Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42909
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

1948 ኦለምፒክ ፋና ወጊ ገረመው ደምቦባ !!

Post by Horus » 22 Mar 2022, 02:36

ኢትዮጵያ በፍጹም በአለም ኦለምፒክ በማትታወቅበት ዘመን፣ እንዳውሮፓ ቁጥር 1956 ኣ/ም ለንጉስ ሃይለ ስላሤ ደብድቤ በመጻፍ ኢትዮጵያ ሜልበርን አውስትራሊያ የአለም ኦለምፒክ እንድትካፈል ንጉሱን በማሳመን ይህቺ ታላቅ አገር የኦለም ኦለምፒክ አካል ሆና ከዚያም በኋላ ለመጡት ድንቅ የኢትዮጵያ አትሊቶች በር የከፈተው ፓዮኒር ፣ የመጀመሪያ የኦለምፒክ ብስክሌተኛ ታሪኩ ያልተዘከረው እንቁ ኢትዮጵያዊ የጉራጌ ክብር ገረመው ደምቦባን እወቁት!



Post Reply