Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42902
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ እና የኢትዮጵያ ስነጽሁፍ ካልቸር ምጠቃ

Post by Horus » 16 Feb 2022, 23:30

የማያነብ ትውልድ በጭለማ ውስጥ የሚመላለ መንጋ ነው ! አርቲስት አብራሃም ወልዴ 'ባላገሩ ምርጥ' በተሰኘ ጽንሰ ሃሳብ የኢትዮጳያን የሙዚቃ አርት ከፍ እንዳደረገ ሁሉ ደራሲ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ 'የደራሲያን መድረክ' በሚለው ሳምንታዊ ፕሮግራሙ የስነጽሁፍ ባህላችንን ከፍ እያደረገ ይገኛል! ስለ ኢትዮጵያ አርት፣ ካልቸር እና ስነብልሃት (ኢንተለጀንስ) ግድ ያላችሁ ዋልያ መጻህፍትን ተቀላቀሉ!!!





Post Reply