Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ጌታቸው ረዳ ለኤትኒሲቲዋ ያልታወቀ ዓይነ-ስዉርና ልበ-ስዉር የጸጋየ ልጅ፥ ኢትዮጵያ ለማጥፋት ሶል ደቡብ ኮርያ እሄዳለሁ እንጂ ሲኦል ኣላልኩም። በትግራይ የማትገዛ ኢትዮጵያ ወደ ገደል ትግባ።

Post by Abe Abraham » 07 Feb 2022, 15:59

  • ጌታቸው ረዳ ለኤትኒሲቲዋ ያልታወቀ --- "ኣጋሜ " እንዳትላት "ኣጋሜኛ " ስለማትናገር--- ዓይነ-ስዉርና ልበ-ስዉር የጸጋየ ልጅ፥ ኢትዮጵያ ለማጥፋት ሶል ደቡብ ኮርያ እሄዳለሁ እንጂ ሲኦል ኣላልኩም። በትግራይ የማትገዛ ኢትዮጵያ ወደ ገደል ትግባ። ( ጌቹ ስለ ኢትዮጵያ መፍረስና ፈርሳልች ሲናገር መምዘኛው ኢትዮጵያ መልሳ በትግራይ ትገዛለች ወይስ ኣትገዛም የሚል ጥያቄ ነው ። )