Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10197
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ዩኽረይን የታላቅ ተስፋ ምንጭ

Post by Digital Weyane » 25 Feb 2022, 14:29

ዩኽረይን በአንድ የቀድሞው ኾሞድያን የዛሬው ብሬዚዳንት የምትመራ አገር ናት።

ይሄም ማለት የዛሬው የወያኔ ጁንታ ኾሞድያኖች ለወደፊቱ የትግራይ ብሬዚደንት ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው።

ጁንታው ዎንድሜ Aba Awash ኣንድ ቀን የትግራይ ብሬዚዳንት ሆኖ ቢመረጥ ሊገርመን አይገባም። :roll: :roll: