Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13072
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Graphic! የአማሮች የጭካኔ ጥግ : ሰው ከነነብሱ ሲያቃጥሉ የሚያሳየው ቪዲዮ ተለቀቀ

Post by Thomas H » 11 Mar 2022, 09:47

ከእነዚህ ጋር ግን እንዴት ሰው አብሮ ይኖራል?
ባልተጣራ ወሬ አማራ ከኦሮሚያ ስለተባረረ እና የአማራ ሻለቃ በኦነግ ሸኔ ስለተገደለ ብለው በምስኪን ድሃ ኦሮሞ ላይ የበቀል እርምጃ ወሰዱበት
Please wait, video is loading...

Thomas H
Senior Member
Posts: 13072
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: Graphic! የአማሮች የጭካኔ ጥግ : ሰው ከነነብሱ ሲያቃጥሉ የሚያሳየው ቪዲዮ ተለቀቀ

Post by Thomas H » 11 Mar 2022, 23:05

Please wait, video is loading...


Please wait, video is loading...






Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: Graphic! የአማሮች የጭካኔ ጥግ : ሰው ከነነብሱ ሲያቃጥሉ የሚያሳየው ቪዲዮ ተለቀቀ

Post by Wedi » 11 Mar 2022, 23:34

"…ቦታው መተከል ነው። መተከል ሆኖ ድርጊቱ የተፈጸመበትን ልዩ ስፍራ ግን እስከአሁን እንደሆነ አልደረስኩበትም። በመተከል የፀጥታ ስምሪት ደግሞ መከላከያ፣ የደቡብ ልዮ ኃይል፣ የሲዳማ ልዩ ኃይል፣ የጋንቤላ ልዩ ኃይል እና የዐማራ ልዩ ኃይሎችም ተሰማርተዋል። ታዲያ ከሰሞኑ በተከታታይ በመከላከያ ሠራዊቱ ላይ የደፈጣ ጥቃት በጉምዞቹ ይፈፀማል። በሻለቃ ማእረግ ደረጃ ያሉ የመከላከያ አዛዦችም ይገደላሉ። ከሟቾች ውስጥም የኦሮሞ አዛዦች ነበሩበት። እናም ሠራዊቱ ተበሳጨ። ተበሳጨ እና ወደ መልሶ ማጥቃት ገባ።

"… የተገደሉትንም፣ የቆሰሉትንም የጉምዝ ታጣቂዎች ለሌሎች መቀጣጫ እንዲሆን በማለት ከነህይወታቸው ያሉትንም በቁማቸው በአረመኔያዊ ሁኔታ በእሳት እንዳቃጠሏቸው ተሰምቷል። በቪድዮው ላይ በድምጽም እንደሚሰማው ወታደሮቹ ሻለቃቸው በመገደሉ እንደተቆጩ ሲናገሩ ይሰማል። በተለይ በዚያ አስነዋሪ ቪዲዮ ላይ 57ኛው ሰከንድ ላይ ስትደርሱ አንዱ ወታደር እንዲህ ሲል ይደመጣል። " ሲ ሲ አቺ ኦሊ" ይላል በኦሮምኛ። ስማ ስማ እዚያ ላይ እንደማለት ነው ትርጉሙ። ስለዚህ ወታደሩ ኦሮሞ ነው ማለት ነው። አማርኛ ያወራ ሁሉ ዐማራ የሚመሆነው በወያኔና በኦነግ መዝገበ ቃላት ብቻ ነው። እኔ በደረሰኝ መረጃ ድርጊቱ እንዴትና በእነማን እንደተፈጸመ ፍንጭ የሚሰጥ ምልከታ በዚህ መልክ አግኝቻለሁ። እናንተ ደግሞ አስፉት። በአጭሩ ድርጊቱ የተፈፀመው መተከል ሲሆን የድርጊቱ ፈጻሚዎች ግን በደፈጣ ጥቃት የተማረሩ የመከላከያ እና የሌላ ክልል ልዩ ኃይሎች እንደሚሆኑ ይገመታል።

"…ሰው ማቃጠል ለመጀመሪያ ጊዜ ያየነው በደቡብ ነው። በወላይታ እና በሲዳማ መሃል በነበረ ውዝግብ ሴቷ ቤንዚን አርከፍክፋ ወንዱን ልጅ ስታቃጥል ያየነው በደቡብ ነው። ሰው በሻሸመኔ ተዘቅዝቆ ተሰቅሎ ያየነው በኦሮሚያ ነው። በዐማራም በድንጋይ ተቀጥቅጠው የሞቱ ዜጎችን አይተናል። ትግሬዎቹም በወረራ በያዙት የዐማራ ግዛት የፈጸሙትን ተመልክተናል። የኤርትራ ወታደሮችና የኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎችም በትግራይ የፈጸሙትን ተመልክተናል። በመተከልም ነፍሰጡር ታርዳ ፅንሱም፣ ሴትየዋም ስትበላ ሰምተናል። የሆነማ አውሬ ተፈትቶ ተለቆብናል።

Please wait, video is loading...

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13729
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: Graphic! የአማሮች የጭካኔ ጥግ : ሰው ከነነብሱ ሲያቃጥሉ የሚያሳየው ቪዲዮ ተለቀቀ

Post by Noble Amhara » 11 Mar 2022, 23:39

exactly

Amhara has no culture of this!

To do such is illogical against what we know

Wedi just exposed that this is Oromo ENDF not Amhara Police

it is mind booglining to see the Crimes commited by non Amhara being blamed on Amharas.

Tigray cant stop lying!

amahra never has burned people in our history. that is messed up.

that Vile culture is from Oromia.

take in how they all have Phones. this seems like a plot to once again demonize amharas.

oromos and tigrays will even burn their own people just to demonize amharas. they have obsession on painting a brush on amhara




Thomas H
Senior Member
Posts: 13072
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: Graphic! የአማሮች የጭካኔ ጥግ : ሰው ከነነብሱ ሲያቃጥሉ የሚያሳየው ቪዲዮ ተለቀቀ

Post by Thomas H » 12 Mar 2022, 12:19

እስኪ ነፍጠኞች ጥያቄዋን መልሱላት:: እናንተ ሰዎች ናችሁ?
Please wait, video is loading...


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13262
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Graphic! የአማሮች የጭካኔ ጥግ : ሰው ከነነብሱ ሲያቃጥሉ የሚያሳየው ቪዲዮ ተለቀቀ

Post by DefendTheTruth » 14 Mar 2022, 05:12

If people thought that it was by mere coincidence that the two prominently known mouthpieces (yaballo and Thomas) of woyane are the ones who first seeped this news on this forum, then you are still sleeping. Woyane is not sleeping still, it was in Metekel yesterday, in Ambo today, somewhere else tomorrow.

How were these two able to get the information ahead of anybody else??

Woyane is not sleeping.
Please wait, video is loading...


Post Reply