Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: MUSTAFE! SOMALIS DEMAND THE REMOVAL OF ABIY'S የነፍጠኞች ምስኔ & WEIXOS!|BRAVO! የትግራይ እስላሞች ከጦብያ መጅሊስ ወጡ።የራሳቸውን መጅሊስ ሊመሰርቱ

Post by Za-Ilmaknun » 14 Feb 2022, 17:42

ሙስጠፌ ምን ሆነ? ጂጂጋ ስልክ ደውያለሁ እውነታው ይሄ ነው 👇
ናትናኤል መኮንን፡

#Ethiopia : የህወሃት ፈረስ የሆኑት እና ኬኒያላይ የተሰበሰቡት የ ኦብነግ አንጃ ቡድንና እና የብልጽግና ፖርቲ አባል ነን የሚሉ አካላት ሁለት እና ብጥብጥ ለማንሳት ከቀናት በፊት መፈራረማቸው የሚታወስ ነው። እቅዱ ርእሰ መስተዳድሩ የሌላ ብሄር ውግንና አለው፣ አሃዳዊ ነው እንዲሁም ካቢኔያቸው ለድርቁ በቂ ምላሽ እየሰጠ አይደለም በሚል ሽፋን ክልሉን ለመበጥበጥ እና በዋናነትም ጅግጅጋ ከተማ ላይ ረብሻ ለማስነሳት የታቀደ ቢሆንም በዚህ ቅስቀሳ የተሰማሩ እና ለአላማቸውም ማሳኪያ ገንዘብ በሚስጥር ሲያከፋፍሉ የነበሩ 10 የሚሆኑ የቀድሞ አመራሮች ከፍርድ ቤት የማሰሪያ ትዛዝ ወጥቶላቸው እየተደኑ መሆኑን ከፍተኛ የደህንነት አማካሪ አሳውቀውናል።

በኬንያ የመሸገው የዚህ ክንፍ አስተባባሪዎች በይፋ የሶማሌ ክልል መንግስት የሌም እና ህዝቡ የመንግስት ትእዛዝ እንዳይቀበል የወረዳ እና የዞን አስተዳደሮችን እንዳትሰሙ በ አብዲራህማን ማህዲ ከሚመራው አንጃ ቡድን ጋር ሰምምነተት ደረስናል ከአሁን በኀላ በሶማሌ ክልል መንግስት የለም ብለው መንዛት የጀመሩ ሲሆንከቀናት በፊት የክልሉ መንግስት እንዲህ አይነት ተግባር እና እንቅስቃሴ የሚታገስበትም ሆነማንንም የሚያባብልበት አቅሙም ሆነ ትእግስቱ አንደሌለው ለመጨረሻ ግዜ ማስጠንቀቁን ተከትሎ ጠንከር ያለ እርምጃ መውሰድ የጀመረ ሲሆን የትኛውንም አካል በህግ ለመጠየቅም እንቅስቃሴ ጀምሯል።

ግለሰቦቹ ትልቁ ትኩረታቸው የሶማሌን ህዝብ በማነሳሳት በ ጂግጅጋ ከተማ በሚኖሩ የሌላ ቤሄር ወገኖቻችን ላይ የጅምላ ጭፍጨፋ ተካሄዶ የርእሰ መስተዳድሩንና የአመራሩን ሰም በማጥፋት ክልሉን ማሰተዳደር አልቻሉም በማለት ሁከት እና ውዥንብር ለመፍጠር ሲሆንዛሬም በተከፋይ የሶሻል ሚዲያ ገፆቻቸው መፈንቅለ መንግስት ተደርጓል፣ፌደራል ፖሊስ ከተማ ውሰጥ ገብቷል የሚሉ በሬ ወለደ ዜና በማሰራጨትላይ ይገኛሉ። እውነታው ተጠያቂዎች አንድ ሀለት ተብለው እና ተለይተው በህግ እንዲጠየቁ እየተሰራ ሲሆን አንቅስቃሴያቸውም ሆነ እኩይ ተግባራቸው ከክልሉ መንግስት በላይ አንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል ብለዋል የደህንነት ከፍተኛ ሃላፊው።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: MUSTAFE!SOMALIS DEMAND THE REMOVAL OF ABIY'S የነፍጠኞች ምስለኔ & WEIXOS!|BRAVO! የትግራይ እስላሞች ከጦብያ መጅሊስ ወጡ።የራሳቸውን መጅሊስ ሊመሰርቱ

Post by Za-Ilmaknun » 14 Feb 2022, 18:40

yaballo wrote:
14 Feb 2022, 18:05
Ze ilkua;

Please leave Somali issues to the Somalis & try to focus on some of the myriad of pitiful conditions that affect your weixo relatives - including the fact that still in 2022, more than 70% of weixos have yet to master the elementary concept of wearing shoes as reported by weixo kilil's government.


40 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ ጫማ የለውም እኮ ባሻዬ ... ቅድስቲቷን ምድር በጫማ ላለመርገጥ ሳይሆን .. የሚረግጥበት ጫማ አጥቶ ነው !!
ቅድስት ኢትዮጵያን እማ መርገጥ ነበር። በመከላከያ ሰራዊት ጫማ 😂








Juntaw aka Hadheraw :)

Remember, you have claimed to have been colonized by the same Weixo people whom you never fail to denigrate at every chance. Mustefe has done a good job of sailing thru the ugly politics of OLF/TPLF. You are angry that he hasn't encouraged the mass murdering of the "Weixos" in his Region like Shimelis/Abiy are doing in their turf.

Deal with it! TPLF never will come back to power and be what it used to be a short three years ago. I am not against a full blown big bag that you seem to be cheering for. That seems the only option perhaps, which will liberate all of us from the misery we have been forced to go through. TPLF so far has lost at least half a million of its bests. Once the bang of the gun subsides, then you will be facing the real and ugly faces of your genocidal adventures.


Post Reply