በጦርነቱ ምክንያት የአማራ ክልል ገበሬ ሳያርስ በመክረሙ በአገሪቱ በተለይም በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልል የእህል እጥረት ገበያ ላይ ገጥሟል።
በጦርነቱ ምክንያት የአማራ ክልል ገበሬ ሳያርስ በመክረሙ በአገሪቱ በተለይም በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልል የእህል እጥረት ገበያ ላይ ገጥሟል። የብልጽግና መንግስት ትግሬ ይረስ አማራ ይታመስ በሚል የተንሸዋረረ እርምጃ የእህል ጎተራ /grain basket/ የሆነውን የአማራ ክልል የጦር ቀጠና አድርጎ በመክረሙ በርካታ የአገሪቱ ክፍሎች ከአማራ ክፍል እህል አቅርቦት በመቀነሱ የምግብ እጥረት ችግር ላይ እየወደቁ መሆናቸው ይነገራል።