Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13079
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 26 May 2022, 07:44
የ“ፍትሕ” መጽሔት ማኔጄንግ ዳይሬክተር የሆነው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 18 ቀን ረፋዱን ከቢሮው በጸጥታ ኃይሎች መወሰዱን ባልደረቦቹ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ጋዜጠኛ ተመስገንን ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ በቁጥጥር ስር ያዋሉት የሲቪል ልብስ የለበሱ እና ጠመንጃ ያነገቱ የጸጥታ ኃይሎች መሆናቸውን ባልደረቦቹ ገልጸዋል።
(ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13079
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 26 May 2022, 08:22