Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

Post by sarcasm » 01 Feb 2022, 16:03

መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

የትግራይ ተወላጆች በመሆናቸው ብቻ ከአዲስ አበባና የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ታፍሰው ወደ ሚዛን አማን ማጎሪያ ተወስደው ከነበሩት ተጋሩ እስረኞች ውስጥ፤ 1 ሺ 281 ዛሬ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው አባ ሳሙኤል ወደ ተባለው ማጎሪያ ገብተዋል::

እነዚህ ታሳሪዎች በረሃብና በደረሰባቸው እንግልትና ግፍ ምክንያት ከሰውነት ውጭ ሆነው፤ መንቀሳቀስ ካለመቻላቸውም ምግብና ውሃ በጉሮሮኣቸው መውረድ አይችልም:: መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው ከ80 አውቶቡሶች አውርዶ ወደ አባ ሳሙኤል ማጎሪያ ለማስገባት ከሌሊቱ 9:00 የጀመረ ቀኑን ሙሉ እስከ ምሽት ድረስ ነው የወሰደባቸው::

አፅማቸው ብቻ የቀረው እነዚህ እስረኞች፤ ጉሉኮስና ሌላ አስቸኳይ የሕክምና እርዳታ እንዳያገኙም፤ "የበላይ አልፈቀደም" ተብሎ ተከልክለዋል:: ከእነዚህ ታሳሪዎች ለማረጋገጥ እንደተቻለው ሌሎች 12 ታሳሪዎች ሚዛን ቴፒ ላይ እንደተገደሉ ነው::
Please wait, video is loading...

Follower
Member
Posts: 2303
Joined: 16 Feb 2013, 01:19

Re: መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

Post by Follower » 01 Feb 2022, 19:18

sarcasm wrote:
01 Feb 2022, 16:03
መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

የትግራይ ተወላጆች በመሆናቸው ብቻ ከአዲስ አበባና የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ታፍሰው ወደ ሚዛን አማን ማጎሪያ ተወስደው ከነበሩት ተጋሩ እስረኞች ውስጥ፤ 1 ሺ 281 ዛሬ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው አባ ሳሙኤል ወደ ተባለው ማጎሪያ ገብተዋል::

እነዚህ ታሳሪዎች በረሃብና በደረሰባቸው እንግልትና ግፍ ምክንያት ከሰውነት ውጭ ሆነው፤ መንቀሳቀስ ካለመቻላቸውም ምግብና ውሃ በጉሮሮኣቸው መውረድ አይችልም:: መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው ከ80 አውቶቡሶች አውርዶ ወደ አባ ሳሙኤል ማጎሪያ ለማስገባት ከሌሊቱ 9:00 የጀመረ ቀኑን ሙሉ እስከ ምሽት ድረስ ነው የወሰደባቸው::

አፅማቸው ብቻ የቀረው እነዚህ እስረኞች፤ ጉሉኮስና ሌላ አስቸኳይ የሕክምና እርዳታ እንዳያገኙም፤ "የበላይ አልፈቀደም" ተብሎ ተከልክለዋል:: ከእነዚህ ታሳሪዎች ለማረጋገጥ እንደተቻለው ሌሎች 12 ታሳሪዎች ሚዛን ቴፒ ላይ እንደተገደሉ ነው::
Please wait, video is loading...
ኣሰይይይይ ሕራይ ገበሩ፡ንብረት ኤርትራውያን ዘሪፍኩም ንዘላለም ኣብ ኣዲስ ኮፍ ክትብሉ ድዩ ንይሩ ሕልምኹም?
ንብረት ወደ ቀቤለ ትግረ ወደ መቀለ፡፡
ደርፊ ዓድኻ እንዳደረፍካ ናብ መቀለኻ።

Post Reply