Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Public opinion poll: What will be TPLF's next step to get out of the deadlock?

Poll ended at 01 Jan 2022, 15:12

Debretsion, Getachew & co. will surrender themselves
12
15%
Continue the war westward toward Welkait Amhara region
9
11%
Continue the war eastward toward Miele Afar region
2
2%
Continue the war northward toward Eriteria
7
9%
Continue the war aimless in all direction
15
19%
the situation is unpredictable
3
4%
tplf will play the victim card (hunger, civilian casualties, drone..etc)
32
40%
N/A
1
1%
 
Total votes: 81

ethioscience
Member
Posts: 4102
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Public opinion poll: What will be TPLF's next step to get out of the deadlock?

Post by ethioscience » 29 Dec 2021, 15:12

This story shows that all wars are not won by force but patience and strategy


Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Public opinion poll: What will be the next step of TPLF to get out of the deadlock?

Post by Abere » 29 Dec 2021, 15:24

I think, TPLF will implode. It will collapse internally and fail. Since Abiy Ahmed swear not to go into Meqelle, TPLF waging war in all direction is the best scenario, because they can engage in hit and run. ENDF will sustain frequent losses, refill its army for a longer time. Certainly, Korem, Alamata, Kobo and Woldeya in Wollo; and አዳርቃኝ and ጨለምት in Gondar will suffer a lot as they are condemned to be so by Abiy Ahmed. However, TPLF for a long time unable to show meaningful results will be rotten internally die by itself.

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21746
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: Public opinion poll: What will be TPLF's next step to get out of the deadlock?

Post by Fiyameta » 29 Dec 2021, 16:08

In order to accurately predict what the badly injured TPLF will do next, we need to know what their initial plans were.

የጄኔራሉ ዳግማዊ ስህተት! – ተስፋዬ ገብረኣብ



February 10, 2021

መቼም ጄኔራል ጻድቃን እንዲህ ያለ ዳግማዊ ስህተት ላይ ይወድቃል ብዬ ገምቼ ባለማወቄ ራሴን ታዘብኩት። ራሴን የታዘብኩት እነ ስዬ፣ እነ ጻድቃን፣ እነ ስዩም፣ እነ አባይ በትክክል ያቀዱትን፣ ያለሙትን፣ የተመኙትን የከሸፈ ህልም ከሰማሁ በሁዋላ ነው።

እቅዳቸው ወዲህ ነው!

በቅድሚያ የኢትዮጵያን መከላከያ ሃይል ማጥቃትና መቆጣጠር። በመቀጠል ጎንደር፣ ባህርዳር እና ደሴን መቆጣጠር።

ልክ በዚህ ጊዜ አብይ አህመድ ቤተሰቡን ይዞ ስለሚኮበልል አዲሳባ ላይ በተደራጁ አባላት እና ደጋፊዎች ቤተመንግስቱን መቆጣጠር።

በመቀጠል ትግራይ የሚገኙ የኤርትራ ስደተኞችን በማስገደድ ከፊት በማስቀደም እንደ ፓሎኒ ኩዋስ እየነጠሩ አስመራ እና ምጽዋን መያዝ።

ከዚያም ህሊና አልባ ኢትዮጵያውያንን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ምኒስትር አድርጎ በመሾም ኢትዮጵያን በእጅ አዙር መግዛት።

በመቀጠል ኤርትራን ለዘላለሙ እንዳትነሳ አድርጎ ማውደም። መሰረተ ልማቶችን ማፈራረስ፣ የኤርትራውያንን ትውፊት፣ ማህበራዊ ክብር፣ አገራዊ ስሜት እና ሰብአዊ ኩራት መድፈር እና ማዋረድ – ነበር የታሰበው።

እዚህ ለመግለጽ የማልፈልገው አሰቃቂ ድርጊት በኤርትራውያን እና በአማራ ማህበረሰብ ላይ ለመፈጸም አቅደው እንደነበርም በቂ መረጃ አለኝ። ልገልጸው ግን ፍላጎት የለኝም። ምክንያቱም ታሰበ እንጂ ስላልተፈጸመ መግለጹ ጥቅም የለውም። የታሰበውን ቀርቶ የተፈጸመውን የአርሲ የጦርነት ታሪክ በጨረፍታ በመጻፌ እንኳ የተሸከምኩትን ሸክም እኔ ነኝ የማውቀው።

ዞረም ቀረ ወያኔ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ንጹሃን ዜጎች ላይ ለመፈጸም ያቀደውን አሰቃቂ ድርጊት መፈጸም በጀመረ ልክ በ18ኛው ቀን ነገሮች ሌላ ሆኑ።

ክፉ አሳቢ የወያኔ መሪዎች ክፉ ገጠማቸው። ተማረኩ ወይም ተገደሉ። ባህርዳር እና አስመራን ለማውደም ያሰቡትን ራሳቸው በራሳቸው ላይ ፈጸሙት። በ30 አመታት የገነቡዋትን ትግራይ በ3 ሳምንታት አፈራረሷት። እናም የወያኔ መሪዎች ከሚሳኤል መተኮስ ወደ መማረክ ተሸጋገሩ። ከዚያም አልፎ በአሜሪካ መሬት ላይ ሲንደባለሉ ታዩ። ይህ መንደባለል አሳፋሪ ትርኢት ሆኖ ታየ።

ጄኔራል ጻድቃን በእግሪ መኸል ውጊያ በገጠመው አሰቃቂ ሽንፈት ስቅስቅ ብሎ ያለቀሰ ሰው እንደመሆኑ እንዴት ዳግም ሊሳሳት እንደቻለ ግን መረዳት አቅቶኛል።





Post Reply