Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15480
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

መከላከያ እና ፋኖ ወደ መቀሌ እንዳይ ገቡ ተከልክለዋል፤ ለወያኔ እፎይታ ነው። ግን ወያኔ ተኩስ አላቆመችም። መቸ ነው ጥይት ጨርሳ በእራሷ የምታቆመው?

Post by Abere » 05 Jan 2022, 13:24

መከላከያ እና ፋኖ ወደ መቀሌ እንዳይ ገቡ ተከልክለዋል፤ ለወያኔ እፎይታ ነው። ግን ወያኔ ተኩስ አላቆመችም። መቸ ነው ጥይት ጨርሳ በእራሷ የምታቆመው? የጥይት አቅርቦት ተፈቅዶላታል ማለት ነው? መቸም እስከ አሁን ትግራይ የቀበረችው ያልቃል ባይ ነኝ። የጥይት አቅርቦት አልተቋረጠባትም ማለት ነው። መንግስት ትቻታለሁ ቢልም ጸሎታችን ጥይት ጨርሳ በእራሷ እንድታቆም ነበር - ግን እየቀረበላት ነው ማለት ይቻላል።