Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 3995
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

ልበሙሉ ኤርትራዉያኖቹ ያኔ በዓድዋ ጦርነት ዋዜማና ማግስት!

Post by Meleket » 02 Mar 2022, 04:50

ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሆድ-አደር ባንዶችን እየተጠየፍንና "ለዛሬ ተልባ እየወቀጥን"፡ ኣንዳንድ ሓቆችን እናስኮምኩማችሁ። :mrgreen:
Meleket wrote:
02 Mar 2019, 05:06
በዐጤ ምኒልክ ዘመን የጣልያንን ግዛት በመቃወም ከዓድዋው ጦርነት በፊት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የኤርትራ መኳንንትና አንዳንድ ታዋቂ ሰዎች፦

ራስ ወልደሚካኤል ሰሎሞን - የሀዘጋው ባላባት ከአምባ ሰላማ እሥር ሲፈቱ፤ ኢጣልያ በውጫሌ ውል ሀማሴንን በመያዟ ኢጣልያ አገሬን ከያዘች ምኑን አገር አለኝ ብዬ ወደ ሐማሴን እሄዳለሁ በማለት በ 1898 ዓ.ም. እስኪሞቱ ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ አክሱም ኖሩ።

ደጃዝማች አበራ ኃይሉ - የፀአዘጋው ባላባት ከ 70 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ልጅ ኃይለመለኮት መኮንን ወልደሚካኤል (በኋላ ራስ)

ልጅ ገሠሠ ወዲ ልጅ ብሩ- የልጅ በየነ ወንድም የአዲኳላ ሰራዬ ባላባት ከ 10 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ቀኛዝማች ሀጎስ አባዳማ - የማይ ጻእዳና ኣዲኳላ ባላባት ከ30 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ደጃች ሰንጋል ሐጎስ - የደጃች ባህታ (ሰገነይቲ) ወንድም ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ግራዝማች ገብረመድኅን - የደጃች ሰንጋል ጭፍራ ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ደጃች ሣሕሌ - የቆኩዳ አከለ ጉዛይ ተወላጅ

ከዓድዋ ጦርነት በኋላ የመጡ፦
ፊታውራሪ ወልደማርያም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ሀጎስ - በድምሩ 50 የሚሆኑ የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎችን ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ተማኑ እና ሌሎችም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ፊታውራሪ ወልደሚካኤልና - ወንድማቸው
፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም. ከዓድዋ ጦርነት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መጡ።

ልጅ ገብረ ዮሐንስና - ወንድማቸው፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ልጅ ንጉሤ - የነፊታውራሪ ወልደሚካኣኤል የእህት ልጅ የጉንደት ባላባት ከ 3 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ባላምባራስ ከልካይ - የአከለ ጉዛይ ተወላጅ ከ 30 ጠመንጃ ጋር ከራስ መንገሻ ዮሐንስ ጋር ተቀላቀሉ።

ተሰማ ገብረመድኅን - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ሐላዊ ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም።

ተወልደመድኅን ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ብላታ ገብረእግዚአብሄር ጊላ ማርያም - ከናኩራ እስር አምልጠው ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የመገናኛ ብዙሐን ጋዜጣ ፈር ቀዳጅ ሆኑ።

አቶ ኢያሱ ዳንኤል - ከናኩራ እሥር አምልጠው ከብላታ ገብረእ ግዚኣአብሔር ጋር ወደ ኢትዮጵያ የመጡ።

አቶ ሚካኤል ብሩ - ከሳቸው ቀጥሎ እንደ ተጠቀሱት ወንድማቸው አቶ መንገሻ በአባት የወልቃይቴ ብሩ ልጅ በእናት ግን ከዐፄ ቴዎድሮስ ዘመን ታሥረው ከነበሩት አውሮፓውያን ዘር የሚወለዱ ነበሩ።

አቶ መንገሻ ብሩ - ምንም እንኳን የትውልድ አገራቸው በአባታቸው ወልቃይት፣ በእናታቸው እንደርታ ትግራይ ቢሆኑም፣ ከአባታቸው ከወልቃይቴ ብሩ ጋር በምፅዋና በከረን ይኖሩ ስለነበር ከኤርትራ መጥተው በልዩ ልዩ መስክ አገልግሎታቸውን አበርክተዋል።

ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ “የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግጭት መንሥኤ እና መፍትሔ” በሚል ርእስ ከጣፉት መጽሐፍ ገጽ 111-113 የተጨለፈ።

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: ልበሙሉ ኤርትራዉያኖቹ ያኔ በዓድዋ ጦርነት ዋዜማና ማግስት!

Post by sebdoyeley » 02 Mar 2022, 05:04

Ante werobela Shabia Melket, who do you calling Banada here in open site?
Meleket wrote:
02 Mar 2022, 04:50
ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሆድ-አደር ባንዶችን እየተጠየፍንና "ለዛሬ ተልባ እየወቀጥን"፡ ኣንዳንድ ሓቆችን እናስኮምኩማችሁ። :mrgreen:
Meleket wrote:
02 Mar 2019, 05:06
በዐጤ ምኒልክ ዘመን የጣልያንን ግዛት በመቃወም ከዓድዋው ጦርነት በፊት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የኤርትራ መኳንንትና አንዳንድ ታዋቂ ሰዎች፦

ራስ ወልደሚካኤል ሰሎሞን - የሀዘጋው ባላባት ከአምባ ሰላማ እሥር ሲፈቱ፤ ኢጣልያ በውጫሌ ውል ሀማሴንን በመያዟ ኢጣልያ አገሬን ከያዘች ምኑን አገር አለኝ ብዬ ወደ ሐማሴን እሄዳለሁ በማለት በ 1898 ዓ.ም. እስኪሞቱ ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ አክሱም ኖሩ።

ደጃዝማች አበራ ኃይሉ - የፀአዘጋው ባላባት ከ 70 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ልጅ ኃይለመለኮት መኮንን ወልደሚካኤል (በኋላ ራስ)

ልጅ ገሠሠ ወዲ ልጅ ብሩ- የልጅ በየነ ወንድም የአዲኳላ ሰራዬ ባላባት ከ 10 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ቀኛዝማች ሀጎስ አባዳማ - የማይ ጻእዳና ኣዲኳላ ባላባት ከ30 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ደጃች ሰንጋል ሐጎስ - የደጃች ባህታ (ሰገነይቲ) ወንድም ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ግራዝማች ገብረመድኅን - የደጃች ሰንጋል ጭፍራ ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ደጃች ሣሕሌ - የቆኩዳ አከለ ጉዛይ ተወላጅ

ከዓድዋ ጦርነት በኋላ የመጡ፦
ፊታውራሪ ወልደማርያም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ሀጎስ - በድምሩ 50 የሚሆኑ የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎችን ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ተማኑ እና ሌሎችም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ፊታውራሪ ወልደሚካኤልና - ወንድማቸው
፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም. ከዓድዋ ጦርነት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መጡ።

ልጅ ገብረ ዮሐንስና - ወንድማቸው፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ልጅ ንጉሤ - የነፊታውራሪ ወልደሚካኣኤል የእህት ልጅ የጉንደት ባላባት ከ 3 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ባላምባራስ ከልካይ - የአከለ ጉዛይ ተወላጅ ከ 30 ጠመንጃ ጋር ከራስ መንገሻ ዮሐንስ ጋር ተቀላቀሉ።

ተሰማ ገብረመድኅን - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ሐላዊ ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም።

ተወልደመድኅን ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ብላታ ገብረእግዚአብሄር ጊላ ማርያም - ከናኩራ እስር አምልጠው ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የመገናኛ ብዙሐን ጋዜጣ ፈር ቀዳጅ ሆኑ።

አቶ ኢያሱ ዳንኤል - ከናኩራ እሥር አምልጠው ከብላታ ገብረእ ግዚኣአብሔር ጋር ወደ ኢትዮጵያ የመጡ።

አቶ ሚካኤል ብሩ - ከሳቸው ቀጥሎ እንደ ተጠቀሱት ወንድማቸው አቶ መንገሻ በአባት የወልቃይቴ ብሩ ልጅ በእናት ግን ከዐፄ ቴዎድሮስ ዘመን ታሥረው ከነበሩት አውሮፓውያን ዘር የሚወለዱ ነበሩ።

አቶ መንገሻ ብሩ - ምንም እንኳን የትውልድ አገራቸው በአባታቸው ወልቃይት፣ በእናታቸው እንደርታ ትግራይ ቢሆኑም፣ ከአባታቸው ከወልቃይቴ ብሩ ጋር በምፅዋና በከረን ይኖሩ ስለነበር ከኤርትራ መጥተው በልዩ ልዩ መስክ አገልግሎታቸውን አበርክተዋል።

ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ “የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግጭት መንሥኤ እና መፍትሔ” በሚል ርእስ ከጣፉት መጽሐፍ ገጽ 111-113 የተጨለፈ።

Meleket
Member
Posts: 3995
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ልበሙሉ ኤርትራዉያኖቹ ያኔ በዓድዋ ጦርነት ዋዜማና ማግስት!

Post by Meleket » 02 Mar 2022, 11:05

ወዳጃችን sebdoyeley ይህ እማ ምን ጥያቄ ያስፈልገዋል፡ ባንዶችና ሆድ አደሮች ስላሉ ነዋ! :mrgreen:
sebdoyeley wrote:
02 Mar 2022, 05:04
Ante werobela Shabia Melket, who do you calling Banada here in open site?
Meleket wrote:
02 Mar 2022, 04:50
ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሆድ-አደር ባንዶችን እየተጠየፍንና "ለዛሬ ተልባ እየወቀጥን"፡ ኣንዳንድ ሓቆችን እናስኮምኩማችሁ። :mrgreen:
Meleket wrote:
02 Mar 2019, 05:06
በዐጤ ምኒልክ ዘመን የጣልያንን ግዛት በመቃወም ከዓድዋው ጦርነት በፊት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የኤርትራ መኳንንትና አንዳንድ ታዋቂ ሰዎች፦

ራስ ወልደሚካኤል ሰሎሞን - የሀዘጋው ባላባት ከአምባ ሰላማ እሥር ሲፈቱ፤ ኢጣልያ በውጫሌ ውል ሀማሴንን በመያዟ ኢጣልያ አገሬን ከያዘች ምኑን አገር አለኝ ብዬ ወደ ሐማሴን እሄዳለሁ በማለት በ 1898 ዓ.ም. እስኪሞቱ ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ አክሱም ኖሩ።

ደጃዝማች አበራ ኃይሉ - የፀአዘጋው ባላባት ከ 70 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ልጅ ኃይለመለኮት መኮንን ወልደሚካኤል (በኋላ ራስ)

ልጅ ገሠሠ ወዲ ልጅ ብሩ- የልጅ በየነ ወንድም የአዲኳላ ሰራዬ ባላባት ከ 10 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ቀኛዝማች ሀጎስ አባዳማ - የማይ ጻእዳና ኣዲኳላ ባላባት ከ30 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ደጃች ሰንጋል ሐጎስ - የደጃች ባህታ (ሰገነይቲ) ወንድም ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ግራዝማች ገብረመድኅን - የደጃች ሰንጋል ጭፍራ ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ደጃች ሣሕሌ - የቆኩዳ አከለ ጉዛይ ተወላጅ

ከዓድዋ ጦርነት በኋላ የመጡ፦
ፊታውራሪ ወልደማርያም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ሀጎስ - በድምሩ 50 የሚሆኑ የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎችን ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ተማኑ እና ሌሎችም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ፊታውራሪ ወልደሚካኤልና - ወንድማቸው
፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም. ከዓድዋ ጦርነት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መጡ።

ልጅ ገብረ ዮሐንስና - ወንድማቸው፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ልጅ ንጉሤ - የነፊታውራሪ ወልደሚካኣኤል የእህት ልጅ የጉንደት ባላባት ከ 3 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ባላምባራስ ከልካይ - የአከለ ጉዛይ ተወላጅ ከ 30 ጠመንጃ ጋር ከራስ መንገሻ ዮሐንስ ጋር ተቀላቀሉ።

ተሰማ ገብረመድኅን - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ሐላዊ ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም።

ተወልደመድኅን ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ብላታ ገብረእግዚአብሄር ጊላ ማርያም - ከናኩራ እስር አምልጠው ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የመገናኛ ብዙሐን ጋዜጣ ፈር ቀዳጅ ሆኑ።

አቶ ኢያሱ ዳንኤል - ከናኩራ እሥር አምልጠው ከብላታ ገብረእ ግዚኣአብሔር ጋር ወደ ኢትዮጵያ የመጡ።

አቶ ሚካኤል ብሩ - ከሳቸው ቀጥሎ እንደ ተጠቀሱት ወንድማቸው አቶ መንገሻ በአባት የወልቃይቴ ብሩ ልጅ በእናት ግን ከዐፄ ቴዎድሮስ ዘመን ታሥረው ከነበሩት አውሮፓውያን ዘር የሚወለዱ ነበሩ።

አቶ መንገሻ ብሩ - ምንም እንኳን የትውልድ አገራቸው በአባታቸው ወልቃይት፣ በእናታቸው እንደርታ ትግራይ ቢሆኑም፣ ከአባታቸው ከወልቃይቴ ብሩ ጋር በምፅዋና በከረን ይኖሩ ስለነበር ከኤርትራ መጥተው በልዩ ልዩ መስክ አገልግሎታቸውን አበርክተዋል።

ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ “የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግጭት መንሥኤ እና መፍትሔ” በሚል ርእስ ከጣፉት መጽሐፍ ገጽ 111-113 የተጨለፈ።

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: ልበሙሉ ኤርትራዉያኖቹ ያኔ በዓድዋ ጦርነት ዋዜማና ማግስት!

Post by sebdoyeley » 02 Mar 2022, 13:24

We are not Banda, we are Askeri,
Band is someone who sided with his motherland enemy.
Askeri is someone who is forced to fight someone else war.
We as Askeri forced to fight someone else war of domination or colonization.
We didn't fight against our country or for our country we are simply on the wrong side.
do you get the difference?
Meleket wrote:
02 Mar 2022, 11:05
ወዳጃችን sebdoyeley ይህ እማ ምን ጥያቄ ያስፈልገዋል፡ ባንዶችና ሆድ አደሮች ስላሉ ነዋ! :mrgreen:
sebdoyeley wrote:
02 Mar 2022, 05:04
Ante werobela Shabia Melket, who do you calling Banada here in open site?
Meleket wrote:
02 Mar 2022, 04:50
ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሆድ-አደር ባንዶችን እየተጠየፍንና "ለዛሬ ተልባ እየወቀጥን"፡ ኣንዳንድ ሓቆችን እናስኮምኩማችሁ። :mrgreen:
Meleket wrote:
02 Mar 2019, 05:06
በዐጤ ምኒልክ ዘመን የጣልያንን ግዛት በመቃወም ከዓድዋው ጦርነት በፊት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የኤርትራ መኳንንትና አንዳንድ ታዋቂ ሰዎች፦

ራስ ወልደሚካኤል ሰሎሞን - የሀዘጋው ባላባት ከአምባ ሰላማ እሥር ሲፈቱ፤ ኢጣልያ በውጫሌ ውል ሀማሴንን በመያዟ ኢጣልያ አገሬን ከያዘች ምኑን አገር አለኝ ብዬ ወደ ሐማሴን እሄዳለሁ በማለት በ 1898 ዓ.ም. እስኪሞቱ ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ አክሱም ኖሩ።

ደጃዝማች አበራ ኃይሉ - የፀአዘጋው ባላባት ከ 70 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ልጅ ኃይለመለኮት መኮንን ወልደሚካኤል (በኋላ ራስ)

ልጅ ገሠሠ ወዲ ልጅ ብሩ- የልጅ በየነ ወንድም የአዲኳላ ሰራዬ ባላባት ከ 10 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ቀኛዝማች ሀጎስ አባዳማ - የማይ ጻእዳና ኣዲኳላ ባላባት ከ30 ጠመንጃ ጋር መጋቢት 1884 ዓ.ም.

ደጃች ሰንጋል ሐጎስ - የደጃች ባህታ (ሰገነይቲ) ወንድም ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ግራዝማች ገብረመድኅን - የደጃች ሰንጋል ጭፍራ ከ150 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1887 ዓ.ም.

ደጃች ሣሕሌ - የቆኩዳ አከለ ጉዛይ ተወላጅ

ከዓድዋ ጦርነት በኋላ የመጡ፦
ፊታውራሪ ወልደማርያም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ሀጎስ - በድምሩ 50 የሚሆኑ የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎችን ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ከንቲባይ ተማኑ እና ሌሎችም - የሺመዛና የአከለ ጉዛይ ሰዎች በድምሩ 50 የሚሆኑ ይዘው በ1888 እና 1889 ዓ.ም.

ፊታውራሪ ወልደሚካኤልና - ወንድማቸው
፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም. ከዓድዋ ጦርነት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መጡ።

ልጅ ገብረ ዮሐንስና - ወንድማቸው፣ የጉንደት ባላባቶች ከ30 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ልጅ ንጉሤ - የነፊታውራሪ ወልደሚካኣኤል የእህት ልጅ የጉንደት ባላባት ከ 3 ጠመንጃ ጋር ታሕሣሥ 1889 ዓ.ም.

ባላምባራስ ከልካይ - የአከለ ጉዛይ ተወላጅ ከ 30 ጠመንጃ ጋር ከራስ መንገሻ ዮሐንስ ጋር ተቀላቀሉ።

ተሰማ ገብረመድኅን - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ሐላዊ ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም።

ተወልደመድኅን ሐብቲት - የአዲ ቀልቀላ ተወላጅ በሰኔ 1891 ዓ.ም.

ብላታ ገብረእግዚአብሄር ጊላ ማርያም - ከናኩራ እስር አምልጠው ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የመገናኛ ብዙሐን ጋዜጣ ፈር ቀዳጅ ሆኑ።

አቶ ኢያሱ ዳንኤል - ከናኩራ እሥር አምልጠው ከብላታ ገብረእ ግዚኣአብሔር ጋር ወደ ኢትዮጵያ የመጡ።

አቶ ሚካኤል ብሩ - ከሳቸው ቀጥሎ እንደ ተጠቀሱት ወንድማቸው አቶ መንገሻ በአባት የወልቃይቴ ብሩ ልጅ በእናት ግን ከዐፄ ቴዎድሮስ ዘመን ታሥረው ከነበሩት አውሮፓውያን ዘር የሚወለዱ ነበሩ።

አቶ መንገሻ ብሩ - ምንም እንኳን የትውልድ አገራቸው በአባታቸው ወልቃይት፣ በእናታቸው እንደርታ ትግራይ ቢሆኑም፣ ከአባታቸው ከወልቃይቴ ብሩ ጋር በምፅዋና በከረን ይኖሩ ስለነበር ከኤርትራ መጥተው በልዩ ልዩ መስክ አገልግሎታቸውን አበርክተዋል።

ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ “የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግጭት መንሥኤ እና መፍትሔ” በሚል ርእስ ከጣፉት መጽሐፍ ገጽ 111-113 የተጨለፈ።

Post Reply