Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

"ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by Revelations » 02 Feb 2022, 07:24

በቁም ተንሾካሸዋል ማለት ነው:: ቅቅቅቅ!



Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10197
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by Digital Weyane » 02 Feb 2022, 07:32

ኡኔ መንግሥትን ነው የማምነው። የወያኔ ውሸት የሚያቆመው ሲሞት ብቻ ነው። :roll: :roll:

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by Revelations » 02 Feb 2022, 07:42

Please wait, video is loading...

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by sebdoyeley » 02 Feb 2022, 08:57

There is no way of trusting whatever comes from the regime in Ethiopia now.
too much lying by their high ranking officers sabotage the regime press.
Revelations wrote:
02 Feb 2022, 07:24
በቁም ተንሾካሸዋል ማለት ነው:: ቅቅቅቅ!



kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by kibramlak » 02 Feb 2022, 09:08

Revelation,
አሁን ማን ይሙት የሰሬኛው ግራኝ አህመድ አሊን መንግስት ታምናለህ ?
ግንኙነትማ አላቸው፣፣ እንዳውም የፋኖን ትጥቅ ማስፈታት አንዱ የድርድር አካል ነበር ፣፣ የበሻሻው አራዳ ቁማር የማይበላ መስሎት፣፣ አላማቸው ፋኖ ትጥቅ ሲፈታ ትህነግ ወልቃይትን ልትወር ፣ ሴረኛው ደግሞ ተኩስ አቁሜያለሁ ይልና ወያኔ ሰተት ብላ እንድትገባ ፣፣ ሴራው እንደዛ ነው

Abere
Senior Member
Posts: 15486
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by Abere » 02 Feb 2022, 09:31

ከወያኔ ጋር ግንኙነት የሌለው ፋኖ ብቻ ነው። ከወያኔ ጋር ቀጥታ ግንኙነት መከላከያ አለው፥ መንግስት ወይም ብጽግና ኦሮሙማ ግንኙነት አለው። ግንኙነት ስለሌላው ነው አንድም ቀን ወያኔ ፋኖን ማሸነፍ ያልቻለችው። ፋኖ አለ የሚል መረጃ ከሰማች ወያኔ ድምጥማጧ በወጊያ ሰፈር የለም። በጣም ትፈራዋለች - የጥይት እራት ላለመሆን። መከላከያ አለ ከተባለች ሰርግ እና ምላሽ ነው የሚሆንላት - በጎቹ መጡላችሁ ተብሎ በቀጥታ ይነገራቸዋል። በጎቹ ስንቅ እና ትጥቅ አስረክበው በአፈግፍግ ሙዚቃ እየደነሱ ይመለሳሉ። በወያኔ ሰፈር ድል አደረግን ዜና ይሰበራል። እንድሁም ኦሮሙማ ዐብይ አህመድ እና ደብረጽዮን የቀጥታ መስመር ላይ ዘወትር አሉ። እስከ አሁን ችግር የሆነባቸው በድርድሩ ማን የላቀ ይሁን ነው። ከኮረም አላማጣ እስከ ደበረብርሃን መግቢይ ወያኔ የዘለቀው እኮ የውስጥ ድርድሩ እየተብላላ ስለነበር በመጨረሻም የዐብይ አህመድን ስልጣን ሊነካ ጥግ ስለደረሰ ዐብይን ያዙኝ ልቀቁኝ ልዘምትላችሁ ነው - ዳቦ ቆሎ ይቆረጥልኝ ያለው። ለነገሩ ዘመቻው የወረቀት እና የቴሌቭዥን ላይ ነው። የዘመቱት ጀግኖች እነ እሸቴ ሞገስ ናቸው። ማሸግ አፍ ኦሮሙማው ዐብይ ካወራ ምን አነሰው። የኦሮሙማ አፍ የተፈጠረው ለመዋሸት እና ለመዋጥ ብቻ ነው።

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by Revelations » 02 Feb 2022, 13:12

kibramlak wrote:
02 Feb 2022, 09:08
Revelation,
አሁን ማን ይሙት የሰሬኛው ግራኝ አህመድ አሊን መንግስት ታምናለህ ?
ግንኙነትማ አላቸው፣፣ እንዳውም የፋኖን ትጥቅ ማስፈታት አንዱ የድርድር አካል ነበር ፣፣ የበሻሻው አራዳ ቁማር የማይበላ መስሎት፣፣ አላማቸው ፋኖ ትጥቅ ሲፈታ ትህነግ ወልቃይትን ልትወር ፣ ሴረኛው ደግሞ ተኩስ አቁሜያለሁ ይልና ወያኔ ሰተት ብላ እንድትገባ ፣፣ ሴራው እንደዛ ነው

ተቀምጠውም ሆነ ቆመው ካልተንገጋገሩ ምናልባት በስልክ ተነጋግረዋል:: ቅቅቅቅ!

https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A ... a-60625326

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"

Post by kibramlak » 02 Feb 2022, 13:47

ቅቅቅቅቅቅቅ ወይም በኢሜል ይሆናል ቅቅቅቅቅቅ. በቃላት ሊሸነግሉ ነው የሞከሩት፣፣ ሊሉ የፈለጉት ሶስተኛ ወገን ያለበት እንጅ በቀጥታ ድርድር አላደርግንም ማለታቸው ነው፣፣ አፋቸው እንደ ሆዳቸው ሰፊ ስለሆነ በአንድ እራስ ሰላሳ ምላስ ነው ያላቸው፣፣ ስለነ ስብሀት መፈታት ስንቱን ነበር የዘላበደ ዋናው ሴረኛ
Revelations wrote:
02 Feb 2022, 13:12
kibramlak wrote:
02 Feb 2022, 09:08
Revelation,
አሁን ማን ይሙት የሰሬኛው ግራኝ አህመድ አሊን መንግስት ታምናለህ ?
ግንኙነትማ አላቸው፣፣ እንዳውም የፋኖን ትጥቅ ማስፈታት አንዱ የድርድር አካል ነበር ፣፣ የበሻሻው አራዳ ቁማር የማይበላ መስሎት፣፣ አላማቸው ፋኖ ትጥቅ ሲፈታ ትህነግ ወልቃይትን ልትወር ፣ ሴረኛው ደግሞ ተኩስ አቁሜያለሁ ይልና ወያኔ ሰተት ብላ እንድትገባ ፣፣ ሴራው እንደዛ ነው

ተቀምጠውም ሆነ ቆመው ካልተንገጋገሩ ምናልባት በስልክ ተነጋግረዋል:: ቅቅቅቅ!

https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A ... a-60625326

Post Reply