Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ወያኔ ከ30 ዓመት የተጠጋ ግዛቱ ከስልጣኑ በቄሮና የቄሮ-መለኮታዊ-ድንጋይ ከመባረሩ በጓላ ጸረ ማንኛውም ጥሩ ነገር ሆነ።ኣሁን ከግብጽ ተባብሮ ኢትዮጵያና የህዳሴዋ መለያ (GERD) ለማፍረስ

Post by Abe Abraham » 01 Jan 2022, 15:51


  • ወያኔ ከ30 ዓመት የተጠጋ ግዛቱ ከስልጣኑ በቄሮና የቄሮ-መለኮታዊ-ድንጋይ ከመባረሩ በጓላ ጸረ ማንኛውም ጥሩ ነገር ሆነ።ኣሁን ከግብጽ ተባብሮ ኢትዮጵያና የህዳሴዋ መለያ (GERD) ለማፍረስ እየሰራ ነው ። ኣሁን ግንባቱ መለስ ነው የጀመረው የሚባል ትረካ ዋጋ የለውም ። ከህልዊ የወያነ የማውደም ሴራ ጋር ተጋጭቶ ወደ ኣፈር ስለሚቀየር።