To sit down for a talk with an entity that you designate as a terrorist is a defeat by itself. The people you are about to talk to are criminals that should have been killed or arrested and face justice.
OK - let us give peace a chance—sort of. But then keep the terms and conditions of the negotiations secret while the terrorists group put it out in front of the world is not only amateurish but it is also insincere.
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "A legitimate Gov't must define the frame of reference under which talks can happen"
The constitution is the major frame of reference. PM Abiy and his parliament have put their hands on the Bible or Quran and vowed in front of Ethiopians and the world they will uphold the constitution fully just less than a year ago. Ethiopians and the world will make sure they put the constitution as a major frame of reference.
sarcasm wrote: ↑11 Mar 2022, 08:34PM Abiy has committed to uphold the constitution
በእንዚህ ነገሮች ላይ ብሔራዊ መግባባት እንዲኖር ይፈልጋል :- የፌዴራል ሥርዓቱ፣ ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ፣ ሕገ መንግሥቱ - ብልፅግና ፓርቲ
በእንዚህ ነገሮች ላይ መግባባት consensus እንጂ ለውጥ change የለም
አገሩን የሚወድ ሰው ሁሉ በመሠረታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት እንዲኖረው ይፈልጋል። ብሔራዊ መግባባት ማለት ሁሉንም ጨፍልቆ አንድ ማድረግና በአንድ ሃሳብ እንዲስማማ ማድረግ ሳይሆን መሠረታዊ በሆኑ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ አተያይ መያዝን የሚመለከት ነው።
ምክንያቱም በአንድ አገር ወይም በአንድ ቤተሰብ ውስጥ እንኳን አንድ ዓይነት አስተሳሰብ ስለማይኖር ሕዝብም በሁሉም ነገር ላይ ይግባባል ማለት አይቻልም። ሆኖም ልዩነቱን አቻችሎ ለድርድር በማይቀርቡ ወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለአገር በሚጠቅም መልኩ በጋራ መስራት የግድ አስፈላጊ ነው።
ከአገር እና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቅም አንጻር ለድርድር የማይቀርቡ ነጥቦችን በመለየት የጋራ እስቤና መግባባት መያዝ የሚገባን ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ መወያየት ያስፈልጋል።ለአብነትም፣ በመሰረታዊነት ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ ላይ መግባባት ያስፈልጋል።
ምክንያቱም ሕገ መንግሥቱ ላይ መግባባት ካልተቻለ አብሮ መኖርም ሆነ እንደ አገር የሚታሰበውን ብልጽግና ማምጣት ያስቸግራል።ከሕገ መንግሥቱ በተጓዳኝም በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት አስፈላጊ ነው። የፌዴራል ሥርዓቱ ላይም ብሔራዊ መግባባት መፍጠር መቻል ሊፈጠሩ ከሚችሉ አላስፈላጊ ክስተቶች ይታደጋል።
https://www.facebook.com/prosperitypart ... 6204504104
Re: "A legitimate Gov't must define the frame of reference under which talks can happen"
Dumb Agame.
When the TPLF thugs attacked the northern command, they broke every law on the book and are criminals that need to be defeated. Criminals lose all their rights when they defy the central government. Abiy will fail miserably because he has no mandate to negotiate with terrorists. If he does, he is breaking the law and sooner or later the people will oust him just as they kicked the Agames out.
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "A legitimate Gov't must define the frame of reference under which talks can happen"
The terrorist TPLF puts forth its preconditions while Abiy the traitor is rushing in to save his power sacrificing the interests of Ethiopia and its people.