Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13267
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

This is tru on the first part, on the last part I beg to differ

Post by DefendTheTruth » 17 Jun 2022, 16:41



I think to have expressed my view with regard to the first sentence before on this forum and I fully agree with President Isayas' assessment.

On the last sentence I would like to differ and think that it is not achievable so easily. It is either very much costly or even impracticable.

No one has got a lost love with TPLF, it has lost that credential long time ago, if it had one before. That was over at least since it openly attacked the NDF of the nation, in the case of Ethiopia.

But TPLF is among millions of Tigrean citizens and catching and destroying it will not be so easy, even not practicable. So a wise and more appropriate strategy needs to be designed and used to separate the criminals from the mass and bring them to justice, in my view. Such a strategy may take time, but more efficient at the end, I think.

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: This is tru on the first part, on the last part I beg to differ

Post by Ethoash » 17 Jun 2022, 16:59

ግራና ቀኝ ንጝግር this kind of speech tradition is Eritrean boys here ato Cigar and his buddy say why AGAME get involved in Eritreans issue while they themselves dolling their noise in Ethiopia and Agame issue. this people r sicks anyhow here is my answer

እኔ ስላም እፈልጋለሁ ነገር ግን ከወያኔ ጋር ጦርነት ማረግ እፈልጋለሁ

ሴትየዋ እኔ ባል ማግባት ወይም ፍቅር ከውንድ ጋራ ማረግ አልፈልግም ግን ልጅ እፈልጋለሁ

ገበሬ መሆን እፈልጋለሁ ግን ማረስ አልፈልግም

የወተት አምራች መሆን እፈልጋልሁ ግን የላም እዳሪ ምንጋትም ሽታውንም አልፈልግም

መማር እፈልጋለሁ ግን ማንበብ አልፈልግም፣

ብር እወዳለሁ ግን ስራ አትበሉኝ

መብላት እወዳለሁ አላምጥ እንዳትሉኝ።
ወርቅ መግዛት እወዳለሁ ፣ ግን መክፈል አልፈልግም ይቀፈኛል።

እንዴት ተደርጎ ነው ስላም ፈልጎ ፣ የስላምን ዋጋ መክፈል የማይፈልገው። ማንም ወያኔን ወደዳቸው ያለው የለም ። ወያኔዎቹ አርፈው ቦታቸው ይቀመጣሉ እሱም አርፎ ቦታው ይቀመጣል ። አሁን ግን ችግሩ ጦርነት ስለቀስቀስ ይሳያስ በማያገባው ጦርነት በትግሬዎቹ ላይ አርጎ እስከመቀሌ ድረስ መጥቶ ስላማዊን ሕዝብ ስለገድለ ፣ ሴቶቹን ስለደፈረ የጦር ካሳ መክፈል አለበት ከዚያ ከትግሬ መሬት ላይ ወጥቶ በስላሙ መኖር ይችላል ጦርነት ማረግ ካልፈለገ።

ግን እኔ ሞቼ እገኛለሁ ወያኔን ካላጠፋሁ ካለ ። እሱ ብቻ አይደለም የሚያሽንፈው ትግሬዎቹም ሊያሽንፉት ይችላሉ ከዚያ አስመራ መጥተው ከስልጣን ሊያወርዱት ይችላሉ። ይህንን አስቦበታል ወይስ ወያኔን እናወድም ሲል አባይን እያለው ነው። ለምን አባይ ጦርነት በገዛ ዜጉቹ ላይ ያረጋል። ያደረገውም ይብቃኝ ብሎ ስላም ሊፈልግ ሲል ይሳያስ ይህንን እሽሙር መጣል ምን ማለት ነው። ስምምነቱን አያርግ ጦሩን እንቀጥል ማለቱ ነው። አብይ እኮ ተሽንፎዋል መሽነፉንም አወቆዋል ስለዚህ ስላሙን መርጦዋል ። ይሳያስ እቅሙን ካወቀ ኢትዬዽያ መቶ ሃይ ሚሊዬን ናት ኤርትራ ደግሞ ሶስት ሚሊዬን የሽማግሌዎች አገር ናት ስለዚህ አቅሞን አውቃ ትኑር ባይ ነኝ እንቢ ካለች ትግሬዎቹና ኤርትራኖቹ አንድ ለአንድ ይጋፈጡ እንጂ እኛ ምን አገባን ባይ ነኝ።

justo
Member
Posts: 3226
Joined: 05 May 2013, 17:54

Re: This is tru on the first part, on the last part I beg to differ

Post by justo » 17 Jun 2022, 17:51

DefendTheTruth wrote:
17 Jun 2022, 16:41
A wise and more appropriate strategy needs to be designed and used to separate the criminals from the mass and bring them to justice, in my view. Such a strategy may take time, but more efficient at the end, I think.
We call this ጥራት የሌለው ኣስተሳሰብ, but we wish you good luck in any case.

Post Reply