Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት

Post by EwnetYashenifal » 30 Jan 2022, 20:32

የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት

Horus
Senior Member+
Posts: 42901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት

Post by Horus » 30 Jan 2022, 21:39

ወረኛ ሁሉ! ጉራጌ ስራ አለበት! የጎሳ ድራማ ግዜም ጆሮም የለውም! ዶ/ር እንዳለጌታ የዘመናችን የኢትዮጵያ ስነ ጽሁፍ ኮከብ !!!



sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት

Post by sun » 30 Jan 2022, 22:52

EwnetYashenifal wrote:
30 Jan 2022, 20:32
የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት
Simih ekko FesamnetYashenifal bibal yishalaal! :P

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት

Post by Wedi » 31 Jan 2022, 10:59

EwnetYashenifal wrote:
30 Jan 2022, 20:32
የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት
የጉራጌ ህዝብ ለኦሮሙማ እንዲገብር እና በገዳ ስርዓት እንዲተዳዳር ለማድረግ በሽመልስ አብዲሳ ተመድቦ እየሰራ ያለው የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ትግስቱ ይርዳው!! :P :oops:

8)
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 15490
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት

Post by Abere » 31 Jan 2022, 12:07

ለእራሱ ከፈለገ ከግንባሩ ላይ የደረቀ ቋንጣ ቁላ እንደ ላውንቸር ግንባሩ ላይ ቸክሎ ይንገባረር። ስለ ጉራጌ ህዝብ የመምከር ብቃትም ውክልናም የለው። ከየት የመጣ ጅል ነው ደግሞ ይኸ? ሌሎች ከጉራጌ እንድማሩእንጅ ጉራጌ ከሌሎች ለዚያውም ጎጅ ባህል እንድማር በዙም አስፈላጊ አይደለም። አባ ገዳ አባ ብጥብጥ ሰው ሰርቶ እንድኖር ሳይሆን ሳይሰራ በመቀማት እና በማወክ መኖር ነው። ይመስለኛል ይህ ሰውየ ከ ሽመልስ አብድሳ ከማሳመን እና የማደናገር (convince & confuse) ሰለባዎች መካከል አንዱ ነው። የጉራጌ ብልጥ እንጅ ፈዛዛ እና የሚነጠቅ አልሰማንም።

Horus
Senior Member+
Posts: 42901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የጉራጌ ሕዝብ ለኦሮሙማ ብልጽግና ስብስብ ካልተገዛ የትም አይደርስም የሚለውን የደደበ አስተሳሰብ ይዞ የመጣውን ትግስቱ ምናምን የተባለውን የደቡብ መሪ፤ ተልእኮህን ኪስህ ክተተው በሉት

Post by Horus » 31 Jan 2022, 13:48

አበረ፣
እርስቱ ይርዳው ጥሩ መሪ ነው ወይስ መጥፎ መሪ የሚለውና ማለት የሚገባው በእርስቱ የሚመራው እራሱ የጉራጌ ሕዝብ ነው ። ከነዚያ የዲሲ ወረኞች ጋር ወደ ስህተት እንዳትሄድ! ሰላም ዋል ።

Post Reply