara or Oromo & etc. I hope you agree. If that’s the case, what’s wrong with Gurages arranging their political & socio-economic system similar to the other regions and in a way they think is beneficial for them under the given circumstances. Given the unpredictable future of the country, why should tiny Gurages be expected to continue to be the glue & salt of others while the more muscular regions are ramping up their security & redrawing their borders? As long as the so-called Kilil system exists, every tribe that wants it, should have it. Before denying Gurages their right, try to convince the big bullies to abandon the system.
simbe11 wrote: ↑18 Jul 2022, 20:21Selam,
That's what I don't agree with. The only mom we got is Ethiopia. Especially for people like Guraghe who are spread all over the country. Creating the Guraghe region is creating regional mentality. Guraghe belongs to Ethiopia and Ethiopia belongs to Guraghe. This is not true for Guraghe only but the entire Ethiopian population.
That's why I call on Horus when he kept talking about Guraghe only. We have tribalists, infant so many of them. So when I hear a tribalist tendency, I despise it.
Re: ጉራጌ ገስግስ! ጉራጌ ንገስ! ጉራጌ ክልል ነው !!! መንገዶች ! ባዮጋዝ!
እንጭጭ ወያኔ - When you are unable to confront me directly, you try to go through another person. That’s a cheap shot as usual. Again you’re ዝብርቅርቅ። And you have publicly admitted to have stolen a sum of money to help your parents. By now, you have probably stolen more money to assist your girlfriend or wife. It sounds like a habit and full time career. So, who would trust a robber’s statement about my identity? May be another robber? ወራዳ ሌባ!