Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ዓቢይ አህመድ፥ ኢትዮዽያ አትፈርስም በማለት ዋስትና ሠጪ ማን አደረገው? ኢትዮዽያ የማትፈርሰው፥ ልጆችዋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስላሉና፥ ስለህልውናዋም የሚመሰክሩ መጽሐፍቶች ስለሞሉ ነው።

Post by EwnetYashenifal » 27 May 2022, 13:58

ዓቢይ አህመድ፥ ኢትዮዽያ አትፈርስም በማለት ዋስትና ሠጪ ማን አደረገው ኢትዮዽያ የማትፈርሰው፥ ልጆችዋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስላሉና፥ ስለህልውናዋም የሚመሰክሩ መጽሐፍቶች ስለሞሉ ነው። ኢትዮጵያን ማፍረስ አይቻልም። በቃ።


Post Reply