Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የዓፋርና የአማራ ክልል መንግስታት ናቸው፤ ከኤርትራ ጋር አብረው፤ ዕርዳታ እንዳያልፍ በመከልከልና ጦርነቱን በመቀጠል ችግር የሆኑብኝ..." ጠ/ሚ አቢይ

Post by sarcasm » 14 Feb 2022, 23:22

መቐለን በሻሻ ኣደረግኳት ብሎ፣ ንብረት ማውደም፣ አገርን ማፍረስ፣ ሰላማዊ ዜጎችን መጨፍጨፍ እንደ ጀብድ ቆጥሮ የተሳለቀው ልጅ፤ ከሰሞኑ በተለይም ዛሬ፣ "...አገር ልትፈርስብኝ ነው፣ አጎዋን መልሱልኝ፣ የዓለም ባንክንና የዓለምአቀፉን የገንዘብ ድርጅት ብድርና ድጎማዎች ልቀቁልኝ..." እያለ ምዕራባውያንን እየተማፀነ እያለቃቀሰ ነው ኣሉ::

እንደምንጮቻችን፤ ከሁሉም የሰሞኑ ኣባባሉ ምዕራባውያኑን በጣም ያስገረማቸው፤ "...ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሰብኣዊ ቶክስ አቁም (Humanitarian ceasefire) ለመፈረም፤ የሰብኣዊ እርዳታ በሁሉም መስመር ወደ ትግራይ እንዲገባ ለማድረግ፤ የድሮን ጥቃትን ለማቆም፤ የምትሉኝን የሰላም መንገድ ሁሉ ለመቀበል እኔ ዝግጁ ነኝ:: ግን የዓፋርና የአማራ ክልል መንግስታት ናቸው፤ ከኤርትራ ጋር አብረው፤ ዕርዳታ እንዳያልፍ በመከልከልና ጦርነቱን በመቀጠል ችግር የሆኑብኝ..." ማለቱ ነበር:: ውሸትና ክህደት ኑሮውና ህይወቱ የሆነ የጥፋት ፍጡር! ትግራይ ትስዕር ኣላ!
Please wait, video is loading...