የጉድ ሀገር!! የ2015 ዓ/ም በጀት ድልድል
አሮሞ = 71 ቢሊዮን ብር == አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ/ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ = 71.5 ቢሊዮን
የ2015 ዓ/ም በጀት ድልድል ተመለከትን?
አሮሞ = 71 ቢሊዮን ብር
አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ/ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ = 71.5 ቢሊዮን
( 44 + 12 + 6.2 + 3.7 + 1.7 + 1.5 + 2.4 ) = 71.5 ሰባት (7) ክልሎች እኩል ይሆናሉ ከኦሮሞ ክልል ????
የጉድ ሀገር ???
Re: የጉድ ሀገር!! የ2015 ዓ/ም በጀት ድልድል አሮሞ = 71 ቢሊዮን ብር *** አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ/ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ = 71.5 ቢሊዮን
ጥያቄው መሆን ያለበት አማራ + ትግራይ + አፋር + ቤ፨ጉሙዝ + ድሬ + ሐረር + ጋምቤላ ምን አስገቡ በፈደራል መንግስት ነው። ምንም ሳያስገቡ አምጡ የለም
ትግራይና አማራ ጦርነት ላይ ነበር ምንም አላስገቡም ታድያ ምን ትፈልጋለህ ማን ሞኝ አለ እቁብ ስትጥል እቁብ እንዲደርስህ የምትፈልግ ሞን ብጤ
ትግራይና አማራ ጦርነት ላይ ነበር ምንም አላስገቡም ታድያ ምን ትፈልጋለህ ማን ሞኝ አለ እቁብ ስትጥል እቁብ እንዲደርስህ የምትፈልግ ሞን ብጤ