Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

ከሚከተሉት ታሪክ ሳይማሩ ታሪክ የሚያወሩ መሪዎችመካከል በአቦሰጥ የትኛው ትክክል ዴሰኮረ?

Poll ended at 13 May 2022, 17:32

ሀ) መለስ ዜናዊ < የአክሱም ሃውልት ለወላይታ እና ጉራጌ ምኑ ነው።>
17
81%
ለ) መንግስቱ ኃ/ማርያም < አማራ ማለት ተራራ ነው።>
1
5%
ሐ) ዐብይ አህመድ <አገው የአክሱምን ሃውልት ሰርቶ እራሱ ደመሰሰው።>
0
No votes
መ) ሁሉም ሀሰት ነው። (Factcheck/ማስረጃ ይጨመሩ።)
3
14%
 
Total votes: 21

Abere
Senior Member
Posts: 15502
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ከሚከተሉት ታሪክ ሳይማሩ ታሪክ የሚያወሩ መሪዎችመካከል በአቦሰጥ የትኛው ትክክል ዴሰኮረ?

Post by Abere » 28 Apr 2022, 17:32

ሀ) መለስ ዜናዊ < የአክሱም ሃውልት ለወላይታ እና ጉራጌ ምኑ ነው።>
ለ) መንግስቱ ኃ/ማርያም < አማራ ማለት ተራራ ነው።>
ሐ) ዐብይ አህመድ < አገው የአክሱምን ሃውልት ሰርቶ እራሱ ደመሰሰው።>
መ) ሁሉም ሀሰት ነው። (Factcheck/ማስረጃ ይጨመሩ።)