Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

አትሌት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ አበደች ። ቮዲዬ

Post by Ethoash » 13 Jun 2022, 18:37



"በላቤ ነው ያገኘውት ንብረቴን ሲነኩ ዝም አልልም" አትሌት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ በ ቅዳሜን ከሰአት

አማሮች እንዲህ ነው የሚያሳብዱህ። ሐይሌም እንዲሁ አሳብደውት ነው ከእስፖርት ቦታ የወጣው። ምክን ያቱ ምንድነው። ቀላል ነው መልሱ

አስልጣኝ ስወነት ቢሻው ጉቦ በልቶ የኛን የእግር ኩዋስ ካፒቴን ከብሔራዊ ቡድን አባረረው ናጄሪያዎች ጉቦ ስጥታው ነው። እንዲሁም እሱ ሲገርመኝ የእግርኩዋስ ኮሚሽን ሌላ ካፒቴን አስወጥተዋል ለምን እንደገና ጉቦ። አሁን ደግሞ ራጩዋን ሊያግዱ ሲፈልጉ ድራርቱን አሳበዱዋት ።

Horus
Senior Member+
Posts: 42993
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አትሌት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ አበደች ። ቮዲዬ

Post by Horus » 13 Jun 2022, 19:36

ደራርቱ ቱሉ፣ የኢትዮጵያ አንስት አምበሳ፣ እንኳንስ በህይወት ኖራ፣ ሺ ግዜ ታማ ብታብድ፣ ሺ ግዜ ሞታ እንኳን እስከ ዘመን ፍጻሜ ጀግናዬ ነች!!! ወረኛ ሹክሻክ ሁሉ !!! አቢይ እሷን የባህል ሚኒስትር እንደ ማድረግ ያን መሰሪ ኦነግ ወስዶ አስቀመጠ!! ድንቄም ፖለቲካ!!! ትልቁ ድል አድራጊ ፖለቲካ ደራርቱን እዚያ ቢያስቀምጥ ነበር!!

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 11001
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: አትሌት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ አበደች ። ቮዲዬ

Post by ethiopianunity » 13 Jun 2022, 19:40

Amedamu,

Every time you mentioned about Ethiopians that happened to be Amara and in certain profession, you attackvtgem because they are not corrupt. You are trying to hide your criminal group Weyane their corruption and instead you transfer the blame to the true Ethiopian professionals. So here, you are trying to hide your corrupt people in running profession.

Post Reply