Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

How many more days before Abiy Ahmed declares war in partnership with TPLF

Post by Revelations » 10 Jun 2022, 12:45

Please wait, video is loading...

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: How many more days before Abiy Ahmed declares war in partnership with TPLF

Post by Revelations » 10 Jun 2022, 13:02

His cadres have been dropping hints. How long will it take him to come out of the closet?

https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A ... acebook-dw


Right
Member
Posts: 4883
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: How many more days before Abiy Ahmed declares war in partnership with TPLF

Post by Right » 10 Jun 2022, 16:15

It will come out as the name of peace. Once the trap door is closed, the clown will be left with no choice. Obasanjo’s trip to the region, the clown’s trip to Somalia and the release of POW’s by TPLF are all indicates that a gradual step to minimize the blowback’s of peace with the TPLF.
The US is now on the driver sit. They are the one who is telling the clown what to do. They will throw him under the bus when he finishes burning all the bridges.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: How many more days before Abiy Ahmed declares war in partnership with TPLF

Post by Za-Ilmaknun » 10 Jun 2022, 18:09

በሰሜን ኢትዮጵያ በኤርትራ ድንበር አዋሳኝ አከባቢ በትግራይ ሃይሎች እና በኤርትራ መንግስት ሰራዊት መካከል የሚስተዋለው ውጥረት ለቀጠናው ሌላ አስከፊ ስጋት እንዳይደቅን ፖለቲከኞች ገለጹ፡፡አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የገለጹት የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች አመራሮች እንደሚሉት የኢትዮጵን የውስጥ ጉዳይ በሰላማዊ ሁኔታ መፍታት ግጭቶችን ድንበር ከመሻገር መቆጣጠርም ይቻላል፡፡የኢትዮጵያ መንግስት ትግራይ ክልልን እያስተዳደረ የሚገኘውን ህዝባዊ ወያኔ ኃርነት ትግራይ (ህወሓት)ን በኤርትራ ላይ ተደጋጋሚ የግጭት ሙከራ በማድረግ ጥረት በተደጋጋሚ ሲከስ ይስተዋላል፡፡ በሰሜን ኢትዮጵያ መንግስትን የሚፋለመውና በኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብርተኝነት የተፈረጀው ህወሓት የኢትዮጵያ እና የኤርትራ መንግስታትን ወደ ጦርነት ለማስገባት ፍላጎት እንዳለውም የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ባለፈው ሳምንት ለዶይቼ ቬለ አብራርተው ነበር፡፡
የህወሓት ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ ባለፈው ሳምንት የትግራይ ኃይሎች የኤርትራ መንግስት ሰራዊትን ጥቃት መመከቱንም ማሳወቃቸው አይዘነጋም፡፡ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) ምክትል ሊቀመንበር አቶ መስፍን ተስፋዬ ለዶይቼ ቬለ በሰጡት አስተያየት እንዳብራሩት ይህ በትግራ ኃይሎች እና በኤርትራ መካከል እንዳያገረሽ የሚያሰጋው ግጭት አስከፊ ገጽታ ሊኖረው እንደሚችል በማመልከት የግጭቱን መነሻ ከወዲሁ መግታት ቢቻል ይላሉ፡፡
እንደ ፖለቲከኛ መስፍን ገለጻ ከ2010ሩ የኢትዮጵያ መንግስታዊ ለውጥ በኋላ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል የመጣው የሰላም አየር ወደ ታች በተለይም ወደ ትግራይ ክልል ወርዶ ያልተስተዋለ መሆኑ እና ከአንድ ዓመት በፊት በትግራይ በተካሄደው ጦርነት የኤርትራ ሰራዊት በሰብዓዊ መብት ጥሰት መከሰሱ የሁለቱን ወገኖች ቁርሾ ያባብሳል፡፡ ሌላኛው ፖለቲከኛ አቶ ሙላቱ ገመቹ ስለአሁናዊ የሰሜን ኢትዮጵያው ሌላው ስጋት ሀሳባቸውን ካጋሩን ናቸው፡፡ አቶ ሙላቱ ገመቹ ለሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት እልባቱ ሰላማዊ የሆነ መፍትሄ መፈለግ ብቻ ነውም ብሏል፡፡
የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ መስፍን ተስፋዬ ሃሳቡን በመጋራት ሰላሙን በማምጣቱ ረገድ ላይ ግንግልጽነትንም ጭምር በማስፈን የኢትዮጵያ መንግስት የአንበሳውን ድርሻ መጫወት ቢችል ባይ ናቸው፡፡
ስዩም ጌቱ
ኂሩት መለሰ
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: How many more days before Abiy Ahmed declares war in partnership with TPLF

Post by Revelations » 11 Jun 2022, 13:34

Za-Ilmaknun

You have to listen to the audio to get the hints being dropped. Abiy's PP doesn't have any control in Tigray and TPLF. How then is he going to justify going to war with Eritrea that's instigated by TPLF because "Tigray is part of Ethiopia"? That's what's being hinted at.

Revelations wrote:
10 Jun 2022, 12:45
Please wait, video is loading...

Post Reply