-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
" ኣረቦች ግብጽን ሲገቡ በግብጾች የተጻፈውን መጽሓፍ ወደ የኣበሻ ቋንቋ( ግእዝ) ተተርጉሞ ተይዞ ባይቆይና ተመልሶ ባይተረጎም የኮፕት ታሪኩ ለዘልኣለም በጠፋ ነበር ። "
" ኣረቦች ግብጽን ሲገቡ በግብጾች የተጻፈውን መጽሓፍ ወደ የኣበሻ ቋንቋ( ግእዝ) ተተርጉሞ ተይዞ ባይቆይና ተመልሶ ባይተረጎም የኮፕት ታሪኩ ለዘልኣለም በጠፋ ነበር ። "
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: " ኣረቦች ግብጽን ሲገቡ በግብጾች የተጻፈውን መጽሓፍ ወደ የኣበሻ ቋንቋ( ግእዝ) ተተርጉሞ ተይዞ ባይቆይና ተመልሶ ባይተረጎም የኮፕት ታሪኩ ለዘልኣለም በጠፋ ነበር ። "
- የተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን ምሁር ኣል-ቁሙስ ዮሴፍ ቴዎድሮስ ኣል-ሑሚ በመጽሓፉ ኣመልክተው እንዲህ ይላሉ ፥ መጽሓፉን የጻፈው ሰው ዮሃነስ ዘነቕዮስ የኣይን ምስክር ስለሆነ የመጽሓፉ ይዞታና ትርክቱ በጣም ኣስፈላጊና የከበረ ያደርገዋል ። ነገር ግን መጽሓፉ ኣንድ ጉድለት ኣለው ። በግሪክና በኮፕት የተጻፉትን በግብጽ በነበረው ሁኔታ ስለጠፉ በየኣበሻ ( ግእዝና ኣማርኛ ) የተተርጎመው መልሶ ወደ ፈረንሳይኛና ዓረብኛ ስለተተረጎመ ኣንዳንድ ኣስማቶች ኣጻጻፋቸው የተጣራ ኣይደለም ። ( Example: ደሳለኝ ፡ ስመኘው የመሳሰሉ ስሞችን ደስሌን ስምንየው ብለህ በፈረንጅ ቋንቋ ካሰፈርካቸው በየቻይና ቋንቋ መልስህ ስትተረጉም ኣደማመጹ ከደሳላኝና ስመኘው መልሶ የራቀ ሊሆን ይችላል ነው ኣባባሉ ። )
From TV-Woyane : ናይ ፈረንሳ መራሒ ፍራንኮስ ሆላንዲ / የፈረንሳ መሪ ፍራንኮስ ሆላንዲ (![]()
)