ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው።
እኔ እኮ የሚገርመኝ የአማራው ፕሬዚዳንት ነው ስለከብት መብት ይቆረቆራል በወለጋ የሞቱት አማራዎች እያሉ። ከብት ከመርዳቱ በፊት ለምን ሰው አይረዳም። ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው። የአማራ ክልል በኦሮሙማ ዘመን አንዱ የኦሮሚያ ትልቁ ዞን ነው። የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብድሳ ነው። አማራ ክልል ሳይሆን የኦሮሚያ ዞን ነው። በሚቀጥለው ከአማራ ይህን ያህል ግብር ተሰብሶ ለኦሮሚያ ገቢ ተደረገ እንባላለን። ከብቶች ለም ተረዱ እያልን አይዳለም። ከብቶች ከብቶችን ሲረዱ በማየታችን ስለተደነቅን ነው።
Re: ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው።
I can not say it better!! Thank you!!Abere wrote: ↑02 Feb 2022, 09:44ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው።
እኔ እኮ የሚገርመኝ የአማራው ፕሬዚዳንት ነው ስለከብት መብት ይቆረቆራል በወለጋ የሞቱት አማራዎች እያሉ። ከብት ከመርዳቱ በፊት ለምን ሰው አይረዳም። ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው። የአማራ ክልል በኦሮሙማ ዘመን አንዱ የኦሮሚያ ትልቁ ዞን ነው። የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብድሳ ነው። አማራ ክልል ሳይሆን የኦሮሚያ ዞን ነው። በሚቀጥለው ከአማራ ይህን ያህል ግብር ተሰብሶ ለኦሮሚያ ገቢ ተደረገ እንባላለን። ከብቶች ለም ተረዱ እያልን አይዳለም። ከብቶች ከብቶችን ሲረዱ በማየታችን ስለተደነቅን ነው።
Re: ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው።
Please wait, video is loading...
Re: ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው።
****************
ኦሮሚያ ውስጥ የሚሞተው ከብት እንጅ ኦሮሚያ ውስጥ እየተጨፈጨፈ የሚገደለው አማራ የማያስጨንቀው ብአዴን - ራሱ ከብት ነው!!!
"ብአዴኖች ከሆዳቸው ውጭ የፖለቲካ አላማ የሌላቸው፣ በየቀኑ በጅምላ ለሚፈጀው የአማራ ሕዝባቸው የማይሆኑ ተላላኪዎች ናቸው" የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ርስቱ ይርዳው
****************
****************
ባለፉት ሳምትታ እና ቀንቶች ብቻ ከ500 በላይ አማራዎች በወለጋ ተገደሉ!!
ኦሮሚያ ክልልን ከአማራ ነጻ ለማድርገ ታቅዶ በኦህዴድ/ በኦነግ ጥምር ጦር በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል!!
ወለጋ የአማራዎች ማረጃ ቄር!! ባለፉት ቀንት እና ሳምንታት ብቻ በወለጋ ቁጥራቸው ከ500 በላይ አማራዎች በኦህዴድ/ በኦነግ ጥምር ጦር በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈው ተገድለዋል፡፡
ዝርዝሩ እንደሚከተለው ቀርቧ፡፡
* 107 አማራዎች ቤት ተዘግቶባቸው ተቃጥለው እና ተጠብሰው እንዲገደሉ ሆነዋል
* 11 ነብሰጡር የአማራ እናቶች ሆዳቸው በኣንጃ እና በጩቤ ተቀዶ ጥንሱ እንዲወጣ ከተደረገ በኋላ በጥይት ተደብደበው በሰቆቃ ተግድለዋል
* 9 ተጽኖ ይፈጥራሉ የተባሉ የክርስትና እና የእስልምና የአማራ አባቶች እና ታዋቂ ሰዎች በቤተክርስቲያናት እና በመስጊዶች ውስጥ በአሰቃቂ ሁኔታ ተግድለዋል
* በወለጋ ኪራሞ ወረዳ 17 አማራዎች ተግድለው እጆቻቸው፣ አንገቶቻቸው፣ እግሮቻቸው በስለት ተቆራርጦ ከተገደሉ በኋል አስከሬናቸው እንዳይቀበር በማድረግ መንገድ ላይ ተጥለው መሳቂያ እና መሳልቂያ እንዲን ተደርጓል፡፡
* በወለጋ አንገር ጉትን መንደር 4 በተባለው ቦታ ላይ 10 አማራዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ከተገደሉ በኋላ አስከሬናቸው በአንድ ጋሪ ተጮኖ ቀበሌውን እንዲዞሩ ተደርጓል፡፡
* 7 አማራዎች በኦነግ/ኦህዴድ ጦር ከታገቱ በኋላ እያንዳንዳንቸው ግማሽ ሚልዮን ብር እንዲያመጡ ተጠይቀው ከታጋቾቹ ውስጥ 3 የተጠየቁትን ግማሽ ሚሊዮን ብር ለታጣቂዎቹ ቢሰጡ ብሩን ተቀብልው በአሰቃቂ ሁኔታ አርደው ገለዋቸዋል፡፡
* በወለጋ ኪራሞ ወረዳ 4 ቀናቶች ብቻ ከ300 በላይ አማራዎች በአእቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈው ተገለዋል፡፡
ተጨማሪ መርጃ ለማኘት ይህን ሊንክ ይጫኑና ሙሉ ዘገባውን ያዳምጡ
ኦሮሚያ ውስጥ የሚሞተው ከብት እንጅ ኦሮሚያ ውስጥ እየተጨፈጨፈ የሚገደለው አማራ የማያስጨንቀው ብአዴን - ራሱ ከብት ነው!!!
"ብአዴኖች ከሆዳቸው ውጭ የፖለቲካ አላማ የሌላቸው፣ በየቀኑ በጅምላ ለሚፈጀው የአማራ ሕዝባቸው የማይሆኑ ተላላኪዎች ናቸው" የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ርስቱ ይርዳው
****************
****************
ባለፉት ሳምትታ እና ቀንቶች ብቻ ከ500 በላይ አማራዎች በወለጋ ተገደሉ!!
ኦሮሚያ ክልልን ከአማራ ነጻ ለማድርገ ታቅዶ በኦህዴድ/ በኦነግ ጥምር ጦር በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል!!
ወለጋ የአማራዎች ማረጃ ቄር!! ባለፉት ቀንት እና ሳምንታት ብቻ በወለጋ ቁጥራቸው ከ500 በላይ አማራዎች በኦህዴድ/ በኦነግ ጥምር ጦር በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈው ተገድለዋል፡፡
ዝርዝሩ እንደሚከተለው ቀርቧ፡፡
* 107 አማራዎች ቤት ተዘግቶባቸው ተቃጥለው እና ተጠብሰው እንዲገደሉ ሆነዋል
* 11 ነብሰጡር የአማራ እናቶች ሆዳቸው በኣንጃ እና በጩቤ ተቀዶ ጥንሱ እንዲወጣ ከተደረገ በኋላ በጥይት ተደብደበው በሰቆቃ ተግድለዋል
* 9 ተጽኖ ይፈጥራሉ የተባሉ የክርስትና እና የእስልምና የአማራ አባቶች እና ታዋቂ ሰዎች በቤተክርስቲያናት እና በመስጊዶች ውስጥ በአሰቃቂ ሁኔታ ተግድለዋል
* በወለጋ ኪራሞ ወረዳ 17 አማራዎች ተግድለው እጆቻቸው፣ አንገቶቻቸው፣ እግሮቻቸው በስለት ተቆራርጦ ከተገደሉ በኋል አስከሬናቸው እንዳይቀበር በማድረግ መንገድ ላይ ተጥለው መሳቂያ እና መሳልቂያ እንዲን ተደርጓል፡፡
* በወለጋ አንገር ጉትን መንደር 4 በተባለው ቦታ ላይ 10 አማራዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ከተገደሉ በኋላ አስከሬናቸው በአንድ ጋሪ ተጮኖ ቀበሌውን እንዲዞሩ ተደርጓል፡፡
* 7 አማራዎች በኦነግ/ኦህዴድ ጦር ከታገቱ በኋላ እያንዳንዳንቸው ግማሽ ሚልዮን ብር እንዲያመጡ ተጠይቀው ከታጋቾቹ ውስጥ 3 የተጠየቁትን ግማሽ ሚሊዮን ብር ለታጣቂዎቹ ቢሰጡ ብሩን ተቀብልው በአሰቃቂ ሁኔታ አርደው ገለዋቸዋል፡፡
* በወለጋ ኪራሞ ወረዳ 4 ቀናቶች ብቻ ከ300 በላይ አማራዎች በአእቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈው ተገለዋል፡፡
ተጨማሪ መርጃ ለማኘት ይህን ሊንክ ይጫኑና ሙሉ ዘገባውን ያዳምጡ
Re: ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው።
Abere the Fat Mad Bere,Abere wrote: ↑02 Feb 2022, 09:44እኔ እኮ የሚገርመኝ የአማራው ፕሬዚዳንት ነው ስለከብት መብት ይቆረቆራል በወለጋ የሞቱት አማራዎች እያሉ። ከብት ከመርዳቱ በፊት ለምን ሰው አይረዳም። ኦሮሚያ ውስጥ የሚኖ ከብት እንጅ የሚኖረው አማራ የማያስጨንቀው ብአደን - እራሱ ከብት ነው። የአማራ ክልል በኦሮሙማ ዘመን አንዱ የኦሮሚያ ትልቁ ዞን ነው። የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብድሳ ነው። አማራ ክልል ሳይሆን የኦሮሚያ ዞን ነው። በሚቀጥለው ከአማራ ይህን ያህል ግብር ተሰብሶ ለኦሮሚያ ገቢ ተደረገ እንባላለን። ከብቶች ለም ተረዱ እያልን አይዳለም። ከብቶች ከብቶችን ሲረዱ በማየታችን ስለተደነቅን ነው።
Be amarumma zemenis min yimesilaal? Melsuun ke Kebtamu AhiYYanew xeyiq. These leaders are not redneck village tultulla bandas like you, the mad wofofee bere. I am talking about your decadent comments not about you personally. Why are you trying to be more clever than all the Ethiopians put together? All the current leaders in Ethiopia are Ethiopian leaders not only amhara leaders alone.