Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ጦረኛው እስክንድር ከእስር ከተለቀቀ በኋላ ተረጋግቶ፣ አስቦ፣ አስልቶ ተናግሮ ቢሆን ኖሮ ዛሬ እንደ ጀዋር ብዙ ሰው ንግግሩን በጉጉት የሚሰሙት፤ በናፍቆት የሚጠብቁት በሳል ሰው ይሆን ነበር

Post by sarcasm » 06 Jun 2022, 07:34

እስኬው እኮ ግን የምር ሚስኪን ነው! www.waltatv.com

ስለ እስክንድር ሳስብ ወደውስጤ የሚመጣው አንድ ሀሳብ ነው እርሱም ጩኸት እና ንግግር
.*****
እንደሚታወቀው ጩኸት እና ንግግር ይለያያሉ፡፡ መናገር ተረጋግቶ፣ አስቦ፣ ውጤቱን አስልቶ ነው፡፡ መጮኽ ግን አፍ እንዳመጣ ነው፡፡» እስኬ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ዝም ብሎ የሚጮህ ይመስለኛል።
.*****
ነገር ግን ተሳስቷል። ልክ እዚህ ፎቶ ላይ እንዳሳየው ዝምታ እና መረጋጋት ከእስር ከተለቀቀ በኋላ አድርጎ ቢሆን ኖሮ ዛሬ እንደ ጀዋር መሀመድ ብዙ ሰው ንግግሩን በጉጉት የሚሰሙት ፤ መምጣቱን በናፍቆት የሚጠብቁት በሳል ሰው ይሆን ነበር

.*****
እስኬውን ግን ቁጭ አድርጎ የሚመክረው ፤ የሚያስተምረው ፤ አርቆ ነገሮችን የሚያሳየው ባለመኖሩ ይህው በአዲስ መልክ ጩህት ጀምረናል የሚል እንድምታ ያለው ጩህት በአሜሪካ ተጀምሯል። ውጤት አልባ ጩህት።



https://www.facebook.com/FirstTstever/