Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"አገር እየፈረሰ ነው። ድሮ የፈለገ ብንጨካከን ቀብር ላይ፤ የሞተ ሰው ላይ፤ በሃይማኖት አባት ላይ አይጨከንም ነበር። የሚያይዘንና የሚኗኑረን social fabric እያጣን ነው"

Post by sarcasm » 30 Apr 2022, 07:59


የጎንደሩ ጭፍጨፋ


"አገር እየፈረሰ ነው፤ የአገር መፍረስ ምልክት ነው ይሄ። የተከበሩና የተቀደሱ ተቋማት እያጣን ነው። ድሮ የፈለገ ብንጨካከን ቀብር ላይ፤ የሞተ ሰው ላይ አይጨከንም ነበር። የፈለገ ብትጨካከን የሃይማኖት አባት ላይ አይጨከንም ነበር። የምናከብረው የሚያይዘንና የሚኗኑረን social fabric እያጣን ነው"


Abere
Senior Member
Posts: 15502
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "አገር እየፈረሰ ነው። ድሮ የፈለገ ብንጨካከን ቀብር ላይ፤ የሞተ ሰው ላይ፤ በሃይማኖት አባት ላይ አይጨከንም ነበር። የሚያይዘንና የሚኗኑረን social fabric እያጣን ነው"

Post by Abere » 30 Apr 2022, 10:29

ትህንግ-ወያኔ ጭንቅላታቸውን ቆርጦ ከአንገታቸው እስከ ሆዲ ዕቃቸው አንድ ቀበሌ፥ ጭንቃላታቸውን ደግሞ ከሌላ ቀበሌ የቀበራቸው ተገዳላዮች ስለ እነርሱ ቢወራ መልካም አይሆንም። የተቀበረ አስከሬ ከመቃብር ቆፍሮ አውጥቶ በድኑን በጥይት ደብድቦ ለጅብ እራት ስለሚሰጠው ትህነግ-ወያኔ ለምን አይወራም? የወያኔ ውታፍ ነቃዮች የእራሳቸው አሮባቸው ስለ ሰላሙ አማራ ማውራት ይፈልጋሉ። ዘፋኙ ጨርሶታል።ስለ ወያኔ ጉዳይ ምላሷ ብቻ አልሞተም።

ተከፍሎሻል ዋጋሽ
አንቺ ማን እንደሆንሽ ትታወቂአለሽ፤
የተንኮል፡ የቂም በቀልና የጥላቻ ቋት ነሽ፡፡
የዘራሽውንም እያጨድሽ ትገኛለሽ፡፡.

Post Reply