Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Horus » 15 Jul 2022, 21:48

ብልጽግና የህዝቦችን ህጋዊ መብትና ጥያቄን ጥሶ በሃይል፣ በጦር፣ በማስፈራራት ክለስተር የሚባል ቆሻሻ ሴራ በህዝብ ላይ ለመጫን ከሞከረ አገር አቀፍ አመጽና ጦርነት እንደ ሚከተል ከታሪክ ተማሩ እንላቸዋለን!!! አቢይ አህመድ በጦር ሃይል አስገድዶ ክልልነት ሊከለክለን ይችላል፣ ግን በጦር ሃይል ክለስተር ሊያደርገን አይችልም! አቢይ ዛሬም የሚረባ መካሪ ያጣ ሰው ነው ። ክለስተር ተግባራዊ ለማይሆን ነገር ለምንድን ነው ኦሮሞችና ብልጽግና ከ54 የደቡብ ብሄሮች ጋር ጦረነት የሚፈልጉት? እጅግ እጅግ አስገራሚ ነገር ነው። ጊዲኦ ክልል ልሁን ካለ ህዝቡ ድምጽ የሚሰጥበት ቀን ይነገረውና ጦርነት ያቆማል! ሌላው እንደዚያ ነው ። ጌዲኦ ወደፊት በመላ ደቡብ የሚመጣውን ነገር እያሳየን ነው!


Last edited by Horus on 15 Jul 2022, 22:12, edited 3 times in total.

Right
Member
Posts: 4855
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!!

Post by Right » 15 Jul 2022, 22:04

አገር አቀፍ አመጽና ጦርነት እንደ ሚከተል ከታሪክ ተማሩ እንላቸዋለን!!!

You have been supporting the PP government strongly when the Gamos and Amharas have been massacred. You have been serving this government in every capacity and as education minster.

But when your tribal interest is threatened, you are calling a nation wide resistance.
Not so fast. You have never been grateful to those who sacrificed a generation to safeguard the country so that all citizens can live peacefully.

The era of using other people is over. I just wish you good luck to be a Killil and then an independent country so that you can find out what it takes to safeguard a country.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!!

Post by sun » 15 Jul 2022, 22:17

Horus wrote:
15 Jul 2022, 21:48
ብልጽግና የህዝቦችን ህጋዊ መብትና ጥያቄን ጥሶ በሃይል፣ በጦር፣ በማስፈራራት ክለስተር የሚባል ቆሻሻ ሴራ በህዝብ ላይ ለመጫን ከሞከረ አገር አቀፍ አመጽና ጦርነት እንደ ሚከተል ከታሪክ ተማሩ እንላቸዋለን!!!
Your types of paranoid extremists can only sit on their dirty baboon ar$$ scavenging whatever is left over and blame the hardworking government and try to sabotage every healthy efforts of nation building and country developments.

The government has a clear cut mandate from the majority of the Ethiopian people who went out in droves and voted for the government in free, fair and transparent democratic election for the first time in 3000 years of Ethiopian history. And the government have 100% right to exercise its natural legitimate right to make or unmake policies in that country.

If you are agitating for the creation of outlaws and highway vagabond robbers then your dirty ticklish red ar$$ needs to be spanked, heated and molded to fit in to the shapes and boundaries of the law of the land, no question asked. Till then keep barking and braying high and loud! Okay? Okay!!



Union

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Union » 15 Jul 2022, 22:30

Don't let Birahu hear you call for nationwide resistance. He will get you killed. Birhanu has made his career through deceiving and throwing others and his own party under the bus, now he is doing it to his own Gurage people. What a time we live in. All liars are exposed!!

Horus
Senior Member+
Posts: 42919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Horus » 15 Jul 2022, 22:34

ጂል ሁላ!
አቢይ አህመድ ከትግሬ፣ ከአማራ፣ ከሱዳን፣ ከግብጽ፣ ከሸኔ፣ ከሻንጉል ካልሻባብ ሌላም ሌላ ያሉበት ጦርኔቶች ስለማይበቁት ስራዬ ብሎ በሰላም ህጋዊ እራሳቸውም የማደራጀትና ራሳቸውን የማስተዳደር ጥያቄን ያቀረቡትን 54 ብሄሮች በራሱ ግላዊ ፍላጎት ለመከስተር፣ ለመተካት ማንነታቸውን ለማጥፋት በኢትዮጵያ ህዝብ ሃብት የቆመውን ያገር ሰራዊት መብቱን በጠየቀ ሕዝብ ላይ የሚያዘምት ከሆነ ያኔ ነው የተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ህዝቦችን ህልውና እንዲጠብቅ የሚጠየቀው። ጌዲዮ ክልል ልሁን አለ እንጂ ተገጥዬ ሌላ አገር ልሁን አላለም ። አቢይ ጌዲኦን በጦር ሃይል ዞነ ወይም ወረጋ ማድረግ አይችልም ። ይህ መሰሉ ያፍሪካ አምባገነን ህሳቤ ባይታሰብ ይሻላል።

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!!

Post by sun » 15 Jul 2022, 22:50

Right wrote:
15 Jul 2022, 22:04
አገር አቀፍ አመጽና ጦርነት እንደ ሚከተል ከታሪክ ተማሩ እንላቸዋለን!!!

You have been supporting the PP government strongly when the Gamos and Amharas have been massacred. You have been serving this government in every capacity and as education minster.

But when your tribal interest is threatened, you are calling a nation wide resistance.
Not so fast. You have never been grateful to those who sacrificed a generation to safeguard the country so that all citizens can live peacefully.

The era of using other people is over. I just wish you good luck to be a Killil and then an independent country so that you can find out what it takes to safeguard a country.
In this case you said it perfectly right. Personally I don't know this individual but seen from his comments he behaves just like a street corner trust worthy cheap wh0re. A lot of times he blames Ethiopians for having regional and ethnic rights and attached equality issues. At the same time he turns around 360 degrees, blaming the government for not creating more and more fragmented miniature petty localities and hopeless impractical identities in an attempt to divide more and more and destroy all what we have together dreaming to become a king to seat over the hot volcano. Even for a street corner vagabond it is easy to preach violence and try to make that country descend in to the bottomless dirty drains like Ukraine or even Haiti, a country that fought and achieved its independence but then quickly lost any semblance of wisdom and tolerance and succumbed in to the endless cycles of violence, chaos, poverty an hopelessness.

We have only one single government at a time which we may change or not change democratically and peacefully when that time happens to come-bye. All else trying to preach hate or cheap bogus reasons an foment violence needs to be disciplined and subjected to the rules and laws of the country.

Horus
Senior Member+
Posts: 42919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Horus » 15 Jul 2022, 22:50

2 መቶ ሺ አደሬ ክልል ነው ። 2 ሚሊዮን የዲላ ከተማ ባለቤት ገዲኦ ለምንድን ነው ክልልነት የሚከለከለው?


Union

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Union » 15 Jul 2022, 22:55

አይ ውታፍ ነቃይ። UN መጥቶ ያድነኝ አልክ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Horus wrote:
15 Jul 2022, 22:34
ጂል ሁላ!
አቢይ አህመድ ከትግሬ፣ ከአማራ፣ ከሱዳን፣ ከግብጽ፣ ከሸኔ፣ ከሻንጉል ካልሻባብ ሌላም ሌላ ያሉበት ጦርኔቶች ስለማይበቁት ስራዬ ብሎ በሰላም ህጋዊ እራሳቸውም የማደራጀትና ራሳቸውን የማስተዳደር ጥያቄን ያቀረቡትን 54 ብሄሮች በራሱ ግላዊ ፍላጎት ለመከስተር፣ ለመተካት ማንነታቸውን ለማጥፋት በኢትዮጵያ ህዝብ ሃብት የቆመውን ያገር ሰራዊት መብቱን በጠየቀ ሕዝብ ላይ የሚያዘምት ከሆነ ያኔ ነው የተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ህዝቦችን ህልውና እንዲጠብቅ የሚጠየቀው። ጌዲዮ ክልል ልሁን አለ እንጂ ተገጥዬ ሌላ አገር ልሁን አላለም ። አቢይ ጌዲኦን በጦር ሃይል ዞነ ወይም ወረጋ ማድረግ አይችልም ። ይህ መሰሉ ያፍሪካ አምባገነን ህሳቤ ባይታሰብ ይሻላል።

Union

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!!

Post by Union » 15 Jul 2022, 22:58

አንተ ደደብ አጋሜ ህውሀት። አገር መሆን ስለማይችል እኮ ነው ሞክረው የሚለው እንጂ የጉራጌ ህዝብ ኢትዮጵያዊ ነው ምንግዜም!!


sun wrote:
15 Jul 2022, 22:50
Right wrote:
15 Jul 2022, 22:04
አገር አቀፍ አመጽና ጦርነት እንደ ሚከተል ከታሪክ ተማሩ እንላቸዋለን!!!

You have been supporting the PP government strongly when the Gamos and Amharas have been massacred. You have been serving this government in every capacity and as education minster.

But when your tribal interest is threatened, you are calling a nation wide resistance.
Not so fast. You have never been grateful to those who sacrificed a generation to safeguard the country so that all citizens can live peacefully.

The era of using other people is over. I just wish you good luck to be a Killil and then an independent country so that you can find out what it takes to safeguard a country.
In this case you said it perfectly right. Personally I don't know this individual but seen from his comments he behaves just like a street corner trust worthy cheap wh0re. A lot of times he blames Ethiopians for having regional and ethnic rights and attached equality issues. At the same time he turns around 360 degrees, blaming the government for not creating more and more fragmented miniature petty localities and hopeless impractical identities in an attempt to divide more and more and destroy all what we have together dreaming to become a king to seat over the hot volcano. Even for a street corner vagabond it is easy to preach violence and try to make that country descend in to the bottomless dirty drains like Ukraine or even Haiti, a country that fought and achieved its independence but then quickly lost any semblance of wisdom and tolerance and succumbed in to the endless cycles of violence, chaos, poverty an hopelessness.

We have only one single government at a time which we may change or not change democratically and peacefully when that time happens to come-bye. All else trying to preach hate or cheap bogus reasons an foment violence needs to be disciplined and subjected to the rules and laws of the country.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by sun » 15 Jul 2022, 23:08

Horus wrote:
15 Jul 2022, 22:34
ጂል ሁላ!
አቢይ አህመድ ከትግሬ፣ ከአማራ፣ ከሱዳን፣ ከግብጽ፣ ከሸኔ፣ ከሻንጉል ካልሻባብ ሌላም ሌላ ያሉበት ጦርኔቶች ስለማይበቁት ስራዬ ብሎ በሰላም ህጋዊ እራሳቸውም የማደራጀትና ራሳቸውን የማስተዳደር ጥያቄን ያቀረቡትን 54 ብሄሮች በራሱ ግላዊ ፍላጎት ለመከስተር፣ ለመተካት ማንነታቸውን ለማጥፋት በኢትዮጵያ ህዝብ ሃብት የቆመውን ያገር ሰራዊት መብቱን በጠየቀ ሕዝብ ላይ የሚያዘምት ከሆነ ያኔ ነው የተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ህዝቦችን ህልውና እንዲጠብቅ የሚጠየቀው። ጌዲዮ ክልል ልሁን አለ እንጂ ተገጥዬ ሌላ አገር ልሁን አላለም ። አቢይ ጌዲኦን በጦር ሃይል ዞነ ወይም ወረጋ ማድረግ አይችልም ። ይህ መሰሉ ያፍሪካ አምባገነን ህሳቤ ባይታሰብ ይሻላል።
Vagabong wh0reus,

The right to make or unmake internal or external boundaries of the country is the sole right of the democratically elected government and its democratically elected Prime Minister together with the Ethiopian parliament. And the Prime Minster is a commander in chief of the Ethiopian armed forces. The country need not be a simple playing ground of some intoxicated street corner vagabond day dreams, else we will soon have plenty of them mushrooming all over the places and demanding independence for 100 separate countries with 100 separate petty baboon kings dreaming to rule over them. Keep screaming until your cursed jaws break apart. Fanddiyya Fattalaa!



Union

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Union » 15 Jul 2022, 23:24

You አጋሜ :lol: :lol: :lol: :lol:
sun wrote:
15 Jul 2022, 23:08
Horus wrote:
15 Jul 2022, 22:34
ጂል ሁላ!
አቢይ አህመድ ከትግሬ፣ ከአማራ፣ ከሱዳን፣ ከግብጽ፣ ከሸኔ፣ ከሻንጉል ካልሻባብ ሌላም ሌላ ያሉበት ጦርኔቶች ስለማይበቁት ስራዬ ብሎ በሰላም ህጋዊ እራሳቸውም የማደራጀትና ራሳቸውን የማስተዳደር ጥያቄን ያቀረቡትን 54 ብሄሮች በራሱ ግላዊ ፍላጎት ለመከስተር፣ ለመተካት ማንነታቸውን ለማጥፋት በኢትዮጵያ ህዝብ ሃብት የቆመውን ያገር ሰራዊት መብቱን በጠየቀ ሕዝብ ላይ የሚያዘምት ከሆነ ያኔ ነው የተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ህዝቦችን ህልውና እንዲጠብቅ የሚጠየቀው። ጌዲዮ ክልል ልሁን አለ እንጂ ተገጥዬ ሌላ አገር ልሁን አላለም ። አቢይ ጌዲኦን በጦር ሃይል ዞነ ወይም ወረጋ ማድረግ አይችልም ። ይህ መሰሉ ያፍሪካ አምባገነን ህሳቤ ባይታሰብ ይሻላል።
Vagabong wh0reus,

The right to make or unmake internal or external boundaries of the country is the sole right of the democratically elected government and its democratically elected Prime Minister together with the Ethiopian parliament. And the Prime Minster is a commander in chief of the Ethiopian armed forces. The country need not be a simple playing ground of some intoxicated street corner vagabond day dreams, else we will soon have plenty of them mushrooming all over the places and demanding independence for 100 separate countries with 100 separate petty baboon kings dreaming to rule over them. Keep screaming until your cursed jaws break apart. Fanddiyya Fattalaa!



sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!!

Post by sun » 15 Jul 2022, 23:25

Here we are not talking about me (SUN) being Wayane or not Wayane.

We are talking about you if you may help invite the UN and liberate wh0reuas to be independent from Ethiopia. As for Wayane I rejected the independence drive because I have the bigger and richer Ethiopia together with other Ethiopians. Gurages are the best Ethiopians who love their country and Ethiopian unity. Even Mollachas like you can share and enjoy life as long as you refrain from inciting violence and try to weaken Mamma Ethiopia for nothing.


union wrote:
15 Jul 2022, 22:58
አንተ ደደብ [deleted] ህውሀት። አገር መሆን ስለማይችል እኮ ነው ሞክረው የሚለው እንጂ የጉራጌ ህዝብ ኢትዮጵያዊ ነው ምንግዜም!!


sun wrote:
15 Jul 2022, 22:50
Right wrote:
15 Jul 2022, 22:04
አገር አቀፍ አመጽና ጦርነት እንደ ሚከተል ከታሪክ ተማሩ እንላቸዋለን!!!

You have been supporting the PP government strongly when the Gamos and Amharas have been massacred. You have been serving this government in every capacity and as education minster.

But when your tribal interest is threatened, you are calling a nation wide resistance.
Not so fast. You have never been grateful to those who sacrificed a generation to safeguard the country so that all citizens can live peacefully.

The era of using other people is over. I just wish you good luck to be a Killil and then an independent country so that you can find out what it takes to safeguard a country.
In this case you said it perfectly right. Personally I don't know this individual but seen from his comments he behaves just like a street corner trust worthy cheap wh0re. A lot of times he blames Ethiopians for having regional and ethnic rights and attached equality issues. At the same time he turns around 360 degrees, blaming the government for not creating more and more fragmented miniature petty localities and hopeless impractical identities in an attempt to divide more and more and destroy all what we have together dreaming to become a king to seat over the hot volcano. Even for a street corner vagabond it is easy to preach violence and try to make that country descend in to the bottomless dirty drains like Ukraine or even Haiti, a country that fought and achieved its independence but then quickly lost any semblance of wisdom and tolerance and succumbed in to the endless cycles of violence, chaos, poverty an hopelessness.

We have only one single government at a time which we may change or not change democratically and peacefully when that time happens to come-bye. All else trying to preach hate or cheap bogus reasons an foment violence needs to be disciplined and subjected to the rules and laws of the country.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Sam Ebalalehu » 16 Jul 2022, 00:04

በኔ እምነት የድንቁርና ምልክት ነው አንድ ተራ የ ER አባል ለኢትዮጵያ መንግሥት ምን ማረግ እንዳለበትና እንደሌለበት ቀጭን ትእዛዝ ለመስጠት መሞከር። አንድ ዘፈን ነበር አቅምን አውቆ መኖር ጥሩ ነው የሚል ልጅ እያለሁ። ጥሩ አባባል ነው። የኢትዮጵያ ፖለቲክስ ላለፉት ሰላሳ አመት የኢትዮጵያም ሆነ የአለም ፖለቲካ በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ግለሰቦች
ሲጫወቱበት የነበር ነው። ያንን ውስብሰብ ዛሪ በመፈክር ጋጋታ ይፈታል ብሎ ማሰብ እደግመዋለሁ ድንቁርና ነው። ማንም ሰው የፖለቲካ እምነቱን መሞገት መብቱ ነው። ግን ሁሌ አውቃለሁ ፣ መንግሥት ሁሌም ደንቆሮ ነው ብሎ ማሰብ የሚያከስር አካሄድ ነው።
የ TPLF ፖለቲከኞች የትግራይን ህዝብ መያዣ አድርገው እንደተጠቀሙበት ሁሉ ዛሪ አዲስ የመንደር ፖለቲከኞች "ህዝባቸውን" መያዣ አርገው ትርምስ እንፈጥራለን ሲሉ no መባል አለባቸው።
Last edited by Sam Ebalalehu on 16 Jul 2022, 00:07, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Horus » 16 Jul 2022, 00:05

ፖለቲካን ለግዜ ማሳለፊያ ተዝናኖት ለምትተቹ ያለኝ አንድ ምሳሰቢያ ይህ ነው ። ጉሮሮና ጆሮአሁ እስከ ሚሰነጠቅ ልትጮሁ ልትንጫጩ ትችላላችሁ ። ደቡ ኢትዮጵያ ማለት የኢትዮጵያ አንድ ሶስተኛ የ54 ብሄሮች ህይወት የሚወሰንበት ቦታ ነው። ያ ህዝብ ነው ማንኛውንም የሚሆነውም የማይሆነውም የሚወስነው ። ማን ክልል ይሆናል፣ ማን ዞን ይሆናል፣ ማን ልዩ ዞነ ይሆናል የሚወስነው እራሱ ያ ህዝብ ነው ። ይህን እንኳን የማይገባችሁ የፖለቲካ መሃይሞች በማያገባችሁ ነገር ትምቦጫረቃለችሁ ።

የደቡብ ህዝብ መብቱን እንዲከበርለት ጠይቋል። ብልጽግ ና የ54 ብሄሮች ዘላለማዊ ህይወትና ማንነት ሊወስን ቀርቶ የኮንዶሚየም እጣ በትክክል ማውጣት የማይችል ሕዝቦችን እያፈናቀለ የነሱን ምግብ በመሸጥ የሚከብር የሌቦች ጥርቅም ነው ። የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጭ ብሎ እየታዘበ ነው።

እኔ ለአቢይ መንግስት ምክር ነው የምለግሰው እንጂ ክልል መሆን የሚፈልጉት ብሄሮች ሁሉም ክልል ይሆናሉ፣ በሰላም ወይም ባመጽ! ዞነ መሆን የሚፈልጉት ብሄሮች ዞን ይሆናሉ ። በሰላም ወይም በአእጽ! ይህ የታሪክ ሕግ ነው።

ይህን ጉዳይ በቀላሉ ለብርቱካን መደቅሳ ተሰጥቶ እሷ በአንድ ብሄራዊ የምርጫ ቀን የህዝቦችን ሬፈረንደም አስደርጋ ነገሩን ት ዝጋው ! አይ እኛ አዲስ ተረኞች ስለሆንን አዲስ ድራማ ማሳየት አለብን ለሚሉ ደሞ መንገዱን ጭርቅ እንላቸዋለን። የኢትዮጵያ ሕዝብ ለአብዮት አዲስ አይደለም!

Horus
Senior Member+
Posts: 42919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Horus » 16 Jul 2022, 00:45

ሳም እባላለሁ፣
እኔ ለማሸማቀቅ ከመሞከር ለምን በማነሳቸው ሃስቦች ላይ አንድ ባንድ ስህተቴ ነቅሰህ አትሞግተኝ። አንተ ብቻ አይደለህም ምንግስትን የሚደግፍ፣ እኔም መንግስት ደጋፊ ነኝ ግን የመንግስት፣ ያቢይም፣ የብልጽግናም አምላኪ አይደለሁም ። አቢይ በአሁን ሰዓት በቀጥታ እያንዳንዱ ብሄር በራሱ ወስኖ ለፌዴረሽን ም/ቤት የጠየቀውን ጥያቄ አልምንም ማጭበርበር ማስፈራራት ወይም እብሪት ህጋዊ በሆነ ፕሮሴስ መፈጸም እንጂ አንተ ለክክልነት በቂ ነህ፣ አንተ ዘርህ ያ ይሁን፣ አንተ እራስህ መግዛት አትችልም የሚለው የተረኛ ነጋሲ እብሪት ሺ ግዜ የተበላ እቁብ ነው ። ገና ሳይጸነስ የወረደ ሽል ነው ። ይህ ለመንግስት ምክር እንጂ በመሰረቱ ቅዋሜም አይደለም ። ሳም እኔ ልንገርህ በረከተ መርገም ዳርዊንን ሲረግም ነበርኩ! ለኢትዮጵያ ፖለቲካ አዲስ ፍንዳታ አይደለሁም። አቢይ በብዙ መንገድ የራሱን ፖለቲካ ገደል እየከተተ ነው ። ከደቡብ ህዝብ ጋር የዚያ በሬ አባዱላና ሺመልስ ምክር እየተከተለ አገሪቷ ከጁ እየወጣች ነው ። ልብ አድረግ በጦር ልክ አስገባሃለሁ ለማለትኮ መንግስቱን የሚያክ አልነበረም ። መንግስቱ ዛሬ በኢትዮጵያ አፈር ውስጥ መቀበሩን አያውቅም! ታሪክ ደሞ እራሱን ይደግማል። እኔን ማሸማቀቅ አትችልም ። ካሻህ ሃሳቤ ተሟገት ሃሳብ ካለህ ማለቴ ነው!


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Sam Ebalalehu » 16 Jul 2022, 01:26

እኔ ማንንም " ማሸማቀቅ" አልሻም። ችግሩ በአብዛኛው ያለው አንተ ጋ ነው። ኢትዮጵያዊነት ነው ወይንስ ጉራጌነት የአንተ ፖለቲካ ቅድሚያ የሚሰጠው ? እውነቱን እንነጋገር ከተባለ ለዛ መልስ ያለህ አይመስለኝም።
መለሰ አንዴ መጀመሪያ ትግሪ ነበርኩ። ቀስ በቀስ ኢትዮጵያዊ ሆንኩ ብሎ ሲያደነቁረን ነበር።
አንተም ዛሪ ክልል ካልጠፋ በህግ ጉራጌ ክልል መሆን አለበት ብለህ ትሞግታለህ። በዛኑ ቀን አቢይ ክልልን ማጥፋት አለበት ትላለህ። በሁለቱ ሙግቶችህ መሀል ቅራኔ አለ ብለህ አታስብም።
ከልል የኢትዮጵያ ፖለቲካ መሰረታዊ ችግር ነው ካልክ ለሰከንድ እንኳ ስለጉራጌ ክልል መወለድ አትሞግትም ነበር። ሁለት ተቃራኒ ሀሳቦችን በአንድ ግዜ ማስተናገድ ለማንም የሚቻል አይመስለኝም።
ስለዚህ አንዱን መመረጥህ የግድ ሊሆንብህ ነው።

Union

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Union » 16 Jul 2022, 01:51

:lol: :lol: :lol: :lol: ውታፍ ነቃይ ሆረስ። keep su'cking that di'ck till you get hit like agames :lol:

Sam Ebalalehu wrote:
16 Jul 2022, 00:04
በኔ እምነት የድንቁርና ምልክት ነው አንድ ተራ የ ER አባል ለኢትዮጵያ መንግሥት ምን ማረግ እንዳለበትና እንደሌለበት ቀጭን ትእዛዝ ለመስጠት መሞከር። አንድ ዘፈን ነበር አቅምን አውቆ መኖር ጥሩ ነው የሚል ልጅ እያለሁ። ጥሩ አባባል ነው። የኢትዮጵያ ፖለቲክስ ላለፉት ሰላሳ አመት የኢትዮጵያም ሆነ የአለም ፖለቲካ በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ግለሰቦች
ሲጫወቱበት የነበር ነው። ያንን ውስብሰብ ዛሪ በመፈክር ጋጋታ ይፈታል ብሎ ማሰብ እደግመዋለሁ ድንቁርና ነው። ማንም ሰው የፖለቲካ እምነቱን መሞገት መብቱ ነው። ግን ሁሌ አውቃለሁ ፣ መንግሥት ሁሌም ደንቆሮ ነው ብሎ ማሰብ የሚያከስር አካሄድ ነው።
የ TPLF ፖለቲከኞች የትግራይን ህዝብ መያዣ አድርገው እንደተጠቀሙበት ሁሉ ዛሪ አዲስ የመንደር ፖለቲከኞች "ህዝባቸውን" መያዣ አርገው ትርምስ እንፈጥራለን ሲሉ no መባል አለባቸው።

Horus
Senior Member+
Posts: 42919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Horus » 16 Jul 2022, 02:27

ሳም
የፖለቲካ አላማ ምን እንደ ሆነ ካልገባህ የፖለቲካ ፖሊሲና አቋም ወደ እምነትና ሃይማኖት ይለወጣል ። ሳም ሺ ግዜ እየተሳሳክ ነው። አንደኛ ጉራጌ ማን እንደ ሆነ አታቅም። ሁለተኛ ጉራጌ ለጻነት የሚሰጠው ዋጋ አታቅም። እኔ ላንዴም ለሁሌም ይህን ልንገርህ ጉራጌን ወይ ጉራጌ ወይ ኢትዮጵያ አንዱን ምረጥ፣ መጀምሪያ ጉራጌ ነህ ወይ ኢትዮጵያዊ የሚለው ጥያቄ አይደለም እኔን ዉሻዬ እንደዚያ አይጠየቅም ። ያ ያንተ ፈስ ነው! ያ አንተ ያዘልከው ፈስ ያ ነውና አንተው ፍሳው። ጉራጌ ማለት ኢትዮጵያ ማለት ነው፣ ኢትዮጵያ ማለት ጉራጌ ማለት ነው። ይህን የሚገነዘብ ኢንተለጀንስ ከሌለህ ያ ያንተ ችግር ነው ። ጉራጌ ብቻ አይደለም 54 ብሄሮች እራሳቸው ለእድገታቸው በሚመቻቸው መንገድ እራሳቸውን ማደራጀት ማስተዳደር ይደልጋሉ ! ነጻ ሰው፣ ነጻ ዜጋ፣ ነጻ ኢትዮጵያዊ ሰልሆኑ ! ይህ ደሞ የማንኛውን ክቡር ኢትዮጵያዊ ዜጋ መብትና ጸጋ ነው! ጉራጌ በፊውዳል አገዛዝና በጎሳ ቅሻሻ አገዛዝ ስር ከመውደቁ በፊት በራሱ ስርዓት እራሱን የሚገዛ አጉራ ጠነ ህዝብ ነበር ። ነጻ ኢትዮጵያ ያ ነች፣ ያንተ ፊውዳል ባርነት፣ ሰርፍደም ወይም አሁን ያንተ ዘመዶች ያመጡት አንድን ጎሳ ሌላ የሚገዛበት ኢትዮጵያ አይደለችም። ስለዚህ የምትናገረውን ማወቅ አለብህ! ጉራጌ ጉራጌ ሳይሆን ቀርቶ ኢትዮጵያዊ ቢሆን በማን እንዲገዛ ነው የምትፈልገው? በትግሬ? ባማራ? ወይስ በኦሮሞ? አንተ ይህን ሁሉ ዘመን ስለፖለቲካ ስትሞጫጭር የሰው ልጅ ነጻነት፣ የሰው ልጅ ራስ ገዝነት ምን ማለት እንደ ሆነ ያልገባህ ሰው ነው! አንተ እርሳህ ምን ሆንክና ነው ጉራጌን ኢትዮጵያዊ ነህ ወይስ ጉራጌ የሚለው የደደቦች እና የተገንጣዮች ጥያቄ የምትዘልፈው?

ሺ ግዜ ደግሜ ልንገርህ ፣ ጉራጌ በራሱ ድርጅት፣ በራሱ ማህበር ራሱን ማስተዳደር እንጂ የማንም ክለስተር በለው ብልጽኛ በለው ኢዜማ ምናም ብለው የማንም ተገዦ አይደለም። ይህ ነው ኢትዮጵያዊ ነጻ ሰው ነጻ ህዝብ ማለት! ስለዚህ ሆረስ ገጻ ላይ አትምጣ! ኢትዮያዊ ከሆንክ ያን ማን ነትክን እዚያው አንተው ኑረው ። ስለጉራጌ ኢትዮጵያዊነት ለመተቸት ባይዳዳህ መልካም ነው! በነገራችን ላይ ጉራጌ ክልል ይሆናል! ይህን ቃል አስታውስ !

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Sam Ebalalehu » 16 Jul 2022, 02:51

የጉራጌ ክልል መሆን አለመሆን ያንተ ችግር ነው። የኔ አይደለም። ባለቀ ሰአት ነው የ Tribalismን ካባ ያጠለቅከው ወዳጄ። የ traibslist መፈንጫ የሆነው ER ብዙ ግዜ ስላረክ ድፍን ኢትዮጵያ እንደዛ ሊመስለሀ ይችላል። ተሳስተሃል።

Horus
Senior Member+
Posts: 42919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብልጽግና ፓርቲ 54 የደቡብ ብሄሮችን በክለስተር ለማጥፋት የሚያሴረው ሴራ ምን እንደ ሚያስከትል በጌዲኦ መታየት ጀመረ!! አቢይ ከፍተኛ የፖለቲካ ካፒታል እያባከነ ነው!!

Post by Horus » 16 Jul 2022, 02:59

Sam Ebalalehu wrote:
16 Jul 2022, 02:51
የጉራጌ ክልል መሆን አለመሆን ያንተ ችግር ነው። የኔ አይደለም። ባለቀ ሰአት ነው የ Tribalismን ካባ ያጠለቅከው ወዳጄ። የ traibslist መፈንጫ የሆነው ER ብዙ ግዜ ስላረክ ድፍን ኢትዮጵያ እንደዛ ሊመስለሀ ይችላል። ተሳስተሃል።
በቃ! እዛ ሂደህ ከመሰሎችህ ጋር ዋል! ለምንድን ነው በኔ ሃረግ ላይ የምትለጠፈው? እራስህን ማክበር አለብህ! እኔ ከዛሬ ጀምሬ አንተን እንደ አንድ ፖለቲካ አዋቂ ነጻ ዜጋ ክብር ስለማልሰጥህ ከኔ ጋር አትለፋደድ። ስለማንኛውም የፖለቲካ ጉዳይ ሆረስን መቃወም ጭምር ከሌሎች ጋር የምትለውን በል! ኬርይ!!!

Post Reply