Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10197
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Post
by Digital Weyane » 25 Feb 2022, 14:29
ዩኽረይን በአንድ የቀድሞው ኾሞድያን የዛሬው ብሬዚዳንት የምትመራ አገር ናት።
ይሄም ማለት የዛሬው የወያኔ ጁንታ ኾሞድያኖች ለወደፊቱ የትግራይ ብሬዚደንት ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው።
ጁንታው ዎንድሜ Aba Awash ኣንድ ቀን የትግራይ ብሬዚዳንት ሆኖ ቢመረጥ ሊገርመን አይገባም።