Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
ZEMEN
Member
Posts: 2635
Joined: 27 Jun 2011, 14:37

ድርድር is nothing but tactical.

Post by ZEMEN » 03 Jun 2022, 14:29

I keep hearing ድርድር; ድርድር ድርድር. With what is going between Ethiopia and Tigray is exactly what was between Eritrea and TPLF. Eritreans they have concluded TPLF and Tigray never solved anything in ድርድር in their entire history i.e. The Eritreans believe TPLF and its ideology needs to completely eradicated, the end. Know I see people debating whether they’re going to be ድርድር. I say no what you have can’t be solved in ድርድር. There are two solutions to this….
One, going full scale war and eradicate TPLF once for all.
Two, for Abiy to get out of 4-kilo and let the TPLF lead Ethiopia.
Why can’t be ድርድር among many others Weqayt, the refusal of TPLF to be disarmed, the refusal of TPLF accepting a budget that represents its population. The list goes on but why are they fooling you with this ድርድር thing? Well for Abiy for diplomatic purpose, so his masters they wouldn’t bend him and for the sub-humans, buying time to get ready for war and to give their people hope this thing will be over. The Sub-humans are very worried their hungry people won’t eat them for dinner.
The moral of the story; if a Tigryan asked you for ድርድር that means he/she buying time the best time to kill you.


Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Ethoash » 03 Jun 2022, 15:22

አቶ ዘከልብ

ለምን ድርድር ጠላህ፣
ድርድር ማለት በአንድ ቀን የሚያልቅ መስልህ ወይ፣
ከድርድር ሌላ ምን አቋራጭ አለ ። እንደለመድከው ጦርነት ብለህ ምክረኸናል። ታድያ ጦርነትሰ ባንድ ቀን ያልቃል ወይ የጀመርነው ጦርነት እኮ ሁለት አመት ፍጅቶ ወጤት አላመጣም

ደግሞ ትግሬዎችን መደምሰስ ነው ብለሀል። ታድያ እነሱ በሶ ጨብጠዋል ወይ አንተ እነሱን ስትደመሰስ ።
እንደው ደመሰስናቸው እንበል ሚሊዬን ሕዝብ አልቆ ነው እኮ የሚናሽንፈው ታድያ አንተ ምን ደንታ አለህ መቶ ሃያው ሚሊዬን ሕዝብ ስላም ካገኘ ለምን አስር ሚሊዬን ሕዝብ አያልቅም ብለሀል ። ግን የኔ ጥያቄ ያንተ ቤተስብ ከዚህ ክሚያልቁት ቁጥር ናቸው ወይስ የሌላውን የሚስኪኑን ልጆች ነው ይለቁ እያልክ ያለኸው

ደግሞ በለስ ባይቀናንና ትግሬዎች ቢያሽንፉ እነሱ ይምሩን ብለሀል። ያ ማ ወርቅ ነበር ግን ትግሬዎች ምንም እዳ የለባቸውም ምስጋና ቢስ አገር የሚመሩት እነሱ አብይን አወርደው የሚፈለጉትን አርገው ወድ አገራቸው ይመለሳሉ ። ኢትዬዽያ መንግስት ሀልባ ሆና የዛን ግዜ ዋጋህን ታገኛለህ ኦሮሞውም ፣ ሱማሌውም ፣ አማራውም ተገነጣጥሎ ኢትዬዽያ የምትባለው አገር ሲያበቃላት የዛን ግዜ ምነው እጄን በቆረጠው ትላለህ።

በጦርነት ዝም ብሎ ማሽነፍ የለም ። ብሽነፍስ ብሎ ማስብ አለብን ። ይህንን ካስብን የሚያዋጣን ድርድር ነው። ደግሞም ትግሬወቹ ቢያሽንፉ ወንድሞቻችን ናቸው። ድርድርን የሚጠሉት ኤርትራኖች ብቻ ናቸው ለምን ቢባል ትግሬዎች የኢትዬዽያ እህምሮ የስልጣኔ ብርሃን መሆናቸውን ያወቃሉ ትግሬዎችን ማቆም ኢትዬዽያንን ማቆም መሆኑን ያውቃሉ። እነሱ ትግሬዎቹ ጋ መድረስ ስለማይችሉ የተሻለው መንገድ ትግሬዎችን ማቆም ነው። ይህ ደግሞ እድሜ ለአማሮች ለነፍጠኞች፣ ለፋኖዎች ተሳክቶላቸዋል።

ZEMEN
Member
Posts: 2635
Joined: 27 Jun 2011, 14:37

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by ZEMEN » 03 Jun 2022, 15:28

Ethoash wrote:
03 Jun 2022, 15:22
አቶ ዘከልብ

ለምን ድርድር ጠላህ፣
ድርድር ማለት በአንድ ቀን የሚያልቅ መስልህ ወይ፣
ከድርድር ሌላ ምን አቋራጭ አለ ። እንደለመድከው ጦርነት ብለህ ምክረኸናል። ታድያ ጦርነትሰ ባንድ ቀን ያልቃል ወይ የጀመርነው ጦርነት እኮ ሁለት አመት ፍጅቶ ወጤት አላመጣም

ደግሞ ትግሬዎችን መደምሰስ ነው ብለሀል። ታድያ እነሱ በሶ ጨብጠዋል ወይ አንተ እነሱን ስትደመሰስ ።
እንደው ደመሰስናቸው እንበል ሚሊዬን ሕዝብ አልቆ ነው እኮ የሚናሽንፈው ታድያ አንተ ምን ደንታ አለህ መቶ ሃያው ሚሊዬን ሕዝብ ስላም ካገኘ ለምን አስር ሚሊዬን ሕዝብ አያልቅም ብለሀል ። ግን የኔ ጥያቄ ያንተ ቤተስብ ከዚህ ክሚያልቁት ቁጥር ናቸው ወይስ የሌላውን የሚስኪኑን ልጆች ነው ይለቁ እያልክ ያለኸው

ደግሞ በለስ ባይቀናንና ትግሬዎች ቢያሽንፉ እነሱ ይምሩን ብለሀል። ያ ማ ወርቅ ነበር ግን ትግሬዎች ምንም እዳ የለባቸውም ምስጋና ቢስ አገር የሚመሩት እነሱ አብይን አወርደው የሚፈለጉትን አርገው ወድ አገራቸው ይመለሳሉ ። ኢትዬዽያ መንግስት ሀልባ ሆና የዛን ግዜ ዋጋህን ታገኛለህ ኦሮሞውም ፣ ሱማሌውም ፣ አማራውም ተገነጣጥሎ ኢትዬዽያ የምትባለው አገር ሲያበቃላት የዛን ግዜ ምነው እጄን በቆረጠው ትላለህ።

በጦርነት ዝም ብሎ ማሽነፍ የለም ። ብሽነፍስ ብሎ ማስብ አለብን ። ይህንን ካስብን የሚያዋጣን ድርድር ነው። ደግሞም ትግሬወቹ ቢያሽንፉ ወንድሞቻችን ናቸው። ድርድርን የሚጠሉት ኤርትራኖች ብቻ ናቸው ለምን ቢባል ትግሬዎች የኢትዬዽያ እህምሮ የስልጣኔ ብርሃን መሆናቸውን ያወቃሉ ትግሬዎችን ማቆም ኢትዬዽያንን ማቆም መሆኑን ያውቃሉ። እነሱ ትግሬዎቹ ጋ መድረስ ስለማይችሉ የተሻለው መንገድ ትግሬዎችን ማቆም ነው። ይህ ደግሞ እድሜ ለአማሮች ለነፍጠኞች፣ ለፋኖዎች ተሳክቶላቸዋል።
You got to be pragmatic. The first thing Abiy going to ask the TPLF thugs is to disarm their forces. do you think the TPLF thugs will agree to that? NO! here you have it, the death of ድርድር.

Tiago
Member
Posts: 3379
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Tiago » 03 Jun 2022, 15:45

ድርድርን የሚጠሉት ኤርትራኖች ብቻ ናቸው ለምን ቢባል ትግሬዎች የኢትዬዽያ እህምሮ የስልጣኔ ብርሃን መሆናቸውን ያወቃሉ ትግሬዎችን ማቆም ኢትዬዽያንን ማቆም መሆኑን ያውቃሉ
ethosh

with this kind of mindset,who wishes ድርድር with zero benefit from ትግሬዎች ?? remember your people are begging for food while carrying guns. first throw away your guns or perish with a handful of TPLF criminals who are holding you for ransom.

Temt
Member+
Posts: 5481
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Temt » 03 Jun 2022, 16:01

ZEMEN wrote:
03 Jun 2022, 14:29
I keep hearing ድርድር; ድርድር ድርድር. With what is going between Ethiopia and Tigray is exactly what was between Eritrea and TPLF. Eritreans they have concluded TPLF and Tigray never solved anything in ድርድር in their entire history i.e. The Eritreans believe TPLF and its ideology needs to completely eradicated, the end. Know I see people debating whether they’re going to be ድርድር. I say no what you have can’t be solved in ድርድር. There are two solutions to this….
One, going full scale war and eradicate TPLF once for all.
Two, for Abiy to get out of 4-kilo and let the TPLF lead Ethiopia.
Why can’t be ድርድር among many others Weqayt, the refusal of TPLF to be disarmed, the refusal of TPLF accepting a budget that represents its population. The list goes on but why are they fooling you with this ድርድር thing? Well for Abiy for diplomatic purpose, so his masters they wouldn’t bend him and for the sub-humans, buying time to get ready for war and to give their people hope this thing will be over. The Sub-humans are very worried their hungry people won’t eat them for dinner.
The moral of the story; if a Tigryan asked you for ድርድር that means he/she buying time the best time to kill you.
Zemen, I do not see any problem with "ድርድር" if that was a genuine desire on the Abey side and not simply to abide by what the US and its satellite countries may have been asking demanding. Lately, Dr. Abey Ahmed, the PM of Ethiopia, has been bending backward to be in line with what the Americans demand of his administration. Why on earth he is acting and behaving like a slave under the US masters? That is what Ethiopians should be worried about, not those good-for-nothing bloody fool Weyanes.

Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Educator » 03 Jun 2022, 16:53

I see a flaw in your logic. Is it possible to ask TPLF to disarm when every region is armed? I think the constitution vaguely allows the special forces of the regions. So it is impossible to ask Tigray to disarm. Second, Abiy and ENDF are military and economically weak and are negotiating to survive. Remember, if it was not for US, Woyanes would have removed Abiy and dismantled Ethiopia before they retread from Debrebirhan.
Abiy is just ruling over Addis Ababa only. He is there at the mercy of the US and he should abide by their rules until they find his replacement without creating chaos in the country.

You will see in the next few weeks, after muzzling all his critics and the Fanos, he will deliver Wolkait to Debresion in a silver platter just like he did with Raya. How many of us know Raya is under Woyanes. Maybe none of us.

Anyways, the negotiation is done long time ago. What is remaining is the implementation. What we all should wish is the negotiation happened before the war or even before woyanes raped Amhara women, destroyed Amhara region's properties, and killed or consumed the entire livestock of the wollo and Gonder farmers.

The rest is empty bravado!!!!!!
ZEMEN wrote:
03 Jun 2022, 15:28
You got to be pragmatic. The first thing Abiy going to ask the TPLF thugs is to disarm their forces. do you think the TPLF thugs will agree to that? NO! here you have it, the death of ድርድር.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Sam Ebalalehu » 03 Jun 2022, 17:08

He will “deliver” Welkayet to Debretsion is an imagination going insane. In fact, Abiy does not have the power to do that. Without the Amharas consent the land they claim to be theirs being given to others is just a wishful thinking. That is starting a civil war. Abiy is not that dumb trying, I hope, to do that.

Abere
Senior Member
Posts: 15518
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Abere » 03 Jun 2022, 17:16

Both TPLF and PP-OLF wish they could be friends, but the reality is PP-OLF has too much blood of TPLFs on its hand. This is a setback which make any truce either impossible or if possible, very short lived. Any deal Abiy Ahmed tried to strike is suicidal, especially for him. There is no doubt TPLF has bounty on Abiy Ahmed's head. He has a target on his forehead, that is 1000% correct. This whole talk of ድርድር is a proof of the immaturity of Abiy Ahmed. Certainly, he wanted to give Humera-Welqait to TPLF, but he has to first clear the obstacle. However, will he achieve it? NO. Times are different now, Humera-Weqait and Raya are hot [deleted], the only reason Amhara people are silent about Raya is to show their tolerance in the belief the war end up in victory. Let alone in third world country where rustic thugs are actors, even in the developed world where reason guides choice ድርድር never worked. ድርድር is just a talk to scam the public. Unfortunately, the Tigray people will have to suffer for an indefinite period of time for they are taken hostages by TPLF and the Amhara people too for they are under the occupation of uncivilized Orommumma.

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Ethoash » 03 Jun 2022, 17:22

Educator wrote:
03 Jun 2022, 16:53
I see a flaw in your logic. Is it possible to ask TPLF to disarm when every region is armed? I think the constitution vaguely allows the special forces of the regions. So it is impossible to ask Tigray to disarm. Second, Abiy and ENDF are military and economically weak and are negotiating to survive. Remember, if it was not for US, Woyanes would have removed Abiy and dismantled Ethiopia before they retread from Debrebirhan.

ክብር መምህር፣

እወነትም መምህር ፣ ስውዬ ሽንትቤት ወስጥ ወድቆ የእሳት አደጋ መጥቶ ሊያወጣው ሲል ፣ ወንድሙ የእሳት አደጋውን ክፍያ ይነግረዋል ። ሽንትቤት ውስጥ ሊስምጥ ያለው ሰውዬ ደግሞ ለወንድሙ ተክራከረው ዋጋ እንዲቀንስ።

ይህ ማለት ዶክተር አብይ ነው። መንገዱ ጠፍቶበት ዛሬ ከነገ አዲስ ይገባሉ ሲባል ነው እኮ ፣ እዴሜ ለአሜሪካ ከሞት አፋፍ የዳነው። ምድረ የአማራ ፕሬዘዳንቶች ሚላጭ ያለው በሚላጩ፣ ማጭድ ያለው በማጭዱ ፣ ዶላ ያለው በዱላው ታገሉ ብለው እነሱ የክልሉን ገንዘብ ዘርፈው እዲስ አበባ የፈረጠጡት ። ዶክተር አብይ ዝንባቡዬ ሄዶ አባቡትን እንዳይቀላቀል አሜሪካ መቃቅብ አርጋበት ነበር ። ታድያ ይምን ሞኝነት ነው ትግሬዎችን ጠምንጃ ፍቱ ጫዋታ ይልቁንስ ክክልላችቹሁ እትወጡ ሊላቸው ይችላል ጦሩን ለስላም ብቻ ተጥቀሙ ሊላቸው ይችላል ብዙ አንገብጋቢ ነገሮች አሉ ሁለቱንም ይሚያግባባ ስልዚህ ድርድሩ አልቆዋል ኤርትራኖች ብቻ ናቸው ይሄ ድርድርን ይሚጠሉት ልምን ቢባል ትግሬአዎች አስመራ መሄዳቸው አይቀርም ኤርትራ የጦር ካሳ ካልክፈልች

ZEMEN
Member
Posts: 2635
Joined: 27 Jun 2011, 14:37

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by ZEMEN » 03 Jun 2022, 17:39

Educator wrote:
03 Jun 2022, 16:53
I see a flaw in your logic. Is it possible to ask TPLF to disarm when every region is armed? I think the constitution vaguely allows the special forces of the regions. So it is impossible to ask Tigray to disarm. Second, Abiy and ENDF are military and economically weak and are negotiating to survive. Remember, if it was not for US, Woyanes would have removed Abiy and dismantled Ethiopia before they retread from Debrebirhan.
Abiy is just ruling over Addis Ababa only. He is there at the mercy of the US and he should abide by their rules until they find his replacement without creating chaos in the country.

You will see in the next few weeks, after muzzling all his critics and the Fanos, he will deliver Wolkait to Debresion in a silver platter just like he did with Raya. How many of us know Raya is under Woyanes. Maybe none of us.

Anyways, the negotiation is done long time ago. What is remaining is the implementation. What we all should wish is the negotiation happened before the war or even before woyanes raped Amhara women, destroyed Amhara region's properties, and killed or consumed the entire livestock of the wollo and Gonder farmers.

The rest is empty bravado!!!!!!
ZEMEN wrote:
03 Jun 2022, 15:28
You got to be pragmatic. The first thing Abiy going to ask the TPLF thugs is to disarm their forces. do you think the TPLF thugs will agree to that? NO! here you have it, the death of ድርድር.
If Abiy give welqayt then end of Ethiopia. the END

Abere
Senior Member
Posts: 15518
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Abere » 03 Jun 2022, 17:43

You guys are making a silly argument? Why would TPLF lost 900,000 lives from Maichew all the way to Debre-sina? Because the U.S. put this as a pre-condition or TPLF was eager to control Addis Ababa? This is a no brainer; it is much easier than adding 1 +1 = 2. TPLF wish it could take over Addis Ababa. Sadly, it turned into its worst nightmare. Later both TPLF and its advisor learnt reaching Addis Ababa is a pipe dream. All the Western world was scaring countries of the world not to fly to Addis Ababa while TPLF is 350 Km away from it. The number of captured TPLF rag tags by Afar and Amhara Fano were tended like cattle worse than cattle, the rag tags were like swarm of grasshopper their hands over their heads, their eyes bulged out with their two emaciated skinny legs. You really have to go somewhere to sell this lie. In just 1 week the Afar and Amhara Fano force crashed TPLF, sadly Abiy Ahmed parked them at Qobbo leaving the Tigray people to suffer to date.
Ethoash wrote:
03 Jun 2022, 17:22
Educator wrote:
03 Jun 2022, 16:53
I see a flaw in your logic. Is it possible to ask TPLF to disarm when every region is armed? I think the constitution vaguely allows the special forces of the regions. So it is impossible to ask Tigray to disarm. Second, Abiy and ENDF are military and economically weak and are negotiating to survive. Remember, if it was not for US, Woyanes would have removed Abiy and dismantled Ethiopia before they retread from Debrebirhan.

ክብር መምህር፣

እወነትም መምህር ፣ ስውዬ ሽንትቤት ወስጥ ወድቆ የእሳት አደጋ መጥቶ ሊያወጣው ሲል ፣ ወንድሙ የእሳት አደጋውን ክፍያ ይነግረዋል ። ሽንትቤት ውስጥ ሊስምጥ ያለው ሰውዬ ደግሞ ለወንድሙ ተክራከረው ዋጋ እንዲቀንስ።

ይህ ማለት ዶክተር አብይ ነው። መንገዱ ጠፍቶበት ዛሬ ከነገ አዲስ ይገባሉ ሲባል ነው እኮ ፣ እዴሜ ለአሜሪካ ከሞት አፋፍ የዳነው። ምድረ የአማራ ፕሬዘዳንቶች ሚላጭ ያለው በሚላጩ፣ ማጭድ ያለው በማጭዱ ፣ ዶላ ያለው በዱላው ታገሉ ብለው እነሱ የክልሉን ገንዘብ ዘርፈው እዲስ አበባ የፈረጠጡት ። ዶክተር አብይ ዝንባቡዬ ሄዶ አባቡትን እንዳይቀላቀል አሜሪካ መቃቅብ አርጋበት ነበር ። ታድያ ይምን ሞኝነት ነው ትግሬዎችን ጠምንጃ ፍቱ ጫዋታ ይልቁንስ ክክልላችቹሁ እትወጡ ሊላቸው ይችላል ጦሩን ለስላም ብቻ ተጥቀሙ ሊላቸው ይችላል ብዙ አንገብጋቢ ነገሮች አሉ ሁለቱንም ይሚያግባባ ስልዚህ ድርድሩ አልቆዋል ኤርትራኖች ብቻ ናቸው ይሄ ድርድርን ይሚጠሉት ልምን ቢባል ትግሬአዎች አስመራ መሄዳቸው አይቀርም ኤርትራ የጦር ካሳ ካልክፈልች

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Weyane.is.dead » 03 Jun 2022, 17:46

The low iq weyane Educator lives in his own world. He believes his own lies. Use him for your entertainment :lol: :lol: :lol:
Abere wrote:
03 Jun 2022, 17:43
You guys are making a silly argument? Why would TPLF lost 900,000 lives from Maichew all the way to Debre-sina? Because the U.S. put this as a pre-condition or TPLF was eager to control Addis Ababa? This is a no brainer; it is much easier than adding 1 +1 = 2. TPLF wish it could take over Addis Ababa. Sadly, it turned into its worst nightmare. Later both TPLF and its advisor learnt reaching Addis Ababa is a pipe dream. All the Western world was scaring countries of the world not to fly to Addis Ababa while TPLF is 350 Km away from it. The number of captured TPLF rag tags by Afar and Amhara Fano were tended like cattle worse than cattle, the rag tags were like swarm of grasshopper their hands over their heads, their eyes bulged out with their two emaciated skinny legs. You really have to go somewhere to sell this lie. In just 1 week the Afar and Amhara Fano force crashed TPLF, sadly Abiy Ahmed parked them at Qobbo leaving the Tigray people to suffer to date.
Ethoash wrote:
03 Jun 2022, 17:22
Educator wrote:
03 Jun 2022, 16:53
I see a flaw in your logic. Is it possible to ask TPLF to disarm when every region is armed? I think the constitution vaguely allows the special forces of the regions. So it is impossible to ask Tigray to disarm. Second, Abiy and ENDF are military and economically weak and are negotiating to survive. Remember, if it was not for US, Woyanes would have removed Abiy and dismantled Ethiopia before they retread from Debrebirhan.

ክብር መምህር፣

እወነትም መምህር ፣ ስውዬ ሽንትቤት ወስጥ ወድቆ የእሳት አደጋ መጥቶ ሊያወጣው ሲል ፣ ወንድሙ የእሳት አደጋውን ክፍያ ይነግረዋል ። ሽንትቤት ውስጥ ሊስምጥ ያለው ሰውዬ ደግሞ ለወንድሙ ተክራከረው ዋጋ እንዲቀንስ።

ይህ ማለት ዶክተር አብይ ነው። መንገዱ ጠፍቶበት ዛሬ ከነገ አዲስ ይገባሉ ሲባል ነው እኮ ፣ እዴሜ ለአሜሪካ ከሞት አፋፍ የዳነው። ምድረ የአማራ ፕሬዘዳንቶች ሚላጭ ያለው በሚላጩ፣ ማጭድ ያለው በማጭዱ ፣ ዶላ ያለው በዱላው ታገሉ ብለው እነሱ የክልሉን ገንዘብ ዘርፈው እዲስ አበባ የፈረጠጡት ። ዶክተር አብይ ዝንባቡዬ ሄዶ አባቡትን እንዳይቀላቀል አሜሪካ መቃቅብ አርጋበት ነበር ። ታድያ ይምን ሞኝነት ነው ትግሬዎችን ጠምንጃ ፍቱ ጫዋታ ይልቁንስ ክክልላችቹሁ እትወጡ ሊላቸው ይችላል ጦሩን ለስላም ብቻ ተጥቀሙ ሊላቸው ይችላል ብዙ አንገብጋቢ ነገሮች አሉ ሁለቱንም ይሚያግባባ ስልዚህ ድርድሩ አልቆዋል ኤርትራኖች ብቻ ናቸው ይሄ ድርድርን ይሚጠሉት ልምን ቢባል ትግሬአዎች አስመራ መሄዳቸው አይቀርም ኤርትራ የጦር ካሳ ካልክፈልች

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Ethoash » 03 Jun 2022, 17:51

አቶ አቡዋሯ

ምነው ፈራህ ትግሬዎችና አብይ ይታረቃሉ ብለህ። ምነው ተደናገጥክ በድህናም አይደለህም ወይ

Abere
Senior Member
Posts: 15518
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Abere » 03 Jun 2022, 17:58

ዐመድ፤

ለመታረቅ እየፈለጉ መታረቅ የማይችሉት ሁለት ወንበዴዎች ትህነግ እና ብልጽግና ኦነግ እንጅ ትግሬ እንደ ህዝብ አይደለም። እኔ ሃሳቤን ሰነዘርኩ እንጅ የወንበደ እርቅ ምንም አይመስለኝም - ስለማይሆን። አንድ ነገር ግን ሊሆን ይችላል ዐብይ አህመድ ይህን ሲያደርግ ዳግማዊ ስዩም መስፍን የመሁን ዕድሉ ከፍተኛ ነው። እኔ በእውነት ሰው መጥፎ ዕድል ሲገጥመው አልወድም። ፈርቶ እኮ ነው ስብሃት ነጋን ከእቅልፉ ቅዠት ተነስቶ የለቀቀው። በጀግንነት ያልያዝከውን ደህንነትህን በፍርሃት አታስጠብቀውም። እቅጩን ልንገርህ ኢትዮጵያ ውስጥ እርቅ አይሰራም በአሁኑ ትውልድ - ብዙ ዝንቅ ነገር ተሰርቷል ለ30 አመታት።

Ethoash wrote:
03 Jun 2022, 17:51
አቶ አቡዋሯ

ምነው ፈራህ ትግሬዎችና አብይ ይታረቃሉ ብለህ። ምነው ተደናገጥክ በድህናም አይደለህም ወይ

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Sam Ebalalehu » 03 Jun 2022, 18:05

Ethoash, that was the US sponsored coup. Here is the story let me enlightened you. US collected the so called Ethiopian politicians in Washington D.C. Merrara was there. Lidetu was there. There were the two who worked with TPLF before who already lived in US. Yared Tibebu gave an interview for the lady journalist — I forget her name — who flew to Washington D.C. Yared Tibebu gave an interview to her, practically insulting the Abiy’s government. Why not ? The Abiy’s government days were numbered. The former Prime minister seemed to have left his church, ready to make another political show. He was busy giving political interviews. There was one Amhara politician from the opposition living in Addis who was groomed to make the coming government more inclusive.
But the Americans made government to be put in place TPLF should show some action, The Marathon started. Within weeks the TPLF army stretched from Tigray to Showa. There was no a recorded history that insurgents have made to occupy a large area in short period of time. Usually when a new area is occupied, the insurgents try to make build on it before they move to their next town. No, this is urgent. The Americans were waiting. At the same time word has passed to Shene, OLF to make its own political propaganda.
Well, it declared it was encircling Addis, ready to take the city in no time.
The Abiy’s administration seemed to have known the theatre.
What we learned later was the Abiy administration blanketed the city with surveillance. TPLF and Shene insurgents were targets to be taken easily. Why easily ? Addis Abeba was the worst place to tribal politicians. And Abiy knows it. He knows they would be in enemy territory.

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Ethoash » 03 Jun 2022, 18:50

አቶ አቡዋሯው

አቦይ ስብሃት ነጋ ለቀቀው ነው ያልከኝ

እሺ የኔ ጌታ አንድ ጥይቄ ልጠይቕህ አንት በአብይ ቦታ ብትሆን ትግሬዎች አራት ሺህ ምርኮኞች ህን እንለቃለን ቢሉህ ለአንድ አቦይ ስብሀት እንቢ ትል ነበር ወይ ።።ሌላው ሁሉ ቀርቶ ይሄንን መልስ።

አቶ እባብ እባላለሁ
ምን እንደምታወራ አልገባኝም ግን አሜሪካኖች ካዘዙህ መስማት አለብህ ምንን ሳታቀላምድ አለቀ። አብይ ከትግሬዎች ጋራ ከታረቀ ለምን አሜሪካኖች ለምን ሴጣንም አይለውም መታረቅ ይበጃል። ነፍጠኞችና ተስፋፊዎች አርፈው ይቀመጣሉ ስላምም ይወርዳል አለቀ።

Abere
Senior Member
Posts: 15518
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Abere » 03 Jun 2022, 19:07

ኣይታ ዐመድ፤

በመጀመርያ እኔ ወያኔ ስለ ምትለቀው ምርኮኛ አሁን ከአንተ መስማቴ ነው። ለማንኛውም ግን ስብሃት ምንም አይነት ዋስ ይሁን የምርኮኛ ልውውጥ የሚያስፈትው ሰው አይደለም። ለመሆኑ ገና በአፍላ ዘመኑ ብቻ 50,000 የወልቃይት አማራዎችን ምድር ቤት ዋሻ በእርሱ ትዕዛዝ አስጨፍጭፏል -ስብሃት ነጋ። አንተ ስለጥጋበኛ ወንጀለኛ ስብሃት ታወራለህ፤ በባዶ ሆዱ በርሃብ የሚያልቀው ተራ ትግሬ አያሳዝንህም። እኔ አብይ አህመድን ብሆን ትግሬን ነጻ አወጣው ነበር - በትግሬ ላይ ቁማር አልጫዎትም። ቁማርተኛ ሽፍታ ትህነግ እና ኦነግ ብልጽግና ምክንያት ህዝብ ዕዳ እያየ ነው - ሁለቱም መወገድ አለባቸው። የእራሳቸው ችግር ነው። ደግሞስ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ሰራዊት የሚዘምተው እኮ መስዋዕት ሁኖ እውነት እና ፍትህ ለማስከበር ነው እንጅ የልዋጭ ትርፍ እና ኪሳራ ሊያበላልጡ አይደለም። ስብሃትን የሚለቅ ወይ እራሱ ወንጀለኛ ነው ወይ የአእምሮ ችግር አለበት።

Ethoash wrote:
03 Jun 2022, 18:50
አቶ አቡዋሯው

አቦይ ስብሃት ነጋ ለቀቀው ነው ያልከኝ

እሺ የኔ ጌታ አንድ ጥይቄ ልጠይቕህ አንት በአብይ ቦታ ብትሆን ትግሬዎች አራት ሺህ ምርኮኞች ህን እንለቃለን ቢሉህ ለአንድ አቦይ ስብሀት እንቢ ትል ነበር ወይ ።።ሌላው ሁሉ ቀርቶ ይሄንን መልስ።

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Ethoash » 03 Jun 2022, 19:16

አቶ አቡዋሯው


ግዴለም በደንብ መልሰህልኛል አራት ሺ የአባይ እስረኞችን ለምን አይቆሉዋቸውም አቦ ስብሀትን አለቅም ነው የምትለኝ። ይህንን መልሰህን ተቀብለናል። ሁለትኛ ሙከራ ላርግ

እሺ ወያኔዎች ደሴ ድርስው አዲስ አበባ ሊገቡ እያኮበከቡ ነው። አሜሪካም በአብይ ላይ መዋቅብ አርገውበታል ከአገር እንዳይወጣ፣ ስለዚህ ወይኔውች አዲስ አበባ ከመጡ ከአገር ስለማያመልጥ ጦሩነቱ አዲስ አበባ ውስጥ ሊሆን ነው ከተያዘም የጋዳፊ አይነት ፀዋ ሊደርስው ነው። ተመልከት እንግዲህ ይህንን አልስማሁም እንዳትለኝ የአማራ ፕሬዘዳንቶች የክልሉን ገንዘብ ዘርፈው አዲስ አበባ ፈርጥጠው ነበር።

በዚህ አጣብቂኝ ወይኔዎች ከደሴ ተመልስን መቀሌ እንሄዳለን ቢሉህ እንቢ አቦይን በምንም አይነት አልፈታም ትላለህ ወይ። እስቲ ይህቺን ጥቃቄ መልስ።

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by Sam Ebalalehu » 03 Jun 2022, 20:10

Ethoash, አሜሪካኖች TPLFን እንደፈለጉ ማዘዝ ይችሉ ነበር ። አሁን አቢይን እንደፈለጉ ማዘዝ አይችሉም። ግዜው ተለውጦአል። አንድ ምሳሌ ልስጥህ ። የወልቃየትን ጉዳይ የሚወስነው አሜሪካ ሳይሆን ጭንቅላት አልባ አጎትችህ እነደሚያስቡት የአማራ ህዝብ ነው። መደራደር ጥሩ ነው ። ግን የድርድሩን አጀንዳ እና ግብ የሚወስኑት አሜሪካ ወይም አወሮፖዎች ነው ብሎ ማሰብ ትልቅ ድንቁርና ነው።
TPLF አሁንም የአቢይን መንግሰት ህጋዊ እንዳልሆነ አርጎ ነው ደርድር ማረግ የሚፈልገው። እደግመዋለሁ ያ ድንቁርና ነው።

ZEMEN
Member
Posts: 2635
Joined: 27 Jun 2011, 14:37

Re: ድርድር is nothing but tactical.

Post by ZEMEN » 06 Jun 2022, 06:47

Sam Ebalalehu wrote:
03 Jun 2022, 20:10
Ethoash, አሜሪካኖች TPLFን እንደፈለጉ ማዘዝ ይችሉ ነበር ። አሁን አቢይን እንደፈለጉ ማዘዝ አይችሉም። ግዜው ተለውጦአል። አንድ ምሳሌ ልስጥህ ። የወልቃየትን ጉዳይ የሚወስነው አሜሪካ ሳይሆን ጭንቅላት አልባ አጎትችህ እነደሚያስቡት የአማራ ህዝብ ነው። መደራደር ጥሩ ነው ። ግን የድርድሩን አጀንዳ እና ግብ የሚወስኑት አሜሪካ ወይም አወሮፖዎች ነው ብሎ ማሰብ ትልቅ ድንቁርና ነው።
TPLF አሁንም የአቢይን መንግሰት ህጋዊ እንዳልሆነ አርጎ ነው ደርድር ማረግ የሚፈልገው። እደግመዋለሁ ያ ድንቁርና ነው።
Are you saying Americans don't tell Abiy what to do? Why do you think Abiy never released a budget for Welqayt? ta-ta! trust me Americans are bending Abiy to no end.

Post Reply