Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የጉድ ሀገር!! ​የ2015 ዓ/ም በጀት ድልድል አሮሞ = 71 ቢሊዮን ብር *** አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ/ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ = 71.5 ቢሊዮን

Post by Wedi » 08 Jun 2022, 13:43

የጉድ ሀገር!! ​የ2015 ዓ/ም በጀት ድልድል

አሮሞ = 71 ቢሊዮን ብር == አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ/ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ = 71.5 ቢሊዮን

​የ2015 ዓ/ም በጀት ድልድል ተመለከትን?

አሮሞ = 71 ቢሊዮን ብር

አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ/ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ = 71.5 ቢሊዮን

( 44 + 12 + 6.2 + 3.7 + 1.7 + 1.5 + 2.4 ) = 71.5 ሰባት (7) ክልሎች እኩል ይሆናሉ ከኦሮሞ ክልል ????

የጉድ ሀገር ???

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የጉድ ሀገር!! ​የ2015 ዓ/ም በጀት ድልድል አሮሞ = 71 ቢሊዮን ብር *** አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ/ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ = 71.5 ቢሊዮን

Post by Ethoash » 08 Jun 2022, 14:40

ጥያቄው መሆን ያለበት አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ፨ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ ምን አስገቡ በፈደራል መንግስት ነው። ምንም ሳያስገቡ አምጡ የለም

ትግራይና አማራ ጦርነት ላይ ነበር ምንም አላስገቡም ታድያ ምን ትፈልጋለህ ማን ሞኝ አለ እቁብ ስትጥል እቁብ እንዲደርስህ የምትፈልግ ሞን ብጤ

Post Reply